TIKVAH-ETHIOPIA
1.39M subscribers
54.7K photos
1.36K videos
198 files
3.63K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
TIKVAH-ETHIOPIA
የትግራይ ክልል መንግስት 2 ሺህ 332 የህግ ታራሚዎች በይቅርታ እንዲፈቱ ወሰነ! የትግራይ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት 2 ሺህ 332 የህግ ታራሚዎች በይቅርታ እንዲፈቱ መወሰኑን የክልሉ ጸጥታና አስተዳደር ቢሮ አስታውቋል። ታራሚዎች ይቅርታ የተደረገላቸውም የህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) 45ኛ ዓመት የምስረታ በዓልን ምክንያት በማድረግ ነው ተብሏል። #ኤፍቢሲ @tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
25 ኤርትራውያንም በይቅርታ ከሚፈቱት ውስጥ ናቸው...

የትግራይ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት 2 ሺህ 332 የህግ ታራሚዎች በይቅርታ እንዲፈቱ መወሰኑን የክልሉ ጸጥታና አስተዳደር ቢሮ ማስታወቁ ይታወቃል በይቅርታ እንዲፈቱ ከተወሰነላቸው ታራሚዎች መካከል 25 ኤርትራውያን ይገኙበታል።

#MillionHaileseilase
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia