STUDENTS NEWS CHANNEL (የተማሪዎች ዜና መስኮት)
40.8K subscribers
11K photos
271 videos
452 files
1.93K links
የተማሪ እና ተማሪ ነክ መረጃዎች ይቀርቡበታል፡
Download Telegram
ለግል ትምህርት ቤት ርዕሳነ መምህራን የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ኦን ላይን ምዝገባን አስመልክቶ ገለጻ ተሰጠ።


(ቀን ጥር 17/2016 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የአጠቃላይ ትምህርት ፈተና ምዘናና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት የ2016 ዓ/ም የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ኦላይን ምዝገባን አስመልክቶ ለግል ትምህርት ቤት ርዕስ መምህራን ገለጻ ሰጠ።


የአዲስ አበባ ከተማ አሰተዳደር  ትምህርት ቢሮ የአጠቃላይ ትምህርት ፈተና ምዘናና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር የሆኑት አቶ ዲናኦል ጫላ በምዝገባው ሂደት ዙሪያ እና ለምዝገባው በሚያስፈልጉ
ቅድመ ሁኔታዎች ላይ የማስፈፀሚያ ሰነድ አቅርበው ወይይት የተካሄደ ሲሆን ተሳታፊዎች ላነሷቸው ጥያቄዎችና ለሰጧቸው አሰተያየቶች ምላሽና ማብራሪያ ሰጥተዋል።


ምዝገባው ከ21/5/2016 ዓ.ም እስከ 06/6/2016 ዓ.ም ድረስ እንደሚከናወን ያገኘነው መረጃ ያሳያል።



የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
🎉Good News for Ethiopian Undergraduate and Masters Program Students !

STUDY IN EUROPE ! 🇪🇺 🇮🇹

⭐️ በዚህ Full scholarship ማግኘት አስቸጋሪ  በሆነበት ሰዐት 💯 ወጪዎ ተሸፍኖ በተጨማሪም እየከፈሉ ሳይሆን በአመት እስከ € 11,000 (Euro) እየተከፈሎ በጣሊያን 🇮🇹(Europe) ከፍተኛ ትምህርቶን መከታተል ይፈልጋሉ ?

ታዲያ ምን ይጠብቃሉ

ኑ ወደ Ethio-Genuine-Consultancy ከ Application process እሰከ Visa Process ሙሉ በሙሉ ሀሳባቹን በእኛ ላይ ጥላቹ Europe ትገባላቹ። እኛ እንደስማችን Genuine ነው ስራችን።

⭐️ 100% Application and Visa Success rate !

Requirements for undergraduate students:

1. Passport,
2. High school transcripts,
3. Grade 10 & 12 Matric result.


Requirements for Masters Students :

1. Passport,
2. Bachelor degree certificate,
3. Student Copy
.

Students who have 500+ Entrance Score will be offered big discount.

  ለበለጠ መረጃ : -

🔵 @Gossa07

☎️ +251935343325 /+393444355194

ቴሌግራም ገፅዓችንን መቀላቀል እንዳይረሱ 👇👇👇:
@Ethiogenuine1
@Ethiogenuine1

📍 Address : Addis Ababa, 22, Tsega Business Center, 7th Floor, Office No - H04 .

🌐 Www.Ethio-Genuine-Consultancy.com
#General_Physics Module ገፅ ለገፅ የቪድዮ ቲቶርያል እና የሁሉንም Chapters Review Exercise የቪድዮ ማብራሪያ በ100ብር ብቻ አቅርበናል።

💥ቪድዮዎቹን መግዛት የምትፈልጉ 👉 @muedu ላይ ያናግሩን።

ተመዝግባቹህ ኮርሱን የምትማሩ ተማሪዎች በየትኛውም ጊዜ ሴሚስተሩን ሙሉ ኮርሱ ላይ ያልገባችሁን ርዕስ ተጨማሪ ማብራሪያ መጠየቅ ትችላላቹህ።

Remedial Mathematics 👇
https://t.me/ATC_EUEE/78?single
የኢንትራንስ Maths G9-12👇
https://t.me/ATC_EUEE/79

በ100 ብር ብቻ👇
https://t.me/muedu
በታጣቂዎች መንገድ ላይ “እየተዘረፍን” እና እየተንገላታን ነው ሲሉ ተማሪዎች ለአዲስ ማለዳ ተናገሩ

ቅዳሜ ጥር 18 ቀን 2016 (አዲስ ማለዳ) ታጣቂዎቹ “ተማሪዎች ወደ ተቋማት እንዳይገቡ ብለን ነበር፤ አንድ ዩኒቨርሲቲዎቹ ላይ ችግር ቢፈጠር የምትጎዱት እናንተ ናቹ፤ ለዚህ ነው የምንመልሳቹ” ሲሉ ለተማሪዎች መናግራቸውን አዲስ ማለዳ ሰምታለች።

- በዚህ ሳምንት ጥር 15 ቀን 2016 ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ዘንዘልማ ካምፓስ ተኩስ ተከፍቶ እንደነበር ምንጮች ለአዲስ ማለዳ ገልጸዋል።

- ለአዲስ ማለዳ ሃሳባቸውን የሰጡ ተማሪዎች እንደገለጹት ታጣቂዎቹ “ተማሪዎች እና መምህራን እንዲያልፉ አይፈልጉም”።

- መንገድ ላይ መኪናውን ያስቆሙት ታጣቂዎች ግን ቦርሳውን በመፈተሽ ማስረጃዎቹ በሙሉ ከፊቱ ለፊቱ ቀደው እንደጣሉበት ለአዲስ ማለዳ ገልጾ...ሙሉውን ለማንበብ https://addismaleda.com/archives/36062
የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
🎉Good News for Ethiopian Undergraduate Program Students !

Study in USA! 🇺🇸

⭐️ከፍተኛ ትምህርቶን በአሜሪካ ሀገር እየተከታተሉ የሚሰሩበት ትልቅ ዕድል !

No Prepayment !



Bachelor Degree ✈️

Fast Process

Quality Service

High Visa Ratio

Limited Spot ! Take your spot early live your dream !

🟡🟡Contact us :

🔵 @Gossa07

☎️ +251935343325 / +393444355194

ቴሌግራም ገፅዓችንን መቀላቀል እንዳይረሱ 👇👇👇:

@Ethiogenuine1
@Ethiogenuine1

📍 Address : Addis Ababa, 22, Tsega Business Center, 7th Floor, Office No - H04 .

🌐 Www.Ethio-Genuine-Consultancy.com
#ተራዝሟል
#WolaitaSodoUniversity

በ2016ዓ.ም ወደ ወላይታ ሶዶ ዩንቨርሲቲ የተመደባቹህ አዲስ የሬሚድያል ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ከጥር 23-24/2016 የነበረዉ ወደ የካቲት 07 - 08 /2016 ዓ.ም. የተራዘመ መሆኑን ዩንቨርሲቲው ዛሬ አሳውቋል፡፡

💥ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ ስትሄዱ

1. የ8ኛ ክፍል ስርተፍክት: ከ9ኛ - 12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት እና የ12ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናዉን እና ፎቶ ኮፒ ይዛችሁ እንድትመጡ፤

2. አንሶላ፣ብርድልብስ፣ትራስ ጨርቅ እና የስፖርት ትጥቅ ይዛችሁ መምጣት ይኖርባችኋል፡፡

ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻  ቻናል👇
https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
 
            Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
╚═══════════╝
በባህርዳር ዩኒቨርሲቲ በዘንዘልማ ካምፓስ ሰሞኑን ማታ ማታ ሲቪል የለበሱ ሰዎች ተኩስ ከፍተው እንደነበር የግቢው ተማሪዎች ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።

አንድ የዘንዘልማ ካምፓስ ተማሪ ጥር 15 ቀን 2016 ዓ/ም ምሽት ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጠው ቃል፣ በግቢያቸው ተኩስ ተከፍቶ እንደነበር ገልጿል። በአካባቢው የቦንብ ፍዳታም እንደነበር ጠቁሟል።

ይኸው ተማሪ " በዘንዘልማ ካምፓስ ተኩስ አዲሳችን አልነበረም " ሲል ገልጾ ከትላንት በስቲያ በአጥር ዘለው የገቡ አካላት ጥይት እየተኮሱ እስከ ዋና መግቢያ በር መሄዳቸውን ጠቁሟል።

" የገባነው ‘ግቡ’ ተብሎ ነው፤ ብዙ ተማሪ የለም። ወደ 100 ብንሆን ነው " ሲልም አክሏል። ተኩስን ኖርማል ሲቪል ልብስ የለበሱ ሰዎች መክፈታቸውን ነው የተናገረው።

ጥር 16 ቀን 2016 ዓ/ም በተጨማሪ ማብራሪያ የሰጠ አንድ የግቢው ተማሪ ፤ በዘንዘልማ ያለው ሁኔታው ስለሚያሰጋ ወደ ዋናው ካምፓስ መሄዱንና የቀሩት ጓደኞቹ በሁኔታው መጨነቃቸውን እንደገለፁለት ተናግሯል።

" እስከ 18 ድረስ ግቢውን ለቃችሁ ውጡ " የሚል ወረቀቶችም መበተኑን ከጓደኞቹ ዘንድ እንደሰማ በመግለፅ ያለንበትን ሁኔታ የሚመለከተው አካል ይወቅልን ብሏል።

የዩኒቨርሲቲው ሁነኛ አካል ጉዳዩን በተመለከተ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጡት ቃል ፤ ጉዳዩን #እንዳልሰሙና አጣርተው ምላሽ እንደሚሰጡ ቢገልጹም፣ በድጋሚ ሲደወልና የፅሑፍ መልዕክት ቢላክላቸውም ምላሽ ለመስጠት ፈቃደኛ አልሆኑም።

፨ዩኒቨርሲቲው የተማሪዎችን የመግቢያ ቀን የመግቢያ ቀኑ ሊደርስ 3 ቀን ሲቀረው ዛሬ ላልተወሰነ ጊዜ ያራዘመ መሆኑን ማሳወቁ ይታወቃል።

[ዘገባው የቲክቫህ ኢትዮጵያ ነው]

የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT
መቱ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም በትምህርት ሚኒስቴር የተመደቡለትን የሪሚዲያል መርሐግብር ተማሪዎች መቀበል ጀምሯል፡፡

ዩኒቨርሲቲው በ2016 ዓ.ም ለሪሚዲያል ፕሮግራም የተመደቡ ተማሪዎች ጥር 20 እና 21/2016 ዓ.ም ሪፖርት እንዲያደርጉ ጥሪ ማስተላልፉ ይታወቃል፡፡

የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
🎉Good News for Ethiopian Undergraduate Program Students !

Study in USA! 🇺🇸

⭐️ከፍተኛ ትምህርቶን በአሜሪካ ሀገር እየተከታተሉ የሚሰሩበት ትልቅ ዕድል !

No Prepayment !



Bachelor Degree ✈️

Fast Process

Quality Service

High Visa Ratio

Limited Spot ! Take your spot early live your dream !

🟡🟡Contact us :

🔵 @Gossa07

☎️ +251935343325 / +393444355194

ቴሌግራም ገፅዓችንን መቀላቀል እንዳይረሱ 👇👇👇:

@Ethiogenuine1
@Ethiogenuine1

📍 Address : Addis Ababa, 22, Tsega Business Center, 7th Floor, Office No - H04 .

🌐 Www.Ethio-Genuine-Consultancy.com
እስከ የካቲት 30/2016 ዓ.ም በሶፍት እና በሃርድ ኮፒ እንዲልኩ

የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን ሁሉም የግል ከፍተኛ ትምህርት የተማሪዎቻቸውን ዝርዝር መረጃ እንዲልኩ ጠይቋል፡፡

ፈቃድ በተሰጣቸው የትምህርት መስኮች በ2016 ዓ.ም ተመዝግብው እየተማሩ ያሉ ተማሪዎችን ዝርዝር መረጃ እና በ2015 ዓ.ም የተመረቁ ተማሪዎች (የመውጫ ፈተና ያለፉ የመጀመሪያ ዲግሪ ተመራቂዎች) ዝርዝር መረጃን እስከ የካቲት 30/2016 ዓ.ም በሶፍት እና በሃርድ ኮፒ እንዲልኩ ባለሥልጣኑ አሳስቧል፡፡

ይህም የትምህርት ጥራትና አግባብነት ለማስጠብቅ እንዲሁም የተመረቁ ተማሪዎች መጉላላት እንዳይገጥማቸው ባለሥልጣኑ ለሚያከናውናቸው ተግባራት አስፈላጊ መሆኑ ተገልጿል፡፡ #ETA

የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
#ወለጋ_ዩኒቨርሲቲ

በወለጋ ዩኒቨርሲቲ ነቀምት ካምፓስ ከትላንት ጀምሮ የመማር ማስተማር ሂደት ሙሉ ለሙሉ መቋረጡን ዋዜማ ራዲዮ ከምንጮቼ አረጋግጫልምሁ ብላለች። ዩኒቨርሲቲው ሦስት ካምፓሶች ያሉት ሲኾን፣ ከዋናው ግቢ ነቀምት ካምፓስ በስተቀር በሻምቡና ጊምቢ ካምፓሶች መደበኛው የመማር ማስተማር ሂደት እየተካሄደ እንደኾነና በነቀምት ካምፓስ ግን የመማር ማስተማር ሂደቱ መቋረጡን ዘግባለች።

የመማር ማስተማር ሂደቱ የተቋረጠው፣ ሰሞኑን የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት በመላው ኦሮሚያ ጠርቶታል የተባለውን የተሽከርካሪዎች እንቅስቃሴ የማስቆም አድማን ተከትሎ ተማሪዎች አንማርም ብለው በማመጻቸው እንደኾነም ዋዜማ ጨምራ ዘግባለች።

የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ህከምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ኮምፐሬሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ለተለያዩ የትምህርት ከፍሎች በህከምና ሙያና ለሌሎች ትምህርት ከፍሎች መምህራንን ምስሉ ላይ ለተዘረዘሩት ከፍት የስራ ቦታ ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታ የሚያሟሉ ስራ ፈላጊዎችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል።

፨ ለተዘረዘሩ የሥራ መደቦች የምታሟሉ የትምህርት ማስረችሁን ይዛችሁ በመቅረብ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ የኮሌጁ ሰው ሀብት አስተዳደርና ልማት ቡድን በአካል በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።

ማሳሰቢያ :- ተመዝጋቢዎች የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃዎቻችሁን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር አብሮ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፤ የተሰረዙ ወይንም የተደለዙ ማስረጃዎች ተቀባይነት የላቸውም።

1. ለሥራ መደቡ የተጠየቀው ተፈላጊ ችሎታ ለሥራ መደቡ ተመሳሳይ መሆን አለበት።

2. የፈተና ጊዜ በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ዩኒቨርሲቲ ህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅና በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ዩኒቨርሲቲ ግብርና ኮሌጅ ባሉ የውስጥ ማስታወቂያ ሰሌዳዎች ይገለፃል።

3. የስራ ቦታ ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ።


የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
ለከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ተማሪዎች የሬሚዲያል ፈተና መዘጋጀቱ ተማሪዎቹን ሊያዘናጋ እንደሚችል ተገለጸ።

የዩኒቨርስቲ መግቢያ ፈታናን ማለፍ ላልቻሉ ተማሪዎች በዩኒቨርስቲዎች ውስጥ የሬሚዲያል ፈተና መዘጋጀቱ ተማሪዎች አማራጭ እንዳላቸው እንዲያስቡ እንደሚያደርጋቸው እና እንደሚያዘናጋቸው የትምህርት ባለሙያዎች ለመናኸሪያ ሬዲዮ አስታውቀዋል፡፡

የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈታናን ወስደው ወደ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት መግቢያ ውጤት ማምጣት ላልቻሉ ተማሪዎች በዩንቨርስቲዎቹ ውስጥ የሬሚዲያል ፈተና መዘጋጀቱ ተማሪዎቹን እንደሚያዘናጋቸው የትምህርት ባለሙያው አቶ ቢኒያም ገ/እየሱስ ተናግረዋል፡፡

ሌላኛው የትምህርት ባለሙያ ዶ/ር አለማየሁ ከበደ የአቶ ቢንያምን ሃሳብ በማጠናከር ተማሪዎቹ አሁን ላይ #ባናልፍም ሬሚዲያል እንወስዳለን በሚል ተስፋ ትምህርታቸው ላይ ትኩረት አያደርጉም ብለዋል፡፡

በድጋሚ ለመፈተን በዩንቨርስቲዎች ውስጥ የሚቆዩት አንድ አመት ቢሆንም መንግስትን ላልተገባ ወጪ የሚዳርግ በመሆኑ ትኩረት ተደርጎበት ከስር ከመሰረቱ ሊሰራ እንደሚገባ ባለሞያዎቹ አመላክተዋል፡፡


የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
መቱ ዩኒቨርሲቲ ተወካይ ፕሬዝዳንት ተመድቦለታል።

የዩኒቨርሲቲው የአካዳሚክ፣ ምርምር፣ ቴክኖሎጂ ሽግግርና ማህበረሰብ አገልግሎት ምክትል ፕሬዝዳንት የሆኑት በድሉ ተካ (ዶ/ር) ከጥር 20 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ከያዙት ኃላፊነት በተጨማሪ የመቱ ዩኒቨርሲቲ ተወካይ ፕሬዝዳንት ሆነው እንዲሠሩ በትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) መመደባቸው ታውቋል።

ዩኒቨርሲቲውን ላለፉት አምስት ዓመታት በፕሬዝዳንትነት ሲያገለግሉ የቆዩት እንደገና አበበ (ዶ/ር) በፌደራል ደረጃ ለአመራርነት መመረጣቸውን ከዩኒቨርሲቲው የተገኘ መረጃ ያሳያል።

የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
🎉Good News for Ethiopian Undergraduate Program Students !

Study in USA! 🇺🇸

⭐️ከፍተኛ ትምህርቶን በአሜሪካ ሀገር እየተከታተሉ የሚሰሩበት ትልቅ ዕድል !

No Prepayment !



Bachelor Degree ✈️

Fast Process

Quality Service

High Visa Ratio

Limited Spot ! Take your spot early live your dream !

🟡🟡Contact us :

🔵 @Gossa07

☎️ +251935343325 / +393444355194

ቴሌግራም ገፅዓችንን መቀላቀል እንዳይረሱ 👇👇👇:

@Ethiogenuine1
@Ethiogenuine1

📍 Address : Addis Ababa, 22, Tsega Business Center, 7th Floor, Office No - H04 .

🌐 Www.Ethio-Genuine-Consultancy.com