ማርመድሕ ሚዲያ - Marmedh Media
6.9K subscribers
463 photos
10 videos
22 files
453 links
ገብተህ የማትወጣ ከሆነ ብቻ JOIN አድርግ! እርግጠኛ ነኝ ትወዱታላችኹ ተቀላቀሉን!
ጥቅሙን ተቀላቅላችኹ ዕዩት፥ በተለይ አጫጭር አነቃቂ ጽሑፎች ይ ማ ር ካ ሉ!
ወቅታዊ ጉዳይ አይታጣበትም... ከገባችኹ ትርፍ አላችኹ!

TIKTok
http://tiktok.com/@mekuriya19
ለሐሳብና አስተያየት
https://t.me/Proud24
Download Telegram
😓 #ንነጽር_፺፫

እኔ የከፋኹ ነኝ እኮ!

38 ዓመታት በበሽታ እየማቀቀ በበዛው ምሕረትህ፣ በሰፋው ፍቅርህ፣ በበረታው ክንድህ ያለ ድካምና ያለ ስስት አዳንኸው። ያዳንኸው እሱ አንተን ማመስገንና ዘለዓለም ለአንተና በአንተ መኖር ሲገባው ስለ አዳኝነትህ ጥፊን ሸለመህ።

ጌታ ሆይ አንድ ጊዜ ብቻ ነበር አይደል እጁን የዘረጋብህ? ምን አልባት ይሄ ሰው አንድ ቀን ተጸጸቶ ቢያለቅስ ይበቃው ይሆናል። ነገር ግን አምላኬ እኔ ስንት ቀናቶችን ባለቅስ ነው ለበደሌ ደመወዝ የሚሆነኝ? ስንት ቀናትን ላንባ? ስንት ሌሊታትን እንቅልፍ ልጣ? ስንት ስንት? እኮ ስንት ዓመታትን ልጸጸት?

በአካል አግኝቼ በጥፊ ባልመታህም፤ የጸሎቴን ምላሽ ስታዘገይብኝ እኮ በምናብ ስዬ ደጋግሜ መትቼሃለው።
በአካል አግኝቼ ባልዘባበትብህም፤ ያው ትሰማለህ ብዬ እኮ ስድብን ሸልሜሃለው።
ክርስቶስ ሆይ! ደግሜ ደጋግሜ እኮ እጅ በሌለው ምላሴ መትቼሃለው።

ታድያ ስንት ዘመናት ብጸጸት ይበቃኛል? መሐሪ ነህ አውቃለው ዕድሜ ልክህን እየተጸጸትኽ ኑር አትለኝም። ወደ አንተ የመምጫ ጊዜዬ ሊደርስ ሲል ድጋሚ እንዳልመታህ እባክህን የመመለሻ ጊዜ ስጠኝ?😓

ምንም እንኳ ስሜ
#መጻጕዕ ባይሆንም #ከመጻጕዕ የከፋሁ #የመጻጕዕ ቀዳሚ #መጻጕዕ መሆኔን አልዘነጋም!

◦◎●Join us on telegram
         
@MekuriyaM

         🌘Dn Mekuriya Murashe
Forwarded from ማርመድሕ ሚዲያ - Marmedh Media (፩ Mekuriya Murashe)
😓 #ንነጽር_፺፫

እኔ የከፋኹ ነኝ እኮ!

38 ዓመታት በበሽታ እየማቀቀ በበዛው ምሕረትህ፣ በሰፋው ፍቅርህ፣ በበረታው ክንድህ ያለ ድካምና ያለ ስስት አዳንኸው። ያዳንኸው እሱ አንተን ማመስገንና ዘለዓለም ለአንተና በአንተ መኖር ሲገባው ስለ አዳኝነትህ ጥፊን ሸለመህ።

ጌታ ሆይ አንድ ጊዜ ብቻ ነበር አይደል እጁን የዘረጋብህ? ምን አልባት ይሄ ሰው አንድ ቀን ተጸጸቶ ቢያለቅስ ይበቃው ይሆናል። ነገር ግን አምላኬ እኔ ስንት ቀናቶችን ባለቅስ ነው ለበደሌ ደመወዝ የሚሆነኝ? ስንት ቀናትን ላንባ? ስንት ሌሊታትን እንቅልፍ ልጣ? ስንት ስንት? እኮ ስንት ዓመታትን ልጸጸት?

በአካል አግኝቼ በጥፊ ባልመታህም፤ የጸሎቴን ምላሽ ስታዘገይብኝ እኮ በምናብ ስዬ ደጋግሜ መትቼሃለው።
በአካል አግኝቼ ባልዘባበትብህም፤ ያው ትሰማለህ ብዬ እኮ ስድብን ሸልሜሃለው።
ክርስቶስ ሆይ! ደግሜ ደጋግሜ እኮ እጅ በሌለው ምላሴ መትቼሃለው።

ታድያ ስንት ዘመናት ብጸጸት ይበቃኛል? መሐሪ ነህ አውቃለው ዕድሜ ልክህን እየተጸጸትኽ ኑር አትለኝም። ወደ አንተ የመምጫ ጊዜዬ ሊደርስ ሲል ድጋሚ እንዳልመታህ እባክህን የመመለሻ ጊዜ ስጠኝ?😓

ምንም እንኳ ስሜ
#መጻጕዕ ባይሆንም #ከመጻጕዕ የከፋሁ #የመጻጕዕ ቀዳሚ #መጻጕዕ መሆኔን አልዘነጋም!

◦◎●Join us on telegram
         
@MekuriyaM

         🌘Dn Mekuriya Murashe
Forwarded from ማርመድሕ ሚዲያ - Marmedh Media (፩ Mekuriya Murashe)
😓 #ንነጽር_፺፫

እኔ የከፋኹ ነኝ እኮ!

38 ዓመታት በበሽታ እየማቀቀ በበዛው ምሕረትህ፣ በሰፋው ፍቅርህ፣ በበረታው ክንድህ ያለ ድካምና ያለ ስስት አዳንኸው። ያዳንኸው እሱ አንተን ማመስገንና ዘለዓለም ለአንተና በአንተ መኖር ሲገባው ስለ አዳኝነትህ ጥፊን ሸለመህ።

ጌታ ሆይ አንድ ጊዜ ብቻ ነበር አይደል እጁን የዘረጋብህ? ምን አልባት ይሄ ሰው አንድ ቀን ተጸጸቶ ቢያለቅስ ይበቃው ይሆናል። ነገር ግን አምላኬ እኔ ስንት ቀናቶችን ባለቅስ ነው ለበደሌ ደመወዝ የሚሆነኝ? ስንት ቀናትን ላንባ? ስንት ሌሊታትን እንቅልፍ ልጣ? ስንት ስንት? እኮ ስንት ዓመታትን ልጸጸት?

በአካል አግኝቼ በጥፊ ባልመታህም፤ የጸሎቴን ምላሽ ስታዘገይብኝ እኮ በምናብ ስዬ ደጋግሜ መትቼሃለው።
በአካል አግኝቼ ባልዘባበትብህም፤ ያው ትሰማለህ ብዬ እኮ ስድብን ሸልሜሃለው።
ክርስቶስ ሆይ! ደግሜ ደጋግሜ እኮ እጅ በሌለው ምላሴ መትቼሃለው።

ታድያ ስንት ዘመናት ብጸጸት ይበቃኛል? መሐሪ ነህ አውቃለው ዕድሜ ልክህን እየተጸጸትኽ ኑር አትለኝም። ወደ አንተ የመምጫ ጊዜዬ ሊደርስ ሲል ድጋሚ እንዳልመታህ እባክህን የመመለሻ ጊዜ ስጠኝ?😓

ምንም እንኳ ስሜ
#መጻጕዕ ባይሆንም #ከመጻጕዕ የከፋሁ #የመጻጕዕ ቀዳሚ #መጻጕዕ መሆኔን አልዘነጋም!

◦◎●Join us on telegram
         
@MekuriyaM

         🌘Dn Mekuriya Murashe