Forwarded from AASTU-ECSF
ሰላም ቤተሰቦች
የህብረታችን አባል እና በናታኒም ያገለግል የነበረው የ2ኛ አመት የElectrical Engineering ተማሪ የሆነው አማኑኤል ዶታሞ (ኑኤል) ወደ ጌታ መሄዱን ዛሬ ሰምተናል።
ለቤተሰቦቹ እንዲሁም ወንድማችንን ላጣነው ለኛም ለሁላችንም እግዚአብሔር መፅናናቱን ይስጠን።
የቀብር ስርአቱ ነገ 9:00 ላይ ሲሆን ከዛ በፊት ግን 7:00 ላይ በልደታ መካነ ኢየሱስ ቤተ ክርስቲያን ሽኝት ይደረጋል። በSmall Group ፣ በናታኒም አብራችሁ ያገለገላችሁ እንዲሁም ሌሎቻችሁም ወንድማችንን የምታውቁ እና ቀብር ላይ የምትገኙ እና ቤተሰቡንም ማፅናናት የምትፈልጉ ሁሉ ነገ (ማክሰኞ) 5:30 በቱሉ ዲምቱ በር ባስ ስለሚመጣ እንድትወጡ እና አብረን እንድንሄድ ይሁን።
የወንድማችንን ኑኤል ቤተሰቦች እንዲሁም ጓደኞቹን እና የቅርብ ወዳጆቹን ሁሉ አፅናኝ የሆነው እግዚአብሔር እንዲያፅናናቸው በጸሎት ከጎናቸው እንድንሆን አደራ እንላለን።
#AASTU_ECSF
Telegram | YouTube | Instagram | TikTok
የህብረታችን አባል እና በናታኒም ያገለግል የነበረው የ2ኛ አመት የElectrical Engineering ተማሪ የሆነው አማኑኤል ዶታሞ (ኑኤል) ወደ ጌታ መሄዱን ዛሬ ሰምተናል።
ለቤተሰቦቹ እንዲሁም ወንድማችንን ላጣነው ለኛም ለሁላችንም እግዚአብሔር መፅናናቱን ይስጠን።
የቀብር ስርአቱ ነገ 9:00 ላይ ሲሆን ከዛ በፊት ግን 7:00 ላይ በልደታ መካነ ኢየሱስ ቤተ ክርስቲያን ሽኝት ይደረጋል። በSmall Group ፣ በናታኒም አብራችሁ ያገለገላችሁ እንዲሁም ሌሎቻችሁም ወንድማችንን የምታውቁ እና ቀብር ላይ የምትገኙ እና ቤተሰቡንም ማፅናናት የምትፈልጉ ሁሉ ነገ (ማክሰኞ) 5:30 በቱሉ ዲምቱ በር ባስ ስለሚመጣ እንድትወጡ እና አብረን እንድንሄድ ይሁን።
የወንድማችንን ኑኤል ቤተሰቦች እንዲሁም ጓደኞቹን እና የቅርብ ወዳጆቹን ሁሉ አፅናኝ የሆነው እግዚአብሔር እንዲያፅናናቸው በጸሎት ከጎናቸው እንድንሆን አደራ እንላለን።
#AASTU_ECSF
Telegram | YouTube | Instagram | TikTok