TIKVAH-ETHIOPIA
1.47M subscribers
56K photos
1.4K videos
202 files
3.79K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#BOTSWANA

በቦትስዋና 3 የኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎች ተገኙ። ግለሰቦቹ የብሪታንያ እና ታይላድ የጉዞ ታሪክ ያላቸው የቦትስዋና ዜጎች ናቸው። ይህም ተከትሎ በሀገሪቱ የአስቸካይ ጊዜ አዋጅ ታውጇል፤ የሀገሪቱ ዜጎችም ከመጪው ሀሙስ ጀምሮ ለ28 ቀን እጅግ አስፈላጊ ለሆነ ጉዳይ ካልሆነ በቀር ከቤታቸው እንዳይወጡ ታዟል።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia