TIKVAH-ETHIOPIA
1.5M subscribers
56.7K photos
1.41K videos
203 files
3.87K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#MutahiKagwe

በኬንያ ተጨማሪ 8 ሰዎች አገገሙ!

ባለፉት 24 ሰዓት በኬንያ 8 ሰዎች ከኮቪድ-19 ሲያገግሙ 8 ሰዎች ደግሞ በቫይረሱ ተይዘዋል አራቱ (4) ከሞንባሳ የተቀሩት ከናይሮቢ ናቸው። በአሁን ሰዓት በኬንያ በአጠቃላይ 114 ሰዎች ያገገሙ ሲሆን 363 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#MutahiKagwe

በኬንያ በኮቪድ-19 የተያዙ ሰዎች 411 ደረሱ!

ባለፉት 24 ሰዓት 1,434 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ አስራ አምስት (15) ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል ፤ አጠቃላይ በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው የተረጋገጠ ሰዎች 411 ደርሰዋል።

በሌላ በኩል በትላንትናው ዕለት ተጨማሪ ስድስት ሰዎች ከኮቪድ-19 ማገገማቸውን ተከትሎ አጠቃላይ ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች አንድ መቶ ሃምሳ (150) መድረሳቸው ተገልጿል።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#MutahiKagwe

በኬንያ በአንድ ቀን 45 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ተያዙ!

በኬንያ ባለፉት 24 ሰዓት 1,077 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 45 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል። አጠቃላይ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 535 ደርሷል።

በሌላ በኩል በትላንትናው ዕለት 9 ተጨማሪ ሰዎች ከበሽታው ማገገማቸውን ተከትሎ አጠቃላይ ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 182 ደርሷል።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#MutahiKagwe

በኬንያ በአንድ ቀን 47 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ተያዙ!

በኬንያ ባለፉት 24 ሰዓት አርባ ሰባት (47) ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል። አጠቃላይ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 581 ደርሷል።

በሌላ በኩል በትላንትናው ዕለት 8 ተጨማሪ ሰዎች ከበሽታው ማገገማቸውን ተከትሎ አጠቃላይ ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 190 ደርሷል።

እንዲሁም ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ የሁለት ሰዎች ህይወት ማለፉን ተከትሎ አጠቃላይ የሟቾች ቁጥር 26 ደርሷል።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#MutahiKagwe

በኬንያ ተጨማሪ 51 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸውን ተረጋገጠ!

በኬንያ በተደረገ 1,933 የላብራቶሪ ምርመራ ሃምሳ አንድ (51) ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል። አጠቃላይ በሀገሪቱ በቫይረሱ መያዛቸው የተረጋገጠ ሰዎች 963 ደርሰዋል።

በሌላ በኩል በትላንትናው ዕለት ተጨማሪ ሃያ ሁለት (22) ሰዎች በተደረገላቸው ህክምና ከበሽታው ማገገማቸው ተገልጿል። በሀገሪቱ አጠቃላይ ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች 358 ደርሰዋል።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#MutahiKagwe

በኬንያ በአንድ ቀን 66 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸውን ተረጋገጠ!

በኬንያ ባለፉት 24 ሰዓት በተደረገው የላብራቶሪ ምርመራ ስልሳ ስድስት (66) ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል። እስካሁን ከተመዘገቡት የአንድ ቀን ኬዞች #ከፍተኛው ነው። አጠቃላይ በሀገሪቱ በቫይረሱ መያዛቸው የተረጋገጠ ሰዎች 1,029 ደርሰዋል።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia