STUDENTS NEWS CHANNEL (የተማሪዎች ዜና መስኮት)
40.8K subscribers
11K photos
272 videos
452 files
1.94K links
የተማሪ እና ተማሪ ነክ መረጃዎች ይቀርቡበታል፡
Download Telegram
#Update
#WachemoUniversity

ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የመጀመሪያ ዲግሪ መደበኛ ተማሪዎች መግቢያ ግንቦት 09 እና 10/2014 ዓ.ም መሆኑን መግለጹ ይታወቃል።

የ1ኛ ዓመት ተማሪዎች #ዳግም_ቅበላ ግንቦት 11 እና 12/2014 ዓ.ም መሆኑንም ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።

ዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች የተመደቡባቸውን ካምፓሶች ያሳወቀ ሲሆን በተገለጹት ቀናት በየካምፓሶቹ ሪፖርት አድርጉ ብሏል። (ዝርዝሩ ከላይ ተያይዟል።)

ተማሪ ነክ መረጃዎችን እንዘግባለን
@NATIONALEXAMSRESULT
#Update
#HawassaUniversity

ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የመጀመሪያ ዲግሪ መደበኛ ተማሪዎች መግቢያ ግንቦት 08 እና 09/2014 ዓ.ም መሆኑን መግለጹ ይታወቃል።

የ1ኛ ዓመት ተማሪዎች #ዳግም_ቅበላ ግንቦት 10 እና 11/2014 ዓ.ም መሆኑንም ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።

ተማሪዎች ሪፖርት የሚያደርጉባቸው ካምፓሶች፦

👉 Natural Science & Teacher Education in Natural Science የተመደባችሁ ~ በዋናው ግቢ፣

👉 Social Sciences & Teacher Education in Social Science የተመደባችሁ ~ በቴክኖሎጂ ኢንስቲቲዩት መሆኑን ዩኒቨርስቲው አሳውቋል።


ተማሪ ነክ መረጃዎችን እንዘግባለን
@NATIONALEXAMSRESULT