TIKVAH-ETHIOPIA
1.42M subscribers
55.2K photos
1.38K videos
199 files
3.7K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#አሳዛኝ

የ30 ዓመት ጓደኛሞች መሀል የገባ ቀላል ፀብ ነፍስ ነጠቀ። #ETHIOPIA #ETHIOFM107.8

@tsegabwolde @tikvahethiopia
#COVID19

በኢራን ስድስት ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መሞታቸውን ተከትሎ ኢራቅ ከኢራን የሚመጡ መንገደኞችን አላስተናግድም ማለቷ ተሰምቷል።

በኢራን በኮሮና ቫይረስ ከተያዙ 28 ዜጎች ውስጥ ስድስቱ በዚሁ ቫይረስ ምክንያት መሞታቸውን ተከትሎ ትምህርት ቤቶች እና ሌሎች መዝናኛ ስፍራዎች ተዘግተዋል።

#ETHIOFM107.8
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#Election2012

የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ከአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት (ዩ ኤስ አይ ዲ) ጋር የ30 ነጥብ 4 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ስምምነት ተፈራረመ።

የድጋፍ ስምምነቱን የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ወይዘሪት ብርቱካን ሚደቅሳ እና በኢትዮጵያ የዩኤስ አይ ዲ ዳይሬክተር ሲን ጆንስ ተፈራርመውታል።

ድጋፉ ቦርዱ ቀጣዩን ሃገራዊ ምርጫ ፍትሃዊ፣ ተአማኒ እና ዴሞክራሲያዊ በሆነ መንገድ ለማከናወን እያደረገ ያለውን ጥረት ለማገዝ ይውላል ተብሏል።

#ETHIOFM107.8
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia