ደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ ትላንትና አጠቃላይ የትምህርት ክፍል ዲፓርትመንትን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቶ ነበር።
ከጤና ሳይንስ የፋርማሲን ብቻ በ30 የተማሪዎች ብዛት የቅበላ አቅሙን ለዚህ የትምህርት መንፈቅ አመት ያቀረበ ሲሆን
ከቴክኖሎጂ ሳይንስ(TOT) ደግሞ
በኮሌጅነት #Computing እና #engineering
በ #computing ውስጥ
Computer science
Information system
Information Technology
Software engineering
በአጠቃላይ የቅበላ ድምር 240
እንዲሁም በ # engineering ውስጥ
Mechanical
Civil
Electrical&Computer
Chemical
Construction Technology& management
Food
Industrial
Surveying
Hydraulic&water Resource engineering ዲፓርትመንቶችን በአጠቃላይ የኢንጅነሪንግ የቅበላ አቅም ድምር 975 መሆኑን ገልፇል።
ለዚህም መግቢያ ነጥብ 50% የሴሚስተር ውጤት
20% የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት
30% ግቢው በሚሰጠው መመዘኛ ፈተና የሚወሰን ይሆናል።ይህንንም የምዘና ፈተና በፋርማሲን #የካቲት 11 ለቴክኖሎጂ የካቲት 13 የሚሰጥ ይሆናል።
ምርጫውን እንደአማራጭ ሁለቱንም መምረጥና ፈተናውንም ሁለቱንም መፈተን ይቻላል።
ተማሪ ነክ ብቻ ለሆኑ የተጣሩ እውነተኛ መረጃዎች ቻናላችንን ተቀላቀሉን 👇
@NATIONALEXAMSRESULT
@NATIONALEXAMSRESULT
@NATIONALEXAMSRESULT
ከጤና ሳይንስ የፋርማሲን ብቻ በ30 የተማሪዎች ብዛት የቅበላ አቅሙን ለዚህ የትምህርት መንፈቅ አመት ያቀረበ ሲሆን
ከቴክኖሎጂ ሳይንስ(TOT) ደግሞ
በኮሌጅነት #Computing እና #engineering
በ #computing ውስጥ
Computer science
Information system
Information Technology
Software engineering
በአጠቃላይ የቅበላ ድምር 240
እንዲሁም በ # engineering ውስጥ
Mechanical
Civil
Electrical&Computer
Chemical
Construction Technology& management
Food
Industrial
Surveying
Hydraulic&water Resource engineering ዲፓርትመንቶችን በአጠቃላይ የኢንጅነሪንግ የቅበላ አቅም ድምር 975 መሆኑን ገልፇል።
ለዚህም መግቢያ ነጥብ 50% የሴሚስተር ውጤት
20% የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት
30% ግቢው በሚሰጠው መመዘኛ ፈተና የሚወሰን ይሆናል።ይህንንም የምዘና ፈተና በፋርማሲን #የካቲት 11 ለቴክኖሎጂ የካቲት 13 የሚሰጥ ይሆናል።
ምርጫውን እንደአማራጭ ሁለቱንም መምረጥና ፈተናውንም ሁለቱንም መፈተን ይቻላል።
ተማሪ ነክ ብቻ ለሆኑ የተጣሩ እውነተኛ መረጃዎች ቻናላችንን ተቀላቀሉን 👇
@NATIONALEXAMSRESULT
@NATIONALEXAMSRESULT
@NATIONALEXAMSRESULT