አንበሳ ኢንሹራንስ በኢንዱስትሪዉ ከፍተኛዉን የአርቦን ገቢ መሰብሰብ መቻሉን አስታውቋል
በኢንዱስትሪ ደረጃ በበጀት ዓመቱ በጠቅላላ መድን ዘርፉ ብር 28.3 ቢሊዮን አረቦን የተሰበሰበ ሲሆን፤ የአንበሳ ኢንሹራንስ ኩባንያ ደግሞ ብር 1.178 ቢሊዮን የእረቦን ገቢ በማስመዝገብ የገበያ ድርሻውን 4.38 በመቶ ማድረስ መቻሉን ገልጿል።
በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከጠቅላላ መድን ዘርፍ ብር 1.15 ቢሊዮን እና ከህይወትና ጤና መድን ዘርፍ 23.1 ሚሊዩን በድምሩ ብር 1.173 ቢሊዮን የአረቦን ገቢ በማስመዝገብና ግብርና ህጋዊ መጠባበቂያ ተቀንሶ የተገኘው የተጣራ ትርፍ 185.3 ሚሊዮን ብር መሆኑን በሪፖርቱ ጠቁሟል።
ይህ የተባለው ኩባንያው ባካሄደው 17ኛ የባለ-አክሲዮኖች መደበኛ ጉባኤ ላይ ነዉ ። በዚህም በተጠናቀቀዉ ሂሳብ ዓመት አንበሳ ኢንሹራንስ አጠቃላይ ሃብት ብር 2.78 ቢሊዮን የደረሰ ሲሆን፤ ካለፈው ዓመት ጋር ሲነፃጸር የብር 705.9 ሚሊዮን ወይም 33.9 በመቶ እድገት ማስመዝገብ ችሏል ብሏል።
#CapitalNews
#አንበሳኢንሹራንስ
#LionInsurance
#Insurance
@PatternFin
በኢንዱስትሪ ደረጃ በበጀት ዓመቱ በጠቅላላ መድን ዘርፉ ብር 28.3 ቢሊዮን አረቦን የተሰበሰበ ሲሆን፤ የአንበሳ ኢንሹራንስ ኩባንያ ደግሞ ብር 1.178 ቢሊዮን የእረቦን ገቢ በማስመዝገብ የገበያ ድርሻውን 4.38 በመቶ ማድረስ መቻሉን ገልጿል።
በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከጠቅላላ መድን ዘርፍ ብር 1.15 ቢሊዮን እና ከህይወትና ጤና መድን ዘርፍ 23.1 ሚሊዩን በድምሩ ብር 1.173 ቢሊዮን የአረቦን ገቢ በማስመዝገብና ግብርና ህጋዊ መጠባበቂያ ተቀንሶ የተገኘው የተጣራ ትርፍ 185.3 ሚሊዮን ብር መሆኑን በሪፖርቱ ጠቁሟል።
ይህ የተባለው ኩባንያው ባካሄደው 17ኛ የባለ-አክሲዮኖች መደበኛ ጉባኤ ላይ ነዉ ። በዚህም በተጠናቀቀዉ ሂሳብ ዓመት አንበሳ ኢንሹራንስ አጠቃላይ ሃብት ብር 2.78 ቢሊዮን የደረሰ ሲሆን፤ ካለፈው ዓመት ጋር ሲነፃጸር የብር 705.9 ሚሊዮን ወይም 33.9 በመቶ እድገት ማስመዝገብ ችሏል ብሏል።
#CapitalNews
#አንበሳኢንሹራንስ
#LionInsurance
#Insurance
@PatternFin
Ethiopian Private insurance companies 2023/24 Financial year Performance.
compiled by Abay Stock Market.
#NileInsurance #LionInsurance #AfricaInsurance #NibInsurance #NyalaInsurance #NIC
@PatternFin
compiled by Abay Stock Market.
#NileInsurance #LionInsurance #AfricaInsurance #NibInsurance #NyalaInsurance #NIC
@PatternFin
👍1