Forwarded from yot
1,
#አርባምንጭ_ዩኒቨርሲቲ
በ2014 የትምህርት ዘመን በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ቀን ግንቦት 1 እና 2 ሲሆን ምዝገባ የሚካሄደው ግንቦት 3 እና 4 እንዲሁም ትምህርት የሚጀመረው ግንቦት 5 ቀን 2014 ዓ.ም ይሆናል፡፡
ሳውላ ካምፓስ የተመደባችሁ በጎፋ ዞን ሳውላ ከተማ በሚገኘው ሳውላ ካምፓስ ሬጅስትራር ማስተባበሪያ ጽ/ቤት፣ በአርባ ምንጭ ከተማ በሚገኙ ካምፓሶች የተመደባችሁ በየካምፓሶቻችሁ በሚገኙ የሬጅስትራር ማስተባበሪያ ጽ/ቤቶች በአካል ቀርባችሁ እንድትመዘገቡ።
የተመደባችሁበት ካምፓስ መረጃ ከዩኒቨርሰቲው ድረ-ገጽ www.amu.edu.et ማግኘት ትችላላችሁ።
2,
#Kotebe_University_of_Education
ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ለድህረ ምረቃ ፕሮግራሞች የተመዘገባችሁ የመግቢያ ፈተና ሚያዝያ 29 እና 30/2014 ዓ.ም እንደሚሰጥ አሳውቋል።
የፈተና ማመልከቻ ክፍያ 100 ብር ያልከፈላችሁ ከፈተናው ቀን በፊት በተቋሚ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብ 1000449424658 በመክፈል ለፋይናንስ ክፍል ገቢ እንድታደርጉ ዩኒቨርሲቲው አሳስቧል።
(የፈተናው ፕሮግራም ከላይ ተያይዟል።)
https://t.me/HabeshaMediaMouse
https://t.me/HabeshaMediaMouse
#አርባምንጭ_ዩኒቨርሲቲ
በ2014 የትምህርት ዘመን በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ቀን ግንቦት 1 እና 2 ሲሆን ምዝገባ የሚካሄደው ግንቦት 3 እና 4 እንዲሁም ትምህርት የሚጀመረው ግንቦት 5 ቀን 2014 ዓ.ም ይሆናል፡፡
ሳውላ ካምፓስ የተመደባችሁ በጎፋ ዞን ሳውላ ከተማ በሚገኘው ሳውላ ካምፓስ ሬጅስትራር ማስተባበሪያ ጽ/ቤት፣ በአርባ ምንጭ ከተማ በሚገኙ ካምፓሶች የተመደባችሁ በየካምፓሶቻችሁ በሚገኙ የሬጅስትራር ማስተባበሪያ ጽ/ቤቶች በአካል ቀርባችሁ እንድትመዘገቡ።
የተመደባችሁበት ካምፓስ መረጃ ከዩኒቨርሰቲው ድረ-ገጽ www.amu.edu.et ማግኘት ትችላላችሁ።
2,
#Kotebe_University_of_Education
ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ለድህረ ምረቃ ፕሮግራሞች የተመዘገባችሁ የመግቢያ ፈተና ሚያዝያ 29 እና 30/2014 ዓ.ም እንደሚሰጥ አሳውቋል።
የፈተና ማመልከቻ ክፍያ 100 ብር ያልከፈላችሁ ከፈተናው ቀን በፊት በተቋሚ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብ 1000449424658 በመክፈል ለፋይናንስ ክፍል ገቢ እንድታደርጉ ዩኒቨርሲቲው አሳስቧል።
(የፈተናው ፕሮግራም ከላይ ተያይዟል።)
https://t.me/HabeshaMediaMouse
https://t.me/HabeshaMediaMouse
Kefeyaw Yemim
eleketew online mezegeba akafahidachehu kefeya becha yalefetsemachehuten newe!!!
eleketew online mezegeba akafahidachehu kefeya becha yalefetsemachehuten newe!!!
"MASTERS OF BUSINESS ADMINSTRATION(MBA) LIST OF CANDIDATES FOR WEEKEND PROGRAM" "MASTERS OF BUSINESS ADMINSTRATION(MBA) LIST OF CANDIDATES FOR EVENING PROGRAM" "MASTERS OF BUSINESS ADMINSTRATION(MBA) LIST OF entrance CANDIDATES 2021/2022