TIKVAH-ETHIOPIA
1.43M subscribers
55.4K photos
1.39K videos
199 files
3.72K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ዶላር በቀናት ውስጥ ምን ያህል ጨመረ ?

የውጭ ምንዛሬው በገበያ ይመራል ወይም floating exchange rate ተግባራዊ ይደረጋል ከመባሉ 3 ቀን በፊት የአንድ ዶላር መግዣ ዋጋ 57 ብር ከ4838 ሳንቲም ፤ መሸጫ ዋጋው 58 ብር ከ6335 ሳንቲም ነበር።

ሰኞ መግዣ 74 ብር ከ7364 ሳንቲም ፤ መሸጫ 76 ብር ከ2311 ሳንቲም

ማክሰኞ መግዣው 74 ብር ከ7364 ሳንቲም ፤ መሸጫ 76 ብር ከ2311 ሳንቲም

ረቡዕ
#ጥዋት መግዣ 77 ብር ከ1280 ሳንቲም ፤ መሸጫ 78 ብር ከ6706 ሳንቲም // #ከሰዓት ፦ መግዣ 80 ብር ከ0203 ሳንቲም ፤ መሸጫ 81 ብር ከ6207 ሳንቲም

ሐሙስ መግዣው 80 ብር ከ0203 ሳንቲም ፤ መሸጫ 81 ብር ከ6207 ሳንቲም

አርብ መግዣ 83 ብር ከ9413 ሳንቲም ፤ መሸጫ 85 ብር ከ6201 ሳንቲም

ይህ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ብቻ ሲሆን ዛሬ ላይ በግል ባንኮች አንዱ የአሜሪካ ዶላር መግዣ ዋጋው ከ90 ብር አልፏል ፤ መሸጫውም ከ94 ብር ተሻግሯል።

አጠቃላይ ዶላር ከብር ጋር ያለው ልዩነት እጅግ እየሰፋ ሲሆን አንዱ ዶላር ወደ መቶ እየተጠጋ ነው።

የሌሎች ምንዛሬ ዋጋም እጅግ በፍጥነት እየተተኮሰ ነው።

#TikvahEthiopia

@tikvahethiopia