STUDENTS NEWS CHANNEL (የተማሪዎች ዜና መስኮት)
40.9K subscribers
11K photos
271 videos
452 files
1.93K links
የተማሪ እና ተማሪ ነክ መረጃዎች ይቀርቡበታል፡
Download Telegram
#WolkiteUniversity

ለ 4ተኛ አመት እና ከዛ በላይ ለህናችሁ

በፊት በተደረገው የጥሪ ማስታወቂያ መሠረት መግቢያ መስከረም 26 እና 27 ሲሆን በዋናው ግቢ (ጉብርየ) እና በወልቂጤ ካንፓስ (ክላስተር) ተማሪ የሆናችሁ ነባር ተማሪዎች ከዚህ በታች በሚገኘው ማስፈንጠሪያ(Link) በመግባት የተመደባቹበትን የማደርያ ህንፃ ቁጥር(Block No.) እና የማደሪያ ክፍል ቁጥር(Dorm No.) ሙሉ የመታወቂያ ቁጥር (ID.No) በትክክል በማስገባት ማየት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።

ድልድሉ ይፋ የተደረገበት ማስፈንጠሪያ(Link)👇
https://t.me/WKUDormitoryBot

ምንጭ:-ተማሪ ህብረት

የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
#ማስታወቂያ

👩‍🎓🧑‍🎓 *Competent research hub * 👩‍💻🧑‍💻
💻በጥናትና ምርምር ዙርያ የማማከር አገልግሎት እንሰጣለን።

ማንኛውንም የትምህርት እና የሪሰርች መፅሃፍት
ለሪሰርች ፕሮፖዛል - Proposal
ለመጠይቅ - Questionnaire
ለመረጃ ትንተና - Data Analysis
ለየውሂብ አቀራረብ እና ትርጓሜ - Data Interpretation and presentation

O U R S E R V I C E S (አገልግሎት)
--------------------
      + Assignment / አሳይመንት
      + Research / ሪሰርች
      + Proposal / ፕሮፖዛል
      + Term Paper /  ተረም ፔፐር
      + Case study/ ኬዝ ስተዲ
      + Article Review
      + Mini research
👇👇👇👇👇👇👇
We are accessible 24/7 on call, text and telegram through* 
Contact as via
@ResearcherETH
@ResearcherETH
@ResearcherETH
#MaddaWalabuUniversity

መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ለ2016 የትምህርት ዘመን የነባር የአንደኛ ዓመትና ከዚያ በላይ የቅድመ ምረቃ መደበኛ ተማሪዎች Online የምዝገባ ቀናት፦

➢ ጥቅምት 8 እና 9/2016 ዓ.ም ሁለተኛ ዓመትና ከዚያ በላይ ለሆናችሁ፣

➢ ጥቅምት 10 እና 11/2016 ዓ.ም አንደኛ ዓመት ለሆናችሁ መሆኑን አሳውቋል።

ትምህርት የሚጀመረው ጥቅምት 12/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።

Note:

የሪሜዲያል ትምህርት በመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ተከታትላችሁ የማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ ተማሪዎች ከ2016 ዓ.ም አዲስ ገቢ ተማሪዎች ጋር ጥሪ እንደሚደረግላችሁ ተገልጿል።

(የዩኒቨርሲቲው መልዕክት ከላይ ተያይዟል።)
የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
ብሔራዊ የድህረ ምረቃ የመግቢያ ፈተና (GAT) የተፈታኞች ምዝገባ ዛሬ ያበቃል።

GAT ለመውሰድ የማመልከቻው ጊዜው ዛሬ መስከረም 25/2016 ዓ.ም ከቀኑ 11:30 እንደሚያበቃ ይጠበቃል።

ስለሆነም https://portal.aau.edu.et የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፖርታል ላይ በመግባት በቀሩት ሰዓታት ምዝገባ ያድርጉ።

በተያያዘ ከመስከረም 23/2016 ዓ.ም ጀምሮ ሲሰጥ የቆየው የድህረ ምረቃ የመለማመጃ የመግቢያ ፈተና (Mock Exam) ዛሬ እንደሚያበቃ ይጠበቃል።

ዋናው የመግቢያ ፈተናው ከመስከረም 28 እስከ 30/2016 ዓ.ም በበይነ-መረብ እንደሚሰጥ ይታወቃል።

ምስል፦ Mock Exam - ዲላ ዩኒቨርሲቲ

የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
#የምስራች @#Exitexam Tutorial
🥇 ለአካውንቲንግ
🥇 ለማኔጅመንት
🥇 ለቢዝነስ ማኔጅመንት
🥇ለማርኬቲንግ ማኔጅመንት
🥇ለሲቪል ምህንድስና
🥇ለኮምፒውተር ሳይንስ
#የመውጫ ፈተና መዘጋጃ #ልዩ ትምህርት
➾  በአንጋፋ ፕሮፌሰሮችና የዪኒቨርስቲ
      መምህራን
➾ በት/ት ሚ/ር ለፈተና በተመረጡ ኮርሶች
      ላይ ብቻ: የፈተና ጥያቄዎች ላይ በማተኮር
➾ በቂ የጥናት ሞጁሎች
➾ ሞዴል የመለማመጃ ፈተናዎች ከሙሉ
      መልስና ማብራሪያ  ጋር
➾ የኦንላየን መለማመጃ   ሲስተም
➾ ውጤታማ የፈተና አሰራር ሥልጠና
***
💥 እጅግ በተመጣጣኝ ክፍያ 

🛎 በየማዕከላቱ ያሉ ውስን ቦታዎች ቀድመው
      ይያዙ
🔔 ሙሉ  ስምዎን  : የስልክ ቁጥርዎንና
     ዲፓርትመንትዎን 0908-198-786 
      ላይ ቴክስት በማድረግ ይመዝገቡ ።
➾➾➾➾➾➾
ለበለጠ መረጃ
➧ 0908198786 ማነጋገር ይቻላል።

➧➧     #Joinus @ t.me/aec_ethiopia

አድቫንስድ የት/ት ማማከር ማዕከል
           ከፍላጎትዎ ባሻገር !!!
𝐈𝐫𝐫𝐞𝐞𝐜𝐡𝐚𝐚

Ayyaana Irreecha Hora Finfinnee fi Hora Arsadii Bara 2016 Baga Nagaan Geessan!

እንኳን ለ2016 ዓ.ም ኢሬቻ ሆራ ፊንፊኔ እና ሆራ አርሰዲ በዓል በሠላም አደረሳችሁ!

We wish you a Happy 2023 Irreecha Hora Finfinne and Hora Arsadii Thanksgiving Holidays!

Team @NATIONALEXAMSRESULT
#የምስራች @#Exitexam Tutorial
🥇 ለአካውንቲንግ
🥇 ለማኔጅመንት
🥇 ለቢዝነስ ማኔጅመንት
🥇ለማርኬቲንግ ማኔጅመንት
🥇ለሲቪል ምህንድስና
🥇ለኮምፒውተር ሳይንስ
#የመውጫ ፈተና መዘጋጃ #ልዩ ትምህርት
➾  በአንጋፋ ፕሮፌሰሮችና የዪኒቨርስቲ
      መምህራን
➾ በት/ት ሚ/ር ለፈተና በተመረጡ ኮርሶች
      ላይ ብቻ: የፈተና ጥያቄዎች ላይ በማተኮር
➾ በቂ የጥናት ሞጁሎች
➾ ሞዴል የመለማመጃ ፈተናዎች ከሙሉ
      መልስና ማብራሪያ  ጋር
➾ የኦንላየን መለማመጃ   ሲስተም
➾ ውጤታማ የፈተና አሰራር ሥልጠና
***
💥 እጅግ በተመጣጣኝ ክፍያ 

🛎 በየማዕከላቱ ያሉ ውስን ቦታዎች ቀድመው
      ይያዙ
🔔 ሙሉ  ስምዎን  : የስልክ ቁጥርዎንና
     ዲፓርትመንትዎን 0908-198-786 
      ላይ ቴክስት በማድረግ ይመዝገቡ ።
➾➾➾➾➾➾
ለበለጠ መረጃ
➧ 0908198786 ማነጋገር ይቻላል።

➧➧     #Joinus @ t.me/aec_ethiopia

አድቫንስድ የት/ት ማማከር ማዕከል
           ከፍላጎትዎ ባሻገር !!!
#EntranceExam

ትምህርት ሚንስቴር ነገ ማለትም መስከረም 28/2016 በ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የፈተና ውጤት ዙሪያ ጋዜጣዊ መግለጫ ይሰጣል‼️

@NATIONALEXAMSRESULT
#ውጤት_ነገ_ይፋ_ይደረጋል

" የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት ነገ ይፋ ይሆናል " - ትምህርት ሚኒስቴር

የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ  ፈተና ውጤት ነገ ይፋ እንደሚሆን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።

በዚህም ዙሪያ ትምህርት ሚኒስቴር ለሚዲያ ተቋማት ነገ መስከረም 28/2016 ዓ.ም ከቀኑ 6 ሰዓት ላይ ጋዜጣዊ መግለጫ እንደሚሰጥ ገልጿል።

የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT
በአፋር ክልል በ2016 ከ200 ሺህ በላይ ተማሪዎች በትምህርት ገበታ ላይ ይሆናሉ
**
(ኢ ፕ ድ)
በ2016 የትምህርት ዘመን 240 ሺህ የሚደርሱ ተማሪዎችን ለመመዝገብ እየሠራ መሆኑን የአፋር ክልል ትምህርት ቢሮ አስታወቀ። ከሚቀጥለው ዓመት ጀምሮ የተማሪ መጽሐፍ ጥምርታን አንድ ለአንድ ለማዳረስ እየተሠራ መሆኑም ተገልጿል።

የአፋር ክልል ትምህርት ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ሙሳ አደም ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ በበጀት ዓመቱ 240 ሺህ የሚደርሱ ተማሪዎችን ለመመዝገብ ታቅዶ እስካሁን ድረስ ግማሽ ያህሉን መመዝገብ ተችሏል።

ምዝገባውን በቅርቡ ሙሉ በሙሉ ለማጠናቀቅ እየተሠራ መሆኑንም ገልጸዋል።

የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
የተማሪዎች መግቢያ ጥሪ ማስታወቂያ

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ2012 ባች 5ኛ ዓመት ቅድመ ምረቃ ምኅንድስና ተማሪዎች እና የመደበኛ፣ የማታ እና የሳምንት መጨረሻ የድኅረ ምረቃ (ማስተርስ እና ፒ.ኤች.ዲ) 2ኛ ዓመት 1ኛ ሴምስቴርና ከዚያ በላይ ተማሪዎች ቅበላ፣ ምዝገባ እና ትምህርት የሚጀመርበት ቀን እንደሚከተለው እንዲሆን ተወስኗል፡፡

1ኛ. የቅበላ ቀን፦ ረቡዕ ጥቅምት 7 ቀን 2016 ዓ.ም፣
2ኛ. የምዝገባ ቀን፦ ሐሙስ እና ዓርብ ጥቅምት 8 እና 9 ቀን 2016 ዓ.ም፣
3ኛ. በቅጣት የምዝገባ ቀን፦ ሰኞ ጥቅምት 12 ቀን 2016 ዓ.ም ብቻ እና
4ኛ. ትምህርት የሚጀመርበት ቀን፡- ሰኞ ጥቅምት 12 ቀን 2016 ዓ.ም

መሆኑን በአጽንዖት እየገለጽን ከተጠቀሰው ቀን በፊትም ሆነ በኋላ የሚመጡ ተማሪዎችን ዩኒቨርሲቲው የማይቀበል እንዲሁም ምዝገባ የሚፈፀመው በየካምፓሶቻችሁ በአካል በመገኘት መሆኑን ያሳውቃል።

