STUDENTS NEWS CHANNEL (የተማሪዎች ዜና መስኮት)
40.7K subscribers
11K photos
272 videos
452 files
1.94K links
የተማሪ እና ተማሪ ነክ መረጃዎች ይቀርቡበታል፡
Download Telegram
ደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ ትላንትና አጠቃላይ የትምህርት ክፍል ዲፓርትመንትን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቶ ነበር።

ከጤና ሳይንስ የፋርማሲን ብቻ በ30 የተማሪዎች ብዛት የቅበላ አቅሙን ለዚህ የትምህርት መንፈቅ አመት ያቀረበ ሲሆን

ከቴክኖሎጂ ሳይንስ(TOT) ደግሞ
በኮሌጅነት #Computing እና #engineering
#computing ውስጥ
Computer science
Information system
Information Technology
Software engineering
በአጠቃላይ የቅበላ ድምር 240

እንዲሁም በ # engineering ውስጥ
Mechanical
Civil
Electrical&Computer
Chemical
Construction Technology& management
Food
Industrial
Surveying
Hydraulic&water Resource engineering ዲፓርትመንቶችን በአጠቃላይ የኢንጅነሪንግ የቅበላ አቅም ድምር 975 መሆኑን ገልፇል።

ለዚህም መግቢያ ነጥብ 50% የሴሚስተር ውጤት

20% የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት

30% ግቢው በሚሰጠው መመዘኛ ፈተና የሚወሰን ይሆናል።ይህንንም የምዘና ፈተና በፋርማሲን #የካቲት 11 ለቴክኖሎጂ የካቲት 13 የሚሰጥ ይሆናል።

ምርጫውን እንደአማራጭ ሁለቱንም መምረጥና ፈተናውንም ሁለቱንም መፈተን ይቻላል።

ተማሪ ነክ ብቻ ለሆኑ የተጣሩ እውነተኛ መረጃዎች ቻናላችንን ተቀላቀሉን 👇
@NATIONALEXAMSRESULT
@NATIONALEXAMSRESULT
@NATIONALEXAMSRESULT