Forwarded from Kolfe education official channel🇪🇹 (Mesfin👩👩👦👦Asnake)
#ጥቆማ
ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ቀዳማዊ ምንሊክ ሳይንስ ሼርድ ካምፓስ ለ2018 ዓ.ም የ9ኛ ክፍል ተማሪዎችን አወዳድሮ ይቀበላል፡፡
ከዚህ በታች የተጠቀሱትን መስፈቶች የምታሟሉ ተማሪዎች ማመልከት ትችላላችሁ።
መስፈርቶች፦
➫ የ2017 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ያጠናቀቀ/ያጠናቀቀች፣
➫ የክልል አቀፍ ፈተና ውጤት አማካይ 80 እና ከዚያ በላይ፣
➫ በተፈጥሮ ሳይንስ መስክ የመቀጠል ፍላጎት ያለው/ያላት፣
➫ ምንም አይነት የስነ-ምግባር ችግር የሌለበት/የሌለባት፣
➫ በትምህርት ቤቱ ህግና ስርዓት ለመመራት ፈቃደኛ የሆኑ፣
➫ በቀጣይነት ከፍተኛ ውጤት ለማስመዝገብ ኃላፊነት እንዳለባቸው አውቀው በትጋት ለመማር ዝግጁ የሆኑ።
ለመመዝገብ የሚያስፈልጉ፦
➫ ክልላዊ የ8ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ኮፒው
➫ ተመዝጋቢ ተማሪዎች በአካል መገኘት ይኖርባቸዋል
የምዝገባ ጊዜ፦
ከሐምሌ 14-18/2017 ዓ.ም
የምዝገባ ቦታ፦
ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ቀዳማዊ ምንሊክ ሳይንስ ሼርድ ካምፓስ፣ አራት ኪሎ አራዳ ክ/ከተማ ፊት ለፊት
@tikvahuniversity
ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ቀዳማዊ ምንሊክ ሳይንስ ሼርድ ካምፓስ ለ2018 ዓ.ም የ9ኛ ክፍል ተማሪዎችን አወዳድሮ ይቀበላል፡፡
ከዚህ በታች የተጠቀሱትን መስፈቶች የምታሟሉ ተማሪዎች ማመልከት ትችላላችሁ።
መስፈርቶች፦
➫ የ2017 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ያጠናቀቀ/ያጠናቀቀች፣
➫ የክልል አቀፍ ፈተና ውጤት አማካይ 80 እና ከዚያ በላይ፣
➫ በተፈጥሮ ሳይንስ መስክ የመቀጠል ፍላጎት ያለው/ያላት፣
➫ ምንም አይነት የስነ-ምግባር ችግር የሌለበት/የሌለባት፣
➫ በትምህርት ቤቱ ህግና ስርዓት ለመመራት ፈቃደኛ የሆኑ፣
➫ በቀጣይነት ከፍተኛ ውጤት ለማስመዝገብ ኃላፊነት እንዳለባቸው አውቀው በትጋት ለመማር ዝግጁ የሆኑ።
ለመመዝገብ የሚያስፈልጉ፦
➫ ክልላዊ የ8ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ኮፒው
➫ ተመዝጋቢ ተማሪዎች በአካል መገኘት ይኖርባቸዋል
የምዝገባ ጊዜ፦
ከሐምሌ 14-18/2017 ዓ.ም
የምዝገባ ቦታ፦
ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ቀዳማዊ ምንሊክ ሳይንስ ሼርድ ካምፓስ፣ አራት ኪሎ አራዳ ክ/ከተማ ፊት ለፊት
@tikvahuniversity