#ASTU #AASTU #ማሻሻያተደርጓል
ሁለቱ የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች (አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እና አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ) የ2014 ዓ.ም መግቢያ ፈተና የምዝገባ ጥሪ ላይ ማሻሻያ አድርጓል።
የመመዝገቢያ መስፈት የሲቪክስ ትምህርትን አይጨምርም‼️
• ለአዳጊ ክልሎች (አፋር፣ ሱማሌ፣ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ እና ጋምቤላ)
- ኢንጂነሪንግ ~ ለወንድ 375፣ ለሴት 370
- አፕላይድ ሳይንስ ~ ለወንድ 365፣ ለሴት 360
• ለሌሎች ክልሎች
- ኢንጂነሪንግ ~ ለወንድ 380፣ ለሴት 375
- አፕላይድ ሳይንስ ~ ለወንድ 370፣ ለሴት 365
ተማሪ ነክ መረጃዎችን እንዘግባለን
@NATIONALEXAMSRESULT
ሁለቱ የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች (አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እና አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ) የ2014 ዓ.ም መግቢያ ፈተና የምዝገባ ጥሪ ላይ ማሻሻያ አድርጓል።
የመመዝገቢያ መስፈት የሲቪክስ ትምህርትን አይጨምርም‼️
• ለአዳጊ ክልሎች (አፋር፣ ሱማሌ፣ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ እና ጋምቤላ)
- ኢንጂነሪንግ ~ ለወንድ 375፣ ለሴት 370
- አፕላይድ ሳይንስ ~ ለወንድ 365፣ ለሴት 360
• ለሌሎች ክልሎች
- ኢንጂነሪንግ ~ ለወንድ 380፣ ለሴት 375
- አፕላይድ ሳይንስ ~ ለወንድ 370፣ ለሴት 365
ተማሪ ነክ መረጃዎችን እንዘግባለን
@NATIONALEXAMSRESULT