ማሳሰቢያ፡-

የ2016 ባች 1ኛ ዓመት የድኅረ ምረቃ ተማሪዎች የመግቢያ ቀን የ“GAT” ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት እንደታወቀ በቅርቡ የሚገለጽ መሆኑን እንዲሁም በ2015 ዓ.ም በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የአቅም ማሻሻያ ትምህርት (Remedial Program) በመከታተል የማለፊያ ውጤት ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች መግቢያ ከትምህርት ሚኒስቴር በሚሰጥ አቅጣጫ መሠረት በቅርብ ቀን የምናሳውቅ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራርና አሉምናይ ዳይሬክቶሬት
የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
#JinkaUniversity

ጂንካ ዩኒቨርሲቲ የ4ኛ እና 5ኛ ዓመት መደበኛ ተማሪዎች የ2016 ትምህርት ዘመን ምዝገባ ጥቅምት 08 እና 09/2016 ዓ.ም እንደሚከናወን አሳውቋል።

ትምህርት የሚጀመረው ጥቅምት 12/2016 ዓ.ም መሆኑም ተገልጿል።

(የዩኒቨርሲቲው መልዕክት ከላይ ተያይዟል።)

የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
#የምስራች @#Exitexam Tutorial
🥇 ለአካውንቲንግ
🥇 ለማኔጅመንት
🥇 ለቢዝነስ ማኔጅመንት
🥇ለማርኬቲንግ ማኔጅመንት
🥇ለሲቪል ምህንድስና
🥇ለኮምፒውተር ሳይንስ
#የመውጫ ፈተና መዘጋጃ #ልዩ ትምህርት
➾  በአንጋፋ ፕሮፌሰሮችና የዪኒቨርስቲ
      መምህራን
➾ በት/ት ሚ/ር ለፈተና በተመረጡ ኮርሶች
      ላይ ብቻ: የፈተና ጥያቄዎች ላይ በማተኮር
➾ በቂ የጥናት ሞጁሎች
➾ ሞዴል የመለማመጃ ፈተናዎች ከሙሉ
      መልስና ማብራሪያ  ጋር
➾ የኦንላየን መለማመጃ   ሲስተም
➾ ውጤታማ የፈተና አሰራር ሥልጠና
***
💥 እጅግ በተመጣጣኝ ክፍያ 

🛎 በየማዕከላቱ ያሉ ውስን ቦታዎች ቀድመው
      ይያዙ
🔔 ሙሉ  ስምዎን  : የስልክ ቁጥርዎንና
     ዲፓርትመንትዎን 0908-198-786 
      ላይ ቴክስት በማድረግ ይመዝገቡ ።
➾➾➾➾➾➾
ለበለጠ መረጃ
➧ 0908198786 ማነጋገር ይቻላል።

➧➧     #Joinus @ t.me/aec_ethiopia

አድቫንስድ የት/ት ማማከር ማዕከል
           ከፍላጎትዎ ባሻገር !!!
በትግራይ ክልል ከ11 ሺህ በላይ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ብሔራዊ የመልቀቂያ ፈተና ከፊታችን ማክሰኞ ጀምሮ ለአራት ቀናት ይወስዳሉ።

ተማሪዎቹ በክልሉ በሚገኙ አራት ዩኒቨርሲቲዎች ከ45 ቀናት በላይ የማጠናከሪያ ትምህርት ሲወስዱ ቆይተዋል።

ተማሪዎቹ በ2012 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና ተፈታኝ የነበሩና መልቀቂያ ፈተናውን ሳይወሰዱ የቀሩ ናቸው።

ፈተናው ከመስከረም 29 እስከ ጥቅምት 02/2016 ዓ.ም በክልሉ በሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ይሰጣል።

@NATIONALEXAMSRESULT
የ12ኛ ክፍል የ 2015 ውጤት ዛሬ ይለቀቃል።

ስንት ሰዓት ይፋ ይሆናል ??

ትምህርት ሚኒስቴር 5:30 ላይ መግለጫ ይሰጣል። በመግለጫው 👇

ውጤቱ ስንት ሰዓት መታየት እንደሚጀምር
ስንት ተማሪዎች እንዳለፉ
ማለፊያው ስንት አሰንደሆነና ሌሎች ተያያዥ ነገሮችን ያብራራል።

የ 12ኛ ክፍል ውጤት እንደ አምናዉ ጊዜ የሚለቀቀው ምሽት 5:00 አከባቢ ሊሆን ይችላል። ምክንያቱም ኔትወርክ መጨናነቅ ይቀንሳል ተብሎ ስለሚታመን ።

ውጤቱ የሚታይባቸው Link ሊቀየሩ ስለሚችሉ ፤ ቶሎ የሚናሳውቃችሁ ይሆናል።

የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
" ተፈታኞች ከሚያስቀጣ ተግባር ተቆጥባችሁ ተረጋግታችሁ ተፈተኑ " - የትግራይ ክልል ትምህርት ቢሮ

በትግራይ የ12ኛ ክፍል ፈተና ከነገ ማክሰኞ ጀምሮ መሰጠት ይጀምራል። 

ፈተናው ነገ መስከረም 29 ጀምሮ ጥቅምት 2 ይጠናቀቃል።

የትግራይ ጊዚያዊ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ለፈተናው አስፈላጊው ሁሉ ቅድመ ዝግጅት መጠናቀቁን በይፋ አሳውቋል።

የቢሮ ሃላፊ ዶ/ር ኪሮስ ጉዕሽ ለትግራይ መገናኛ ብዙሃን በሰጡት መግለጫ ፤ በትግራይ በተካሄደው ዘግናኝና ደም አፋሳሽ ጦርነት ምክንያት ፈተናው ላለፉት ሦስት ዓመታት በክልሉ እንዳልተሰጠ አስታውሰዋል።

የተካሄደው እጅግ አስከፊ ጦርነት በተማሪዎች ላይ ከፍተኛ የስነ-ልቦና ጉዳት ማድረሱ የገለፁት ዶ/ር ኪሮስ፤ ተማሪዎች ከደረሰባቸው ጉዳት በማገገም ለፈተና ዝግጁ እንዲሆኑ የማጠናከሪያ ትምህርትና ድጋፍ ለሁለት ወራት ያህል ተሰጥቷል ብለዋል።

በክልሉ ባሉት አራት የፌደራል መንግስት ዩኒቨርስቲዎች በዝግ የተሰጠው የማጠናከሪያ ትምህርትና ድጋፍ ውጤታማ ነበር ያሉት ሃላፊው  ተማሪዎቹ ባለፉት ሦስት አመታት በአገር አቀፍ ደረጃ በፈተና አሰጣጥ ዙሪያ አዳዲስ ህጎች መውጣታቸው በማወቅና በመተግበር በጥንቃቄ መፈተን እንዳለባቸው አስገንዝበዋል።

የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና ፦
- በኣክሱም ፣
- በዓዲግራት ፣
- በመቐለና በራያ ዩኒቨርስቲዎች ብቻ እንደሚሰጥ ኃላፊው አብራርተዋል።

ተፈታኝ ተማሪዎች በያዝነው ወር የመጀመሪያ ሳምንት ለፈተና የሚያዘጋጃቸውን ቅፅ መሙላታቸውን ዶ/ር ኪሮስ በዚሁ መሰረት ከስህተት የፀዳና ከሚያስቀጣ ተግባር በመቆጠብ ተረጋግተው እንዲፈተኑ አደራ ብለዋል።

መረጃውን የትግራይ ቴሌቪዥን በመጥቀስ ቲክቫህ ኢትዮጵያ የመቐለ ቤተሰብ ነው የላከው።

@NATIONALEXAMSRESULT


@studentsnewsadv35bot
#ቀጥታ

የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ መግለጫ እየሰጡ ይገኛሉ።

የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot