✟....."#ፍቅር_የሚመነጨው፤ ከሙሉ ልብ ከሚወጣ #ጸሎት ነው። እውነቴን ነው የምላችሁ፥ ንጹሕና ጥልቅ ጸሎት ከጸለይን፤ ምኞታችን ሁሉ እግዚአብሔርን ማስደሰት ብቻ ነው።

ይህም ለሌሎች የተቀደሱ ምግባራት ያዘጋጀናል፣
#ይጋብዘናል። ሌሎችን ይበልጥ እየወደድን ስንመጣ፥ #እንዳንጎዳቸው_እንሳሳላቸዋለን

ይበልጥ በለገስን ቁጥር ለራሴ የሚለው ሐሳብ
#ይጠፋልናል። በዚህ ልምምዳችን ውስጥ እግዚአብሔርም ጸጋችንን እያበዛልንና ፍቅርን እየጨመረ #ያተጋናል

ነገር ግን ይህ ጸጋ
#ጎበዞች#ጠንካሮች#ኀይለኞች#ብልጦች ስለሆንን ሳይሆን፥ #በረድኤተ_እግዚአብሔር_ብቻ_ይገኛል።"....✟

✥እናታችን እማሆይ ጣማፍ ኄራኒ✥