አምቦ ዩኒቨርሲቲ የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ፣ ምህንድስናና ሂሳብ ትምህርት ማዕከል አስመረቀ።
በዩኒቨርሲቲው ልዩ ተሰጥኦ ያላቸው የሚማሩበት የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ፣ ምህንድስናና ሂሳብ ትምህርት ማዕከል ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል፡፡
የአምቦ ዩኒቨርሲቲ የምርምር እና ማህበረሰብ አገልግሎት ም/ፕሬዝዳንት ብዙነሽ ሚደክሳ (ዶ/ር)፤ ማዕከሉ የዩኒቨርሲቲውን የልዩ አዳሪ ትምህርት ቤቶችን ጨምሮ ከተለያዩ አካባቢዎች ለሚመጡ ልዩ ተሰጥኦ ያላቸው የፈጠራ ዝንባሌያቸውን አውጥተው ለውጤት እንዲያበቁ እገዛ እንደሚያደረግ ገልጸዋል፡፡
በኢትዮጵያ የስቴም ፓወር ዋና ዳይሬክተር ቅድስት ገብረአምላክ በበኩላቸው ማዕከሉ ተማሪዎች የፈጠራ ስራቸውን አሻሽለው ወደ ገንዘብ በመቀየር ራሳቸውንና ሀገራቸውን ተጠቃሚ ለማድረግ ያስችላል ብለዋል፡፡
የማዕከሉን ሙሉ የላብራቶሪ ዕቃዎች ከ2 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ በማድረግ ከውጭ ሀገር ገዝቶ ያደራጀው ድርጅቱ ፤ ለቀጣይ ሁለት ዓመታት ማዕከሉን ለማገዝ ስምምነት አድርጓል።
ማዕከሉ የፈጠራ ዝንባሌ ያላቸው 175 ተማሪዎችን እያስተማረ ይገኛል፡፡ #አምቦዩኒቨርሲቲ #ኢፕድ
በዩኒቨርሲቲው ልዩ ተሰጥኦ ያላቸው የሚማሩበት የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ፣ ምህንድስናና ሂሳብ ትምህርት ማዕከል ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል፡፡
የአምቦ ዩኒቨርሲቲ የምርምር እና ማህበረሰብ አገልግሎት ም/ፕሬዝዳንት ብዙነሽ ሚደክሳ (ዶ/ር)፤ ማዕከሉ የዩኒቨርሲቲውን የልዩ አዳሪ ትምህርት ቤቶችን ጨምሮ ከተለያዩ አካባቢዎች ለሚመጡ ልዩ ተሰጥኦ ያላቸው የፈጠራ ዝንባሌያቸውን አውጥተው ለውጤት እንዲያበቁ እገዛ እንደሚያደረግ ገልጸዋል፡፡
በኢትዮጵያ የስቴም ፓወር ዋና ዳይሬክተር ቅድስት ገብረአምላክ በበኩላቸው ማዕከሉ ተማሪዎች የፈጠራ ስራቸውን አሻሽለው ወደ ገንዘብ በመቀየር ራሳቸውንና ሀገራቸውን ተጠቃሚ ለማድረግ ያስችላል ብለዋል፡፡
የማዕከሉን ሙሉ የላብራቶሪ ዕቃዎች ከ2 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ በማድረግ ከውጭ ሀገር ገዝቶ ያደራጀው ድርጅቱ ፤ ለቀጣይ ሁለት ዓመታት ማዕከሉን ለማገዝ ስምምነት አድርጓል።
ማዕከሉ የፈጠራ ዝንባሌ ያላቸው 175 ተማሪዎችን እያስተማረ ይገኛል፡፡ #አምቦዩኒቨርሲቲ #ኢፕድ
#አምቦዩኒቨርሲቲ
አምቦ ዩኒቨርሲቲ በ2015 ዓ.ም የተመደቡ የሪሜዲያል (የአቅም ማሻሻያ ፕሮግራም) ተማሪዎችን የሚቀበልበት የመግቢያ ቀን መጋቢት 07 እና 08 2015 ዓ.ም በመሆኑ በተጠቀሰው ቀናት ብቻ በማህበራዊ ሳይንስ መስክ የተመደባችሁ በዋና ካምፓስ ፤ በተፈጥሮ ሳይንስ የተመደባችሁ አምቦ ከተማ ሃጫሉ ሁንደሳ ካምፓስ በአካል በመገኘት እንድትመዘገቡ ጥሪ እያደረገ ከተጠቀሰው ቀን ቀድሞ ሆነ ዘግይቶ የሚመጣን ተማሪ ዩኒቨረሲቲው የማያስተናግድ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ማሳሰቢያ፡-
ሁሉም ተማሪዎች ለምዝገባ ስትመጡ ልትይዟቸው የሚገቡ፡-
- ከ8 –12ኛ ክፍል ያሉ የትምህርት ማስረጃ ዋናውና ኮፒ፡
- የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሳርትፍኬት ዋናውና ኮፒ፡
- 3x4 ጉርድ ፎቶግራፍ ብዛት 8:
- አንሶላ፡ ብርድልብስ፡ ትራስልብስ እና የስፖርት ትጥቅ::
ሬጅስትራር ዳይሬክቶሬት
የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT
Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
አምቦ ዩኒቨርሲቲ በ2015 ዓ.ም የተመደቡ የሪሜዲያል (የአቅም ማሻሻያ ፕሮግራም) ተማሪዎችን የሚቀበልበት የመግቢያ ቀን መጋቢት 07 እና 08 2015 ዓ.ም በመሆኑ በተጠቀሰው ቀናት ብቻ በማህበራዊ ሳይንስ መስክ የተመደባችሁ በዋና ካምፓስ ፤ በተፈጥሮ ሳይንስ የተመደባችሁ አምቦ ከተማ ሃጫሉ ሁንደሳ ካምፓስ በአካል በመገኘት እንድትመዘገቡ ጥሪ እያደረገ ከተጠቀሰው ቀን ቀድሞ ሆነ ዘግይቶ የሚመጣን ተማሪ ዩኒቨረሲቲው የማያስተናግድ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ማሳሰቢያ፡-
ሁሉም ተማሪዎች ለምዝገባ ስትመጡ ልትይዟቸው የሚገቡ፡-
- ከ8 –12ኛ ክፍል ያሉ የትምህርት ማስረጃ ዋናውና ኮፒ፡
- የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሳርትፍኬት ዋናውና ኮፒ፡
- 3x4 ጉርድ ፎቶግራፍ ብዛት 8:
- አንሶላ፡ ብርድልብስ፡ ትራስልብስ እና የስፖርት ትጥቅ::
ሬጅስትራር ዳይሬክቶሬት
የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT
Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot