10 የዙል ሂጃ ቀኖች
ዙል-ሒጃህ በእስልምና ወር አቆጣጠር አስራ ሁለተኛው (የመጨረሻው) ወር ነው፡፡ በዚህ ወር ውስጥ ካሉት 29/30 ቀናት ውስጥ የመጀመሪያዎቹ አስር ቀናት እጅግ የተከበሩ ቀናቶች ናቸው፡፡ መከበራቸውን ከሚያመላክቱት ውስጥ፡-
ሀ. አላህ የማለባቸው መሆኑ፡-
"በጎህ እምላለሁ። በዐሥር ሌሊቶችም።" ሱረቱል ፈጅር 1-2
ታላቅ የሆነው ጌታችን አላህ የሚምለውም ታላቅ በሆነ ነገር ስለሆነ የቀኑን ክብደት ይገልጽልናል፡፡ እነዚህ አስር ሌሊቶች የተባሉት የዙል-ሒጃ የመጀመሪያዎቹ አስር ቀናት እንደሆኑ አብዝሓኞቹ የቅዱስ ቁርኣን ተንታኞች ይገልጻሉ፡፡
ለ. እኔን አስታውሱባቸው ማለቱ፡-
" ለነሱ የሆኑ ጥቅሞችን ይጣዱ ዘንድ፣ በታወቁ ቀኖችም ውስጥ ከማለዳ እንሰሳዎች በሰጣቸው ሲሳይ ላይ የአላህን ስም ያወሱ ዘንድ፣ (ይመጡሃል)፤ ከርሷም ብሉ፤ ችግረኛ ድኻንም አብሉ።" ሱረቱል-ሐጅ 28
"የታወቁ ቀኖች" የተባሉት እነዚሁ አስርቱ ቀናት እንደሆኑ ሙፈሲሮች ያስረዳሉ፡፡ ታዲያ አላህን በማንኛውም ጊዜ ማውሳትና ማወደስ ከመቻሉ ጋር፡ በነዚህ ቀኖች አወድሱት ብሎ ቀኖቹን ለይቶ መጥቀሱ የተለየ ደረጃና ክብር እንዳላቸው ይጠቁማል፡፡
ሐ. ከዱንያ ቀናት ሁሉ በላጭ መሆናቸው፡-
ከጃቢር ኢብኒ ዐብዲላህ (ረዲየላሁ ዐንሁ) በተላለፈው ሐዲሥ ረሱላችን (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል፡-" ከዱንያ ቀናቶች ሁሉ በላጩ (የዙል-ሒጃ) አስሩ ቀናት ናቸው " (ሶሒሕ አል-ጃሚዑ ሰጊር 1133)፡፡
በዚህ መሰረት እነዚህ አስርት ቀናቶች ልዩ ክብር የሚሰጣቸው ናቸው፡፡
ምን እንሥራባቸው?
ዐብደላ ኢብኑ አባስ እንዳስተላለፉት የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል፡- "መልካም ስራ ከዙል-ሒጃ አስርቱ ቀናት በልጦ አላህ ዘንድ እጅግ ተወዳጅ የሆነበት ቀናት የለም፡፡" ሶሓባዎችም፡- በአላህ መንገድ ጂሐድም (ጠላትን መታገልም) ቢሆን? ሲሉ፡ እሳቸውም፡- አዎ ጂሐድም ቢሆን ሰውየው ከነፍሱና ከንብረቱ ጋር በዛው ሳይመለስ የቀረ ካልሆነ በስተቀር አይበልጥም" አሉ፡፡ (ቡኻሪይ)፡፡
ታዲያ ያለምንም የመግቢያ ክፍያ እንዲህ ዐይነት ታላቅ ኤግዚቢሽን ከተዘጋጀልን እኛስ ለመሳተፍ ምን ያህል ወስነናል፡፡ ጠላታችን ሰይጣን እንዳንጠቀምበት ደፋ ቀና ማለቱ አይቀርምና እኛም አላህን ይዘን እሱን ድል በመምታት ቀኑን እንጠቀምበት፡፡ ከሚሰሩ መልካም ሥራዎች ውስጥ፡-
1. ሐጅና ዑምራህ፡-
" ዑምራህ መፈጸም ቀጣዩ አመት ዑምራ እስኪመጣ ድረስ (በመሐል ለተፈጸሙ ጥቃቅን ኃጢአት) ማስተሰረያ ነው፣ ትክክለኛ ሐጅ ደግሞ ከጀነት ውጪ ክፍያ የለውም" ቡኻሪና ሙስሊም፡፡
2. ጾም፡-
የፈለገ ሙሉውን ዘጠኝ ቀን ካልሆነም የቻለውን ያክል መጾም ይችላል፡፡ ዐብደላህ ኢብኑ አባስ (ረዲየላሁ ዐንሁማ) እንዳስተላለፉት የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል፡- "መልካም ስራ ከዙል-ሒጃ አስርቱ ቀናት በልጦ አላህ ዘንድ እጅግ ተወዳጅ የሆነበት ቀናት የለም፡፡" በዚህ ሐዲሥ መሰረት ጾም "መልካም ስራ" የተባለው ሐዲሥ ውስጥ ስለሚካተት በጾሙ የቻለውን ያክል መበርታት ይችላል፡፡
3. አላህን ማውሳት፡-
" ለነሱ የሆኑ ጥቅሞችን ይጣዱ ዘንድ፣ በታወቁ ቀኖችም ውስጥ ከማለዳ እንሰሳዎች በሰጣቸው ሲሳይ ላይ የአላህን ስም ያወሱ ዘንድ፣ (ይመጡሃል)፤ ከርሷም ብሉ፤ ችግረኛ ድኻንም አብሉ።" ሱረቱል-ሐጅ 28
ይህ ቅዱስ አንቀጽ አላህን በነዚህ ቀናት ማውሳት መዘከር እንዳለብን ይነግረናል፡፡ ዐብደላህ ኢብኑ ዑመር (ረዲየላሁ ዐንሁማ) ባስተላለፉት ሐዲሥ ላይ ነቢዩ (ዐለይሂ-ሶላቱ ወስ-ሰላም) እንዲህ ብለዋል፡- "በነዚህ ቀናት ውስጥ ተህሊል (ላ ኢላሀ ኢልለላህ)፤ተክቢር (አላሁ አክበር)፤ተሕሚድ (አል-ሐምዱ ሊላህ) ማለትን አብዙ" (አህመድ 7/224)
ዐብዱላህ ኢብኑ ዑመር እና አቢ ሁረይራህ (ረዲየላሁ ዐንሁማ) ወደ ገበያ በመውጣት በተክቢራ ሲያሞቁት ሰዎቹም የነሱን ተከትለው ተክቢራ ይሉ ነበር (ኢርዋዑል-ገሊል አልባኒይ 651)
4. ተውበት ማብዛት-
"…ምእምናኖች ሆይ! ትድኑ ዘንድ ሁላችሁም ወደ አላህ (በመመለስ) ተጸጸቱ።" ሱረቱል አሕዛብ 31
5. መልካም ስራዎችን ማብዛት፡-
በኢስላም የመልካም ስራ በሮች ብዙ ናቸው፡፡ ተቆጥረው አይዘለቁም፡፡ ከኛ የሚጠበቀው ስራው ላይ ተሳታፊ መሆን ነው፡፡ ከቤተሰብ ጀምረን እሰከ ሩቅ ሰው ድረስ አቅማችን የቻለውን ያህል በመርዳት ወደ አላህ እንቃረብ፡፡
6. በዒባዳ መጠናከር፡-
ከፈርድ ሶላት ቀጥሎ ያሉትን ሱንና ሶላቶችን ማብዛት፤ቁርኣንን ማንበብና ማዳመጥ፡፡
7. ከሐራም መቆጠብ፡-
ከላይ የተጠቀሱት መልካም ስራዎች ላይ በመሳተፍ የአላህን ተውፊቅ ያላገኘ ሰው ቢያንስ ከሱ እጅና ምላስ ሌሎች ሰላም እንዲሆኑ እራሱን ማቀብ፡፡እሱም ትልቅ ተውፊቅ ነውና፡፡
#ማረድን-የፈለገ፡-
የዒዱል አድሓን እርድ ለመፈጸም የነየተ የአላህ ባሪያ (ወንድም ሆነ ሴት) ወሩ ከገባበት ጊዜ ጀምሮ፡- የሰውነት ጸጉሩን መላጨትም ሆነ መቀነስ፣ የእጁንም ሆነ የእግሩን ጥፍር ማስተካከል፣ ከገላው ላይ የተወሰነ ቆዳንም ቢሆን ቆርጦ ማንሳት አይፈቀድለትም፡፡ ይህ ብይን የሚመለከተው የዒዱን እርድ በራሱ ወጪ ለማረድ የነየተውን ግለሰብ ብቻ ነው፡፡ ቤተሰቦቹን ብይኑ አይመለከታቸውም፡፡
ሰውየው በቀጥታ እራሱም አራጅ ሆነ፡ ወይም በወኪል ቢያሳርድ ኃላፊው እሱ እስከሆነ ድረስ ብይኑ ይመለከተዋል፡፡ ወኪል ሆኖ የሚያርደውን ሰው ግን ብይኑ አይመለከተውም፡፡
ኡሙ ሰለማህ (ረዲየላሁ ዐንሃ) እንደነገረችን የአላህ መልክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ፡- "የዙል-ሒጃህን ጨረቃ ካያችሁና አንዳችሁም ኡድሑያን (እርድን) ከነየተ፡ ጸጉሩንና ጥፍሩን (ከመቀነስ) ይቆጠብ" (ሙስሊም 1977)፡፡
በሌላ ዘገባ ላይ ደግሞ ‹‹ከጸጉሩና ከሰውነቱ (ቆዳው) ይቆጠብ›› ይላል፡፡ ስለዚህ ዕለተ ሐሙስ የዚል-ቂዕዳህ 29ኛው ቀን ስለሆነ፡ ወሩ በዚያው ሊጠናቀቅም ስለሚችል፡ የመግሪብ አዛን ከተሰማ በኋላ ያለው ምሽት የዙል-ሒጃህ 1ኛ ቀን ሆኖ ይጀምራል ማለት ነው፡፡ ወሩ ሠላሳ ከሞላ ደግሞ፡ ከጁምዓህ መግሪብ በኋላ ወሩ የዙል-ሒጃህ 1ኛ ቀን ይሆናል ማለት ነው፡፡ እናም ለዒዱ እርድን የነየታችሁ ወንድምና እህቶች ሆይ! ከዕለተ ሐሙስ መግሪብ አዛን በፊት (የጸጉር፣ የጥፍርና የቆዳ) ጣጣችሁን ጨርሱ፡፡
ሌላው ሊታወቅ የሚገባው ነገር፡ እርዱን የነየተ ሰው፡ በዙል-ሒጃህ የመጀመሪያዎቹ ዘጠኝ ቀናት ውስጥ ጸጉሩን ወይም ጥፍሩን ቢቀንስ፡ ከፋራው ‹ካሳው› ተውበትና ኢስቲግፋር ብቻ ነው በማለት ዑለሞች ፈትዋ ሰጥተዋል (ኢብኑ ቁዳማህ፡ አል-ሙግኒይ 9/346)፡፡
አላህ ተጠቃሚ ያድርገን።
በአቡ ሃይደር።
ዙል-ሒጃህ በእስልምና ወር አቆጣጠር አስራ ሁለተኛው (የመጨረሻው) ወር ነው፡፡ በዚህ ወር ውስጥ ካሉት 29/30 ቀናት ውስጥ የመጀመሪያዎቹ አስር ቀናት እጅግ የተከበሩ ቀናቶች ናቸው፡፡ መከበራቸውን ከሚያመላክቱት ውስጥ፡-
ሀ. አላህ የማለባቸው መሆኑ፡-
"በጎህ እምላለሁ። በዐሥር ሌሊቶችም።" ሱረቱል ፈጅር 1-2
ታላቅ የሆነው ጌታችን አላህ የሚምለውም ታላቅ በሆነ ነገር ስለሆነ የቀኑን ክብደት ይገልጽልናል፡፡ እነዚህ አስር ሌሊቶች የተባሉት የዙል-ሒጃ የመጀመሪያዎቹ አስር ቀናት እንደሆኑ አብዝሓኞቹ የቅዱስ ቁርኣን ተንታኞች ይገልጻሉ፡፡
ለ. እኔን አስታውሱባቸው ማለቱ፡-
" ለነሱ የሆኑ ጥቅሞችን ይጣዱ ዘንድ፣ በታወቁ ቀኖችም ውስጥ ከማለዳ እንሰሳዎች በሰጣቸው ሲሳይ ላይ የአላህን ስም ያወሱ ዘንድ፣ (ይመጡሃል)፤ ከርሷም ብሉ፤ ችግረኛ ድኻንም አብሉ።" ሱረቱል-ሐጅ 28
"የታወቁ ቀኖች" የተባሉት እነዚሁ አስርቱ ቀናት እንደሆኑ ሙፈሲሮች ያስረዳሉ፡፡ ታዲያ አላህን በማንኛውም ጊዜ ማውሳትና ማወደስ ከመቻሉ ጋር፡ በነዚህ ቀኖች አወድሱት ብሎ ቀኖቹን ለይቶ መጥቀሱ የተለየ ደረጃና ክብር እንዳላቸው ይጠቁማል፡፡
ሐ. ከዱንያ ቀናት ሁሉ በላጭ መሆናቸው፡-
ከጃቢር ኢብኒ ዐብዲላህ (ረዲየላሁ ዐንሁ) በተላለፈው ሐዲሥ ረሱላችን (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል፡-" ከዱንያ ቀናቶች ሁሉ በላጩ (የዙል-ሒጃ) አስሩ ቀናት ናቸው " (ሶሒሕ አል-ጃሚዑ ሰጊር 1133)፡፡
በዚህ መሰረት እነዚህ አስርት ቀናቶች ልዩ ክብር የሚሰጣቸው ናቸው፡፡
ምን እንሥራባቸው?
ዐብደላ ኢብኑ አባስ እንዳስተላለፉት የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል፡- "መልካም ስራ ከዙል-ሒጃ አስርቱ ቀናት በልጦ አላህ ዘንድ እጅግ ተወዳጅ የሆነበት ቀናት የለም፡፡" ሶሓባዎችም፡- በአላህ መንገድ ጂሐድም (ጠላትን መታገልም) ቢሆን? ሲሉ፡ እሳቸውም፡- አዎ ጂሐድም ቢሆን ሰውየው ከነፍሱና ከንብረቱ ጋር በዛው ሳይመለስ የቀረ ካልሆነ በስተቀር አይበልጥም" አሉ፡፡ (ቡኻሪይ)፡፡
ታዲያ ያለምንም የመግቢያ ክፍያ እንዲህ ዐይነት ታላቅ ኤግዚቢሽን ከተዘጋጀልን እኛስ ለመሳተፍ ምን ያህል ወስነናል፡፡ ጠላታችን ሰይጣን እንዳንጠቀምበት ደፋ ቀና ማለቱ አይቀርምና እኛም አላህን ይዘን እሱን ድል በመምታት ቀኑን እንጠቀምበት፡፡ ከሚሰሩ መልካም ሥራዎች ውስጥ፡-
1. ሐጅና ዑምራህ፡-
" ዑምራህ መፈጸም ቀጣዩ አመት ዑምራ እስኪመጣ ድረስ (በመሐል ለተፈጸሙ ጥቃቅን ኃጢአት) ማስተሰረያ ነው፣ ትክክለኛ ሐጅ ደግሞ ከጀነት ውጪ ክፍያ የለውም" ቡኻሪና ሙስሊም፡፡
2. ጾም፡-
የፈለገ ሙሉውን ዘጠኝ ቀን ካልሆነም የቻለውን ያክል መጾም ይችላል፡፡ ዐብደላህ ኢብኑ አባስ (ረዲየላሁ ዐንሁማ) እንዳስተላለፉት የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል፡- "መልካም ስራ ከዙል-ሒጃ አስርቱ ቀናት በልጦ አላህ ዘንድ እጅግ ተወዳጅ የሆነበት ቀናት የለም፡፡" በዚህ ሐዲሥ መሰረት ጾም "መልካም ስራ" የተባለው ሐዲሥ ውስጥ ስለሚካተት በጾሙ የቻለውን ያክል መበርታት ይችላል፡፡
3. አላህን ማውሳት፡-
" ለነሱ የሆኑ ጥቅሞችን ይጣዱ ዘንድ፣ በታወቁ ቀኖችም ውስጥ ከማለዳ እንሰሳዎች በሰጣቸው ሲሳይ ላይ የአላህን ስም ያወሱ ዘንድ፣ (ይመጡሃል)፤ ከርሷም ብሉ፤ ችግረኛ ድኻንም አብሉ።" ሱረቱል-ሐጅ 28
ይህ ቅዱስ አንቀጽ አላህን በነዚህ ቀናት ማውሳት መዘከር እንዳለብን ይነግረናል፡፡ ዐብደላህ ኢብኑ ዑመር (ረዲየላሁ ዐንሁማ) ባስተላለፉት ሐዲሥ ላይ ነቢዩ (ዐለይሂ-ሶላቱ ወስ-ሰላም) እንዲህ ብለዋል፡- "በነዚህ ቀናት ውስጥ ተህሊል (ላ ኢላሀ ኢልለላህ)፤ተክቢር (አላሁ አክበር)፤ተሕሚድ (አል-ሐምዱ ሊላህ) ማለትን አብዙ" (አህመድ 7/224)
ዐብዱላህ ኢብኑ ዑመር እና አቢ ሁረይራህ (ረዲየላሁ ዐንሁማ) ወደ ገበያ በመውጣት በተክቢራ ሲያሞቁት ሰዎቹም የነሱን ተከትለው ተክቢራ ይሉ ነበር (ኢርዋዑል-ገሊል አልባኒይ 651)
4. ተውበት ማብዛት-
"…ምእምናኖች ሆይ! ትድኑ ዘንድ ሁላችሁም ወደ አላህ (በመመለስ) ተጸጸቱ።" ሱረቱል አሕዛብ 31
5. መልካም ስራዎችን ማብዛት፡-
በኢስላም የመልካም ስራ በሮች ብዙ ናቸው፡፡ ተቆጥረው አይዘለቁም፡፡ ከኛ የሚጠበቀው ስራው ላይ ተሳታፊ መሆን ነው፡፡ ከቤተሰብ ጀምረን እሰከ ሩቅ ሰው ድረስ አቅማችን የቻለውን ያህል በመርዳት ወደ አላህ እንቃረብ፡፡
6. በዒባዳ መጠናከር፡-
ከፈርድ ሶላት ቀጥሎ ያሉትን ሱንና ሶላቶችን ማብዛት፤ቁርኣንን ማንበብና ማዳመጥ፡፡
7. ከሐራም መቆጠብ፡-
ከላይ የተጠቀሱት መልካም ስራዎች ላይ በመሳተፍ የአላህን ተውፊቅ ያላገኘ ሰው ቢያንስ ከሱ እጅና ምላስ ሌሎች ሰላም እንዲሆኑ እራሱን ማቀብ፡፡እሱም ትልቅ ተውፊቅ ነውና፡፡
#ማረድን-የፈለገ፡-
የዒዱል አድሓን እርድ ለመፈጸም የነየተ የአላህ ባሪያ (ወንድም ሆነ ሴት) ወሩ ከገባበት ጊዜ ጀምሮ፡- የሰውነት ጸጉሩን መላጨትም ሆነ መቀነስ፣ የእጁንም ሆነ የእግሩን ጥፍር ማስተካከል፣ ከገላው ላይ የተወሰነ ቆዳንም ቢሆን ቆርጦ ማንሳት አይፈቀድለትም፡፡ ይህ ብይን የሚመለከተው የዒዱን እርድ በራሱ ወጪ ለማረድ የነየተውን ግለሰብ ብቻ ነው፡፡ ቤተሰቦቹን ብይኑ አይመለከታቸውም፡፡
ሰውየው በቀጥታ እራሱም አራጅ ሆነ፡ ወይም በወኪል ቢያሳርድ ኃላፊው እሱ እስከሆነ ድረስ ብይኑ ይመለከተዋል፡፡ ወኪል ሆኖ የሚያርደውን ሰው ግን ብይኑ አይመለከተውም፡፡
ኡሙ ሰለማህ (ረዲየላሁ ዐንሃ) እንደነገረችን የአላህ መልክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ፡- "የዙል-ሒጃህን ጨረቃ ካያችሁና አንዳችሁም ኡድሑያን (እርድን) ከነየተ፡ ጸጉሩንና ጥፍሩን (ከመቀነስ) ይቆጠብ" (ሙስሊም 1977)፡፡
በሌላ ዘገባ ላይ ደግሞ ‹‹ከጸጉሩና ከሰውነቱ (ቆዳው) ይቆጠብ›› ይላል፡፡ ስለዚህ ዕለተ ሐሙስ የዚል-ቂዕዳህ 29ኛው ቀን ስለሆነ፡ ወሩ በዚያው ሊጠናቀቅም ስለሚችል፡ የመግሪብ አዛን ከተሰማ በኋላ ያለው ምሽት የዙል-ሒጃህ 1ኛ ቀን ሆኖ ይጀምራል ማለት ነው፡፡ ወሩ ሠላሳ ከሞላ ደግሞ፡ ከጁምዓህ መግሪብ በኋላ ወሩ የዙል-ሒጃህ 1ኛ ቀን ይሆናል ማለት ነው፡፡ እናም ለዒዱ እርድን የነየታችሁ ወንድምና እህቶች ሆይ! ከዕለተ ሐሙስ መግሪብ አዛን በፊት (የጸጉር፣ የጥፍርና የቆዳ) ጣጣችሁን ጨርሱ፡፡
ሌላው ሊታወቅ የሚገባው ነገር፡ እርዱን የነየተ ሰው፡ በዙል-ሒጃህ የመጀመሪያዎቹ ዘጠኝ ቀናት ውስጥ ጸጉሩን ወይም ጥፍሩን ቢቀንስ፡ ከፋራው ‹ካሳው› ተውበትና ኢስቲግፋር ብቻ ነው በማለት ዑለሞች ፈትዋ ሰጥተዋል (ኢብኑ ቁዳማህ፡ አል-ሙግኒይ 9/346)፡፡
አላህ ተጠቃሚ ያድርገን።
በአቡ ሃይደር።
The account of the user that owns this channel has been inactive for the last 5 months. If it remains inactive in the next 27 days, that account will self-destruct and this channel may no longer have an owner.
The account of the user that owns this channel has been inactive for the last 5 months. If it remains inactive in the next 7 days, that account will self-destruct and this channel may no longer have an owner.
አንድ ሰው ሰደቃን ሲሰድቅ በንጹሕ ፊትና
ልቦና መስጠት አለበት❤️
# ከምጽዋት አሰጣጥ ሥርዓቶች መካከል አንዱ ምጽዋቱ የቱንም ያህል የበዛ ወይም ያነሰም ቢሆን መጽዋቹ በሚለግስበት ጊዜ በበሻሻ ፊትና በንጹሕ ልቦና መሆን አለበት። ከዚህም በላይ በኢስላም አስተምህሮት ፈገግታ😊 እራሱ ሰደቃ ነውና በልግስና ጊዜ ደግሞ በሚገባ መንጸባረቅ አለበት።
ልቦና መስጠት አለበት❤️
# ከምጽዋት አሰጣጥ ሥርዓቶች መካከል አንዱ ምጽዋቱ የቱንም ያህል የበዛ ወይም ያነሰም ቢሆን መጽዋቹ በሚለግስበት ጊዜ በበሻሻ ፊትና በንጹሕ ልቦና መሆን አለበት። ከዚህም በላይ በኢስላም አስተምህሮት ፈገግታ😊 እራሱ ሰደቃ ነውና በልግስና ጊዜ ደግሞ በሚገባ መንጸባረቅ አለበት።
ማብዛትን ታሳቢ አድርገዉ አለመለገስ
አላህ (ሱ.ወ) እንዲህ ይላል:-
"ማብዛትንም የምትፈልግ ኾነህ:(በረከትን) ከትለግስ።"( አል-ሙደሲር 6)
#አንድ ሙስሊም ሰደቃ ሲሰጥ በአጸፋዉ ከሰዉ የበዛ በረከትን ማግኘትን ፈልጎ መሆን የለበትም።የሚመፀዉተዉ ገንዘብ 💵💵 የቱንም ያህል ቢበዛምየተሰጠዉ የአላህን ዉዴታ ለማግኘት እስከሆነ ድረስ ሌላ አላማ አንግቦ ሰደቃን መስጠት የለበትም። በርግጥ ገንዘቡን ነገ በጣም በሚፈልግበት ጊዜ እፈፊቱ ላይ ያገኘዋል።
# ሆኖም ግን መፅዋቹ ሰደቃዉን ተቀባይነት ይኑረው አይኑረው ባላወቀበት አግባብ ዉስጥ የበዛ ችሮታን አገኛለሁ ብሎ መለገስ የለበትም። ከዚህ ይልቅ ሰደቃው ተቀባይነት እንዲያገኝ በመተናነስና የሆነ ነገርን በመጉደሌ አላህ ባይቀበለኝስ በሚል መስጋት አለበት ። ከዚህም በላይ ሰደቃውን ከሰጠ በኋላ ኢስቲግፋር ማድረግ ወይም የአላህን ማህረት መለመን አለበት።
አላህ (ሱ.ወ) እንዲህ ይላል:-
"ማብዛትንም የምትፈልግ ኾነህ:(በረከትን) ከትለግስ።"( አል-ሙደሲር 6)
#አንድ ሙስሊም ሰደቃ ሲሰጥ በአጸፋዉ ከሰዉ የበዛ በረከትን ማግኘትን ፈልጎ መሆን የለበትም።የሚመፀዉተዉ ገንዘብ 💵💵 የቱንም ያህል ቢበዛምየተሰጠዉ የአላህን ዉዴታ ለማግኘት እስከሆነ ድረስ ሌላ አላማ አንግቦ ሰደቃን መስጠት የለበትም። በርግጥ ገንዘቡን ነገ በጣም በሚፈልግበት ጊዜ እፈፊቱ ላይ ያገኘዋል።
# ሆኖም ግን መፅዋቹ ሰደቃዉን ተቀባይነት ይኑረው አይኑረው ባላወቀበት አግባብ ዉስጥ የበዛ ችሮታን አገኛለሁ ብሎ መለገስ የለበትም። ከዚህ ይልቅ ሰደቃው ተቀባይነት እንዲያገኝ በመተናነስና የሆነ ነገርን በመጉደሌ አላህ ባይቀበለኝስ በሚል መስጋት አለበት ። ከዚህም በላይ ሰደቃውን ከሰጠ በኋላ ኢስቲግፋር ማድረግ ወይም የአላህን ማህረት መለመን አለበት።
#ምጽዋቱ ለተገቢዉ ሰዉ መሰጠት አለበት
#ምጽዋት ሲሰጥ ከግምት ውስጥ ሊገቡ ከሚገቡ መስፈርቶች መካከል አንዱ ምጽቱን ለሚገባ እና ይበልጥ ተገቢ ለሆነ ሰው መስጠት ነው። ለምጽዋት ይበልጥ ተገቢ ከሆኑ ሰዎች መካከል ደግሞ የቅርብ ዘመዶችን በግንባር ቀደምነትይጠቀሳሉ።
# ከዚህም በተጨማሪ ለቅርብ ዘመዶች የሚሰጥ ሰደቃ ዝምድናንም ያጠናክራል።
ይህን አስመልክቶ የአላህ መልዕክተኛ (ሰ.ዐ.ወ)
እንዲህ ብለዋል:-
"ምፅዋት ለሚስኪኑ ሰደቃ ነው። (ሰደቃዉ) ለዝምድና ባለቤት በሚሆንበት ጊዜ ግን (ፋይዳው) መንታ (ጣምራ) ነወ። (እርሱም)ሰደቃና ዘምድናን ናቸው።"(አህመድና ቲርሚዚ የዘገብት)
#ከዚያም ሰደቃው እንደ ሁኔታው ይበልጥ አሳሳቢ ጉዳይ ያለበትና ሲበዛ ፈላጊ ለሆነ ሰዉ ይሰጣል።
#ምጽዋት ሲሰጥ ከግምት ውስጥ ሊገቡ ከሚገቡ መስፈርቶች መካከል አንዱ ምጽቱን ለሚገባ እና ይበልጥ ተገቢ ለሆነ ሰው መስጠት ነው። ለምጽዋት ይበልጥ ተገቢ ከሆኑ ሰዎች መካከል ደግሞ የቅርብ ዘመዶችን በግንባር ቀደምነትይጠቀሳሉ።
# ከዚህም በተጨማሪ ለቅርብ ዘመዶች የሚሰጥ ሰደቃ ዝምድናንም ያጠናክራል።
ይህን አስመልክቶ የአላህ መልዕክተኛ (ሰ.ዐ.ወ)
እንዲህ ብለዋል:-
"ምፅዋት ለሚስኪኑ ሰደቃ ነው። (ሰደቃዉ) ለዝምድና ባለቤት በሚሆንበት ጊዜ ግን (ፋይዳው) መንታ (ጣምራ) ነወ። (እርሱም)ሰደቃና ዘምድናን ናቸው።"(አህመድና ቲርሚዚ የዘገብት)
#ከዚያም ሰደቃው እንደ ሁኔታው ይበልጥ አሳሳቢ ጉዳይ ያለበትና ሲበዛ ፈላጊ ለሆነ ሰዉ ይሰጣል።
#ሙሲባ (አደጋ)
የሰዉ ልጅ ሲሞት ሁለት ሙሲባ (አደጋ)ይወርድበታል። አንደኛው በፀሐይ በብርድ የሰበሰበው እድሜ ልኩን የደከመበት ገንዘቡንና አንጡራ ሀብቱን ጥሎ ይሄዳል። ከርሱ ጋር የሚቀበር ምንም ነገር የለም በጆሮው ላይ የሚደረገው ጥጥ እና የተገነዘበት ከፈን ሲቀር ። ንብረቱን ትቶ ቀብር ይገባል።
#ሁለተኛው አደጋ (ሙሲባ ) ትቶ በሄደው ገንዘብና ንብረት ላይ አላህ (ሱ.ወ) ፊት በገንዘቡ ይጠየቅበታል። ለዚህም ነው አላህ እንዲህ የሚለዉ
"አንዳችሁንም ሞት ሳይመጣውና ጌታዬ ሆይ! እንደመጸውትና ከደጋጎቹም ሰዎች እንድኾን ወደ ጥቂት ጊዜ ብታቆየኝ ኖሮ እመኛለሁ ከማለቱ በፊት ከሰጠናችሁ ሲሳይ ለግሱ።"(አል-ሙናፊቁን 63:10)
#"ከሰጠኋችሁ ጸጋ ሞት ሳይመጣባችሁ ለግሱ ነው" ያለው ጌታችን አላህ (ሱ.ወ) ዝንጉ የሆነው የሰዉ ልጅ ግን ሞት። በሚመጣበት ጊዜ "ጌታዬ ሆይ! ትንሽ ጊዜ ብትሰጠኝ ሰደቃን አደርግ ነበር ሐጅንም እፈጽም ነበር" ይላል። ከንቱ ምኞት ይመኛል። ግን አላህ (ሱ.ወ) እንዲህ ሲል ጥያቄውን ውድቅ ያደርግበታል:-
"ማንኛይቱም ነፍስ የሞት ጊዜዋ በመጣበት ጊዜ አላህ በፍጹም አያቆያትም።
አላህ በምትሰሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው።"(አል-ሙናፊቁን 63:11)
"ከተወሰነች ጊዜ ምንም መዘግየት የለም እኔም የምትሰሩትን ዉስጠ አዋቂ ነኝ" ይላል። ወንድሞች እህቶቼ! አራዳ ወይም ብልጥ ሰው ማለት ከሞት በኋላ ላለው ሕይወቱ መልካም ነገርን ያስቀደመ ሰው ነው።
የሰዉ ልጅ ሲሞት ሁለት ሙሲባ (አደጋ)ይወርድበታል። አንደኛው በፀሐይ በብርድ የሰበሰበው እድሜ ልኩን የደከመበት ገንዘቡንና አንጡራ ሀብቱን ጥሎ ይሄዳል። ከርሱ ጋር የሚቀበር ምንም ነገር የለም በጆሮው ላይ የሚደረገው ጥጥ እና የተገነዘበት ከፈን ሲቀር ። ንብረቱን ትቶ ቀብር ይገባል።
#ሁለተኛው አደጋ (ሙሲባ ) ትቶ በሄደው ገንዘብና ንብረት ላይ አላህ (ሱ.ወ) ፊት በገንዘቡ ይጠየቅበታል። ለዚህም ነው አላህ እንዲህ የሚለዉ
"አንዳችሁንም ሞት ሳይመጣውና ጌታዬ ሆይ! እንደመጸውትና ከደጋጎቹም ሰዎች እንድኾን ወደ ጥቂት ጊዜ ብታቆየኝ ኖሮ እመኛለሁ ከማለቱ በፊት ከሰጠናችሁ ሲሳይ ለግሱ።"(አል-ሙናፊቁን 63:10)
#"ከሰጠኋችሁ ጸጋ ሞት ሳይመጣባችሁ ለግሱ ነው" ያለው ጌታችን አላህ (ሱ.ወ) ዝንጉ የሆነው የሰዉ ልጅ ግን ሞት። በሚመጣበት ጊዜ "ጌታዬ ሆይ! ትንሽ ጊዜ ብትሰጠኝ ሰደቃን አደርግ ነበር ሐጅንም እፈጽም ነበር" ይላል። ከንቱ ምኞት ይመኛል። ግን አላህ (ሱ.ወ) እንዲህ ሲል ጥያቄውን ውድቅ ያደርግበታል:-
"ማንኛይቱም ነፍስ የሞት ጊዜዋ በመጣበት ጊዜ አላህ በፍጹም አያቆያትም።
አላህ በምትሰሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው።"(አል-ሙናፊቁን 63:11)
"ከተወሰነች ጊዜ ምንም መዘግየት የለም እኔም የምትሰሩትን ዉስጠ አዋቂ ነኝ" ይላል። ወንድሞች እህቶቼ! አራዳ ወይም ብልጥ ሰው ማለት ከሞት በኋላ ላለው ሕይወቱ መልካም ነገርን ያስቀደመ ሰው ነው።
# በሰደቃችን - የዘነጋናቸው - ሰዎች
#እንደሚታወቀዉ የሰዉ ልጅ ባህሪ ይለያያል። ገሚሱ እያለዉ የሚጠይቅ፣ ከፊሉ ሳይኖረውና ቸግሮት የሚጠይቅ ሲሆን ሌላው ደግሞ ቢቸግረዉም ቢጠመዉም ቢርበዉም ቢያመውም ለማንም አልናገርም ብሎ አንገቱን ደፋቶ የሚቀመጥ ነው። ስለዚህ አሁን የምናየው የተዘነጉ ሰዎች ባህሪ ነው። እንደዚህ ዓይነት ሰዎችን ባህሪያቸው በጥቂቱ እንደሚከተለው፦
1/ ባላቸዉ ነገር ተብቃቅተውና ካላቸው ጋር ተመሳስለው ይኖራሉ። ቢርባቸውም ቢጠማቸዉም ቢያማቸዉን ማንም ሰው አያውቅባቸዉም።
2/ ሰዉን ቸገረኝ ብለው መጠየቅ የሚያሳፋራቸዉ፣ ቢናገሩም የማይሳካላቸዉ ናቸው።
3/ በመብቃቃታቸው እና በቁጥብነታቸው የተነሳ እንደውም ሰዉ የተሞላላቸው እና የደላቸው ሀብታሞች አድርጎ ይቆጥራቸዋል፤ አላዋቂዉ።
#በጣም የሚገርመዉ ዉስጠ ዐዋቂው ጥበበኛው ጌታ ስለ ባህሪያቸው ነግሮናል። ሰዉን ቢለምኑ እንኳን ችክ የማይሉ፣ ከናካቴው የማይጠይቁ ሰምች በሰደቃ ሊዘነጉ አይገባም። በዚህ አጋጣሚ ሊታወቅ የሚገባዉ መሰረታዊ ነገር ቢኖር የሚለምን ሰዉ ሰው ሁሉ ችግርተኛ እንዳልሆነና የዛኑ ያህል ደግሞ የማይለምን ሰዉ ሁሉ ድሎተኛ እንዳልሆነ ሊታወቅ ይገባል። ለዚህም ነው እንደነዚህ ሰዎች ሀብታሞች ቢመስሉም በሰደቃ እንዳይዘነጉ ቁርኣንና ሐዲሥም ያስታወሱን።
ወንድሞቻችን አል-ፋቲሁን ጀምዓም ስለነርሱ ባህሪ በነሺዳ እንዲህ ገልጸውልን፦
ሐያእ አድርጎ የሰው ፊት ፈርቶ
ቤቱ ተቀምጦ "ሚበላው ጠፋቶ
ሞቱን ሚጠብቅ ስንት ሰው አለ
ከሰው ላይሻል በአላህ የ...ማ...ለ
ይሄ ነው ድሀ የረሕማን ባሪያ
ይሄ ነው ድሀ የረሕማን ባሪያ
#እንደሚታወቀዉ የሰዉ ልጅ ባህሪ ይለያያል። ገሚሱ እያለዉ የሚጠይቅ፣ ከፊሉ ሳይኖረውና ቸግሮት የሚጠይቅ ሲሆን ሌላው ደግሞ ቢቸግረዉም ቢጠመዉም ቢርበዉም ቢያመውም ለማንም አልናገርም ብሎ አንገቱን ደፋቶ የሚቀመጥ ነው። ስለዚህ አሁን የምናየው የተዘነጉ ሰዎች ባህሪ ነው። እንደዚህ ዓይነት ሰዎችን ባህሪያቸው በጥቂቱ እንደሚከተለው፦
1/ ባላቸዉ ነገር ተብቃቅተውና ካላቸው ጋር ተመሳስለው ይኖራሉ። ቢርባቸውም ቢጠማቸዉም ቢያማቸዉን ማንም ሰው አያውቅባቸዉም።
2/ ሰዉን ቸገረኝ ብለው መጠየቅ የሚያሳፋራቸዉ፣ ቢናገሩም የማይሳካላቸዉ ናቸው።
3/ በመብቃቃታቸው እና በቁጥብነታቸው የተነሳ እንደውም ሰዉ የተሞላላቸው እና የደላቸው ሀብታሞች አድርጎ ይቆጥራቸዋል፤ አላዋቂዉ።
#በጣም የሚገርመዉ ዉስጠ ዐዋቂው ጥበበኛው ጌታ ስለ ባህሪያቸው ነግሮናል። ሰዉን ቢለምኑ እንኳን ችክ የማይሉ፣ ከናካቴው የማይጠይቁ ሰምች በሰደቃ ሊዘነጉ አይገባም። በዚህ አጋጣሚ ሊታወቅ የሚገባዉ መሰረታዊ ነገር ቢኖር የሚለምን ሰዉ ሰው ሁሉ ችግርተኛ እንዳልሆነና የዛኑ ያህል ደግሞ የማይለምን ሰዉ ሁሉ ድሎተኛ እንዳልሆነ ሊታወቅ ይገባል። ለዚህም ነው እንደነዚህ ሰዎች ሀብታሞች ቢመስሉም በሰደቃ እንዳይዘነጉ ቁርኣንና ሐዲሥም ያስታወሱን።
ወንድሞቻችን አል-ፋቲሁን ጀምዓም ስለነርሱ ባህሪ በነሺዳ እንዲህ ገልጸውልን፦
ሐያእ አድርጎ የሰው ፊት ፈርቶ
ቤቱ ተቀምጦ "ሚበላው ጠፋቶ
ሞቱን ሚጠብቅ ስንት ሰው አለ
ከሰው ላይሻል በአላህ የ...ማ...ለ
ይሄ ነው ድሀ የረሕማን ባሪያ
ይሄ ነው ድሀ የረሕማን ባሪያ
#በሰደቃ ማስከፋት ማለት ደግሞ ተለጋሾችን በንግግር ማስከፋት አልያም ደግሞ በሰዎች ፊት ልግስናውን ማዉራቱ ነዉ።
#አላህ (ሱ.ወ) ለምፅዋት ሕግና ሥርዓትን ከደነገገባቸው ምክንያቶች መካከል አንዱ ተመጽዋቶችን ከዚህ አይነቱ ዳፋ ለመታደግና ክብራቸዉን ለማስጠበቅ ነዉ። አንደሚታወቀዉ ኢስላማዊዉ ሕግ የሰዉን ልጅ ሰብአዊ ማንነቱንና ተፈጥሯዊ ፍላጎቱን እንጂ ዉጫዊ ማንነቱን እና የሀብት ደረጃዉን ከግምት ዉስጥ አያስገባም። ስለዚህ መጽዋቹ የተመጽዋቹን ክብር መጠበቅ አለበት፤ መክንያቱም የሰዉ ልጅ ከአላህ ዘንድ ደረጃ የሚሰጠዉ በሥራው መልካመሰነትና በልቦናዉ ንጽሕና እንጂ በሌላ አይደለምና። ይህንንም በማሰሸመልከት የአላህ መልዕክተኛ (ሰ.ዐ.ወ) እንዲህ ብለዋል፦
"አላህ መልካችሁንና የሰዉነት ቅርፃችሁን አይመለከትም፤ ነገር ግን እሱ የሚመለከተዉ ልቦነሠችሁን እና ሰራችሁን ነው።"
# ከላይ የተዘረዘሩ ነጥቦች የሰደቃን ተቀባይነት የሚያረጋግጡና በተቃረሠኒዉ ደግሞ ካለሰተሞሉ ሰደቃነሸ የመመየሠመክኑ ነገረሸቸሰ መሆናቸው መገንዘብ አለብን፤ መክንያቱም ለግሰነ መና እነሰዳንሆን መጠንቀቅ ግድ የሰላልና።
#አላህ (ሱ.ወ) ለምፅዋት ሕግና ሥርዓትን ከደነገገባቸው ምክንያቶች መካከል አንዱ ተመጽዋቶችን ከዚህ አይነቱ ዳፋ ለመታደግና ክብራቸዉን ለማስጠበቅ ነዉ። አንደሚታወቀዉ ኢስላማዊዉ ሕግ የሰዉን ልጅ ሰብአዊ ማንነቱንና ተፈጥሯዊ ፍላጎቱን እንጂ ዉጫዊ ማንነቱን እና የሀብት ደረጃዉን ከግምት ዉስጥ አያስገባም። ስለዚህ መጽዋቹ የተመጽዋቹን ክብር መጠበቅ አለበት፤ መክንያቱም የሰዉ ልጅ ከአላህ ዘንድ ደረጃ የሚሰጠዉ በሥራው መልካመሰነትና በልቦናዉ ንጽሕና እንጂ በሌላ አይደለምና። ይህንንም በማሰሸመልከት የአላህ መልዕክተኛ (ሰ.ዐ.ወ) እንዲህ ብለዋል፦
"አላህ መልካችሁንና የሰዉነት ቅርፃችሁን አይመለከትም፤ ነገር ግን እሱ የሚመለከተዉ ልቦነሠችሁን እና ሰራችሁን ነው።"
# ከላይ የተዘረዘሩ ነጥቦች የሰደቃን ተቀባይነት የሚያረጋግጡና በተቃረሠኒዉ ደግሞ ካለሰተሞሉ ሰደቃነሸ የመመየሠመክኑ ነገረሸቸሰ መሆናቸው መገንዘብ አለብን፤ መክንያቱም ለግሰነ መና እነሰዳንሆን መጠንቀቅ ግድ የሰላልና።
# ስንቶቻችን ነን የመስጠትን ዋጋ ምናቀዉ?
# አብዛኞቻችን መስጠትን የምንረዳበት መንገድ የተሳሳተ ነው። እኛ ሰዎች ሰዉን ለመርዳት እንደ መስፈርት ከምንወስድባቸው ነገሮች በዋናኘት የሚጠቀሰዉ መጀመሪያ አኔ ሳይኖረኝ ሌላውን እንዴት አረዳለው፣ ካለን ነገር ግማሹን እንኳን ለመስጠት እንዴት ይሄ ለሰዉ ይሰጣል ከሰጠውማ በደንብ ነው እያልን በትናንሽ ነገሮች የኸይር ስራ በሮችን እንዘጋለን ። ነገር ግን ይህ አስተሳሰብ አሁንም ቢሆን በአላህ መንገድ ተጉዘን ኸይር ስራዎችን እንዳንሰራ እያደረገን ነዉ።" አንድ ሰው ሰውን ለመርዳት ሰዉ መሆን በቂ ነው ።" ኸይር ስራን ለመስራት ግዴታ ከምንበላው፣ ከምንለብሰው መትረፋ የለበትም ካለችን ላይ መስጠትን ብንለምድ አንድም እናት የልጇን መራብ እያየች አታለቅስም፣ አንድም አባት ልጆቹ ሚጠይቁትን እንደ አባት ባለሟሟላቱ እያሰበ አያዝንም ነበር። አንድም ሕፃን ጓደኞቹ ትምህርት ቤት ሲሄዱ እቤት ኩጭ ብሎ አይተክዝም ነበር። እስኪ ስንቶቻችን ነን የነዚ ሰዎች ህመም ሚሰማ እንዴትስ ነው ከንደዚህ ዓይነት የሰቀቀን ህይወት የምናወጣቸው ? ብለን አስበን እናቃለን ? ሁላችንም ራሳችንን እንፈትሽ። ካለን ነገር አካፍለን የመስጠትን ዋጋ ብናዉቃት ምናለ ምናለ ለኔ ቀርቶብኝ ለወንድሜ በሰጠሁ እስከምንል ድረስ ነው። እኛ አንድ ስንሰጥ አላህ (ሱ.ወ) እጥፍ አርጎ ይመልስልናል ዛሬ ካለን ላይ የሰጠናት ነገር ምን አልባት አንድ ቀን ተመልሳ ትመጣለች ። ከሁሉም ግን የአንድ እናት ምርቃት ነፍስ ታድሳለች ምነው ደጋግሜ እየሰጠዉ በኖሩክ ያሰኛል። ብቻ በመስጠት ውስጥ ሰላም፣ በመስጠት ዉስጥ ደስታ ሌላውና ትልቁ በመስጠት ውስጥ ራሳችንን እናገኛለን ለካ ከኔም የባሰ አለ እንድንል ያረገናል። የቲሞችን ወገናችን እናቶችን ከጉናችሁ ብለን አብረናቸው ልንሆን ይገባል። አላህ የምንሰጠውን ከልባችን የምንሰጥ ያርገን።
✍✍✍ Bint mohammed
# አብዛኞቻችን መስጠትን የምንረዳበት መንገድ የተሳሳተ ነው። እኛ ሰዎች ሰዉን ለመርዳት እንደ መስፈርት ከምንወስድባቸው ነገሮች በዋናኘት የሚጠቀሰዉ መጀመሪያ አኔ ሳይኖረኝ ሌላውን እንዴት አረዳለው፣ ካለን ነገር ግማሹን እንኳን ለመስጠት እንዴት ይሄ ለሰዉ ይሰጣል ከሰጠውማ በደንብ ነው እያልን በትናንሽ ነገሮች የኸይር ስራ በሮችን እንዘጋለን ። ነገር ግን ይህ አስተሳሰብ አሁንም ቢሆን በአላህ መንገድ ተጉዘን ኸይር ስራዎችን እንዳንሰራ እያደረገን ነዉ።" አንድ ሰው ሰውን ለመርዳት ሰዉ መሆን በቂ ነው ።" ኸይር ስራን ለመስራት ግዴታ ከምንበላው፣ ከምንለብሰው መትረፋ የለበትም ካለችን ላይ መስጠትን ብንለምድ አንድም እናት የልጇን መራብ እያየች አታለቅስም፣ አንድም አባት ልጆቹ ሚጠይቁትን እንደ አባት ባለሟሟላቱ እያሰበ አያዝንም ነበር። አንድም ሕፃን ጓደኞቹ ትምህርት ቤት ሲሄዱ እቤት ኩጭ ብሎ አይተክዝም ነበር። እስኪ ስንቶቻችን ነን የነዚ ሰዎች ህመም ሚሰማ እንዴትስ ነው ከንደዚህ ዓይነት የሰቀቀን ህይወት የምናወጣቸው ? ብለን አስበን እናቃለን ? ሁላችንም ራሳችንን እንፈትሽ። ካለን ነገር አካፍለን የመስጠትን ዋጋ ብናዉቃት ምናለ ምናለ ለኔ ቀርቶብኝ ለወንድሜ በሰጠሁ እስከምንል ድረስ ነው። እኛ አንድ ስንሰጥ አላህ (ሱ.ወ) እጥፍ አርጎ ይመልስልናል ዛሬ ካለን ላይ የሰጠናት ነገር ምን አልባት አንድ ቀን ተመልሳ ትመጣለች ። ከሁሉም ግን የአንድ እናት ምርቃት ነፍስ ታድሳለች ምነው ደጋግሜ እየሰጠዉ በኖሩክ ያሰኛል። ብቻ በመስጠት ውስጥ ሰላም፣ በመስጠት ዉስጥ ደስታ ሌላውና ትልቁ በመስጠት ውስጥ ራሳችንን እናገኛለን ለካ ከኔም የባሰ አለ እንድንል ያረገናል። የቲሞችን ወገናችን እናቶችን ከጉናችሁ ብለን አብረናቸው ልንሆን ይገባል። አላህ የምንሰጠውን ከልባችን የምንሰጥ ያርገን።
✍✍✍ Bint mohammed
#ባሏ የሞተባት የ የቲሞቹ እናት
# በአላም ላይ ብዙ አይነት ስቃዮች ይኖራሉ። የቲም ልጆቿን ይዛ እንደምትሰቃይ እናት ግን ማንም አይሰቃይም።
አላህ (ሱ.ወ) ይህንንም አይቶ ትልቁን ትዕግስት ሰቷቸዋል።
#የ የቲሞቹ እናት ስቃይ "ሀ" ብሎ የሚጀምረዉ ባሏን የልጆቿን አባት በሞት ከተለየቸበት ሰዓት ይጀምራል። አባት ሩሁ ስትወጣ ወዳጅ ጠላት ዘመድ አዝማድ ሁሉ ተሰባስቦ ወደ ማትቀርበት አለም ተሰባስበዉ ይሸኙታል።
እንዲያ ሲሰባሰቡ ምናለ በሰዎች ብዛት የ የቲሞችን አባት ነፍስ መመለስ ቢቻል ያስብላል።
#እንዲያም ሆኖ እናትና ልጆች ግን እንግልታቸዉን አይቀንስም። ልጆች የማሳደግ ኃላፊነት የማስተማር የማልበስ የማጠጣት ኃላፊነት ከ አላህ በታች በ እናት ላይ ይወድቃል። አተዋቸዉ ነገር ከጉያዋ የወጡ ልጆቿ ናቸዉ።
ግዴታ ከሰው እኩል አርጋ ማሳደግ አለባት። እናት ናትና ልጆችዋ ምንም እንዲሰማቸው እንዲጎልባቸዉ አትፈልግም። ለ ልጆችዋ ብላ የሰዉ ፊት አይታ የስንቱን ስድብ ግልምጫ ቻል አርጋ ክፍተት ለመሙላት ትጥራለች።
የስዋ ህልም ልጆችዋ ናቸዉና ህልማቸዉን ለማሳካት የተሻለ ት/ት ቤት ምንም እንዳይ ጎልባቸው አርጋ ታሳድጋቸዋለች። በ አላህ መንገድ ታንፀዉ ታላላቆቻቸውን አክብረዉ ለታናኖሻቸዉም አዛኝ ሆነው እንዲያድጉ የበኩልዋን ትጥራለች።
የቲምነት ተሰምቷቸዉ አንገታቸዉን እንዳይደፉም አናትም አባትም ሆና ታሳድጋቸዋለች።ይሄ ሁሉ ስትለፋ ግን አንድ ዘመድ ወዳጅ ነኝ ባይ አይመጣም ሞችን እንደሸኙ ላይመለሱ በዛዉ ይቀራሉ።
እ እ እ እ እንዴት ናቹ ምን ጉደላቹ አይዝዋቹ አብሽሩ ባይ እንኳን ይጠፋል። ያኔ ሌላ ሀዘን😔😔😔😔
#ሰዉ እያለ የልጆችዋ መራብ ዉስጧን ይነካታል። ትላንት እሷ ለጋሽ ሆና እያለ ዛሬ ከሰዉ መከጀልዋ ቢሰማትም ልጆችዋን ስትል ግን ሁሉንም ማለፍ እንዳለባት ታምናለች። በዚህች ምድር ላይ ስትኖር ትልቁ ተስፋዎቿ ልጆቿ ናቸው።
#አልገባን አለ እንጂ እንደዚህች እናት ቻይ እንደዚህች እናት ኢማነኛ እንደዚህች እናት ባላት ነገር አመስግና አዳሪ የለችም።ምን ቢከፋት ምን ብታጣ ችግሯን ከ ልጆቿ ጋር ማለፋ የምትፈልግ ምርጥ እናት ነች።😍
#መርዳት ባንችል እንኳን ምናለ ጊዚያችንን እኛን ማይመጥኑን ቦታ ከምንዉል እነሱን በመዘየር ብናሳልፍ ትንሽም ብትሆን ያለችንን አካፍለን አብረናቸዉ ስቀን ሰዉ እንዳላቸዉ አሳይተናቸዉ ብንመለስ መቼም ቢሆን ጥሎ ማይጥለንን ዱዓቸዉን ተቀብለን እንመለስ ነበር።
# እህት ወንድሞቼ ይሄን ምታነብ ሁሉ ምን አልባት ይህችን እናት ከልባችን ልብ አላልናትም ይሆናል።
ግን እንደስዋ ሰዉነትዋ ክሰል እስኪመስል ድረስ ልጆችዋን ለማሳደግ የስቃይን የእንግልትን ጥግ የሚያይ የለም።
# እንደዉ ለማስታወስ ያክል እንጂ እንበል ካልንማ ፅፈንም አዉርተንም አንጨርስም ።
#አላህ (ሱ.ወ) ለናቶቻችንም ለየቲም ወንድም እህቶቻችን ሀዘን አርቆ ደስታን ያሳያቸው።ችግርን አባሮ በረካ ይግባላቸው።
ባነበብነው ምንጠቀም አላህ ያርገን.......... አሚንንንንን
✍✍✍ Bint Mohammed
https://t.me/httpsLatahzen
# በአላም ላይ ብዙ አይነት ስቃዮች ይኖራሉ። የቲም ልጆቿን ይዛ እንደምትሰቃይ እናት ግን ማንም አይሰቃይም።
አላህ (ሱ.ወ) ይህንንም አይቶ ትልቁን ትዕግስት ሰቷቸዋል።
#የ የቲሞቹ እናት ስቃይ "ሀ" ብሎ የሚጀምረዉ ባሏን የልጆቿን አባት በሞት ከተለየቸበት ሰዓት ይጀምራል። አባት ሩሁ ስትወጣ ወዳጅ ጠላት ዘመድ አዝማድ ሁሉ ተሰባስቦ ወደ ማትቀርበት አለም ተሰባስበዉ ይሸኙታል።
እንዲያ ሲሰባሰቡ ምናለ በሰዎች ብዛት የ የቲሞችን አባት ነፍስ መመለስ ቢቻል ያስብላል።
#እንዲያም ሆኖ እናትና ልጆች ግን እንግልታቸዉን አይቀንስም። ልጆች የማሳደግ ኃላፊነት የማስተማር የማልበስ የማጠጣት ኃላፊነት ከ አላህ በታች በ እናት ላይ ይወድቃል። አተዋቸዉ ነገር ከጉያዋ የወጡ ልጆቿ ናቸዉ።
ግዴታ ከሰው እኩል አርጋ ማሳደግ አለባት። እናት ናትና ልጆችዋ ምንም እንዲሰማቸው እንዲጎልባቸዉ አትፈልግም። ለ ልጆችዋ ብላ የሰዉ ፊት አይታ የስንቱን ስድብ ግልምጫ ቻል አርጋ ክፍተት ለመሙላት ትጥራለች።
የስዋ ህልም ልጆችዋ ናቸዉና ህልማቸዉን ለማሳካት የተሻለ ት/ት ቤት ምንም እንዳይ ጎልባቸው አርጋ ታሳድጋቸዋለች። በ አላህ መንገድ ታንፀዉ ታላላቆቻቸውን አክብረዉ ለታናኖሻቸዉም አዛኝ ሆነው እንዲያድጉ የበኩልዋን ትጥራለች።
የቲምነት ተሰምቷቸዉ አንገታቸዉን እንዳይደፉም አናትም አባትም ሆና ታሳድጋቸዋለች።ይሄ ሁሉ ስትለፋ ግን አንድ ዘመድ ወዳጅ ነኝ ባይ አይመጣም ሞችን እንደሸኙ ላይመለሱ በዛዉ ይቀራሉ።
እ እ እ እ እንዴት ናቹ ምን ጉደላቹ አይዝዋቹ አብሽሩ ባይ እንኳን ይጠፋል። ያኔ ሌላ ሀዘን😔😔😔😔
#ሰዉ እያለ የልጆችዋ መራብ ዉስጧን ይነካታል። ትላንት እሷ ለጋሽ ሆና እያለ ዛሬ ከሰዉ መከጀልዋ ቢሰማትም ልጆችዋን ስትል ግን ሁሉንም ማለፍ እንዳለባት ታምናለች። በዚህች ምድር ላይ ስትኖር ትልቁ ተስፋዎቿ ልጆቿ ናቸው።
#አልገባን አለ እንጂ እንደዚህች እናት ቻይ እንደዚህች እናት ኢማነኛ እንደዚህች እናት ባላት ነገር አመስግና አዳሪ የለችም።ምን ቢከፋት ምን ብታጣ ችግሯን ከ ልጆቿ ጋር ማለፋ የምትፈልግ ምርጥ እናት ነች።😍
#መርዳት ባንችል እንኳን ምናለ ጊዚያችንን እኛን ማይመጥኑን ቦታ ከምንዉል እነሱን በመዘየር ብናሳልፍ ትንሽም ብትሆን ያለችንን አካፍለን አብረናቸዉ ስቀን ሰዉ እንዳላቸዉ አሳይተናቸዉ ብንመለስ መቼም ቢሆን ጥሎ ማይጥለንን ዱዓቸዉን ተቀብለን እንመለስ ነበር።
# እህት ወንድሞቼ ይሄን ምታነብ ሁሉ ምን አልባት ይህችን እናት ከልባችን ልብ አላልናትም ይሆናል።
ግን እንደስዋ ሰዉነትዋ ክሰል እስኪመስል ድረስ ልጆችዋን ለማሳደግ የስቃይን የእንግልትን ጥግ የሚያይ የለም።
# እንደዉ ለማስታወስ ያክል እንጂ እንበል ካልንማ ፅፈንም አዉርተንም አንጨርስም ።
#አላህ (ሱ.ወ) ለናቶቻችንም ለየቲም ወንድም እህቶቻችን ሀዘን አርቆ ደስታን ያሳያቸው።ችግርን አባሮ በረካ ይግባላቸው።
ባነበብነው ምንጠቀም አላህ ያርገን.......... አሚንንንንን
✍✍✍ Bint Mohammed
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
#ማንም ስላለዉ ወይም ሞልቶ ስለተረፈዉ አደለም ሚሰጠው። ግን እሱ ጠግቦ አድሮ ወንድሙ ሲራብ ማየት ማንስ ያስችለዋል?????
የወንድሙ ችግር የኔም ነው ብሎ ከሱ የባሰም እንዳለ በማሰብ ያለዉን አካፍሎ ጌታውን አመስግኖ ያድራል።
#ሙዕሚን ማለት ይሄ ነው
#ማንኛውንም እርዳታ መስጠት ምትፈልጉ ኸይር ፈላጊዎች ካላችሁ ወይም አብሮ መስራት ምትፈልጉ በዚ ስልክ ያናግሩን +251945064709
ኑርአህመድ
+251937849354
ራቢያ ሙሀመድ
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳንሰህ አትመልከት ፤ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘት ቢሆን እንኳን"
ነብዩ(ሰ.ዐ.ወ)
የወንድሙ ችግር የኔም ነው ብሎ ከሱ የባሰም እንዳለ በማሰብ ያለዉን አካፍሎ ጌታውን አመስግኖ ያድራል።
#ሙዕሚን ማለት ይሄ ነው
#ማንኛውንም እርዳታ መስጠት ምትፈልጉ ኸይር ፈላጊዎች ካላችሁ ወይም አብሮ መስራት ምትፈልጉ በዚ ስልክ ያናግሩን +251945064709
ኑርአህመድ
+251937849354
ራቢያ ሙሀመድ
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳንሰህ አትመልከት ፤ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘት ቢሆን እንኳን"
ነብዩ(ሰ.ዐ.ወ)
# ስንት አይነት ለጋሽ አለ
1 /ከ አላህ (ሱ.ወ) አገኘዋለዉ ብሎ ሚነይት
# ሚስኪኖችን በመንከባከብና በመርዳት የሰራውን በጎ ተግባር ከሰዎች ሙገሳና አድናቆትን ሳይሻ ከብቸኛው ጌታ ከጠየቁት ማይከለክል መልካም ነገር ለሰሩት ምንዳዉን እጥፍ ድርብ አርጎ ሚከፍለዉ ከ (ዐ.ሱ.ወ) ብቻ ሚጠብቅ ለርሱም ሚያገለግል ነው።
2/ ታዋቂ ለመሆን
# አሁን ያለንበት ጊዜ የተደፉን አንገት ቀና አርጌ እንዴት ላስደስት ሳይሆን ምን አርጌ ታዋቂ ልሁን ሚለዉ ነው ያሳሰበን።
ጊዜው ካመጣቸው ነገሮች አንዱ social mdia ነው። Tik tok you tube የመሳሰሉት ናቸዉ።
ይሄን ያህል ሰጠው ይሄን ያህል ልሰጥ ነው እያሉ በ አላህ ዘንድ ሳይሆን በሰዎች ዘንድ ተወዳጅ ለመሆን ቀን ከሌት ሳይሉ ይተጋሉ። በሰሩት ልክ አላህ ሳይሆን የሰው ልጅ የሚከፍላቸው ይመስላል።
#የሰው ልጅ ሆኖ followe ለመሰብሰብ በነኚህ ሰዎች መነገድ ግን አይከብድም ?????🤔 ሆኖም ግን ለመልካም ነገር ምንጠቀም እንዳለን ሁሉ ለመጥፎ ነገር ሚጠቀምም አይጠፋም።
3/ ሰው ሲሰጥ ብቻ የሚሰጥ
#የሚሰጠዉ ነገር ለዛ ሰዉ ምን ያህል ዋጋ እንዳለው ፈፅሞ ማያዉቅ።
#ለኛ ትንሽ ነው ብለን የምንሰጠው ነገር የእውነት ለዛ ሰው ምን ያህል ትልቅ አንደሆነ የምናውቀው ከልባችን ስንሰጥ ነው።
#ለምሣሌ፦ የርሀብን ሥሜት የምናውቀው ቤታችን ውስጥ አደለም ምግብ የምግብ ስም የማይነሳበት ደረጃ ደርሶ ስንራብ ነዉ።
#የ ችግርን ሥሜት ምናዉቀው ዓጊኝቶ ማጣትን ስናይ ነዉ።
# የህመምን ስሜት ምናዉቀው ታሞ መዳንን ስናይ ነው።
#እንደዉ ለቁጥር ያክል እነዚህን አልን እንጂ ሁሉም የሚሰድቅበት ምክኒያት አለው። ከሰጠን አይቀር ግን አላህ (ሱ.ወ) በሚያዘን መንገድ ብንሰጥ ይበልጥ ተጠቃሚዎች እንሆናለን።
"አንብብ በዚያ (ሁሉን)በፈጠረዉ ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳንሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘት እንኳን" ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
https://t.me/httpsLatahzen
✍✍✍ Bint Mohammed
1 /ከ አላህ (ሱ.ወ) አገኘዋለዉ ብሎ ሚነይት
# ሚስኪኖችን በመንከባከብና በመርዳት የሰራውን በጎ ተግባር ከሰዎች ሙገሳና አድናቆትን ሳይሻ ከብቸኛው ጌታ ከጠየቁት ማይከለክል መልካም ነገር ለሰሩት ምንዳዉን እጥፍ ድርብ አርጎ ሚከፍለዉ ከ (ዐ.ሱ.ወ) ብቻ ሚጠብቅ ለርሱም ሚያገለግል ነው።
2/ ታዋቂ ለመሆን
# አሁን ያለንበት ጊዜ የተደፉን አንገት ቀና አርጌ እንዴት ላስደስት ሳይሆን ምን አርጌ ታዋቂ ልሁን ሚለዉ ነው ያሳሰበን።
ጊዜው ካመጣቸው ነገሮች አንዱ social mdia ነው። Tik tok you tube የመሳሰሉት ናቸዉ።
ይሄን ያህል ሰጠው ይሄን ያህል ልሰጥ ነው እያሉ በ አላህ ዘንድ ሳይሆን በሰዎች ዘንድ ተወዳጅ ለመሆን ቀን ከሌት ሳይሉ ይተጋሉ። በሰሩት ልክ አላህ ሳይሆን የሰው ልጅ የሚከፍላቸው ይመስላል።
#የሰው ልጅ ሆኖ followe ለመሰብሰብ በነኚህ ሰዎች መነገድ ግን አይከብድም ?????🤔 ሆኖም ግን ለመልካም ነገር ምንጠቀም እንዳለን ሁሉ ለመጥፎ ነገር ሚጠቀምም አይጠፋም።
3/ ሰው ሲሰጥ ብቻ የሚሰጥ
#የሚሰጠዉ ነገር ለዛ ሰዉ ምን ያህል ዋጋ እንዳለው ፈፅሞ ማያዉቅ።
#ለኛ ትንሽ ነው ብለን የምንሰጠው ነገር የእውነት ለዛ ሰው ምን ያህል ትልቅ አንደሆነ የምናውቀው ከልባችን ስንሰጥ ነው።
#ለምሣሌ፦ የርሀብን ሥሜት የምናውቀው ቤታችን ውስጥ አደለም ምግብ የምግብ ስም የማይነሳበት ደረጃ ደርሶ ስንራብ ነዉ።
#የ ችግርን ሥሜት ምናዉቀው ዓጊኝቶ ማጣትን ስናይ ነዉ።
# የህመምን ስሜት ምናዉቀው ታሞ መዳንን ስናይ ነው።
#እንደዉ ለቁጥር ያክል እነዚህን አልን እንጂ ሁሉም የሚሰድቅበት ምክኒያት አለው። ከሰጠን አይቀር ግን አላህ (ሱ.ወ) በሚያዘን መንገድ ብንሰጥ ይበልጥ ተጠቃሚዎች እንሆናለን።
"አንብብ በዚያ (ሁሉን)በፈጠረዉ ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳንሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘት እንኳን" ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
https://t.me/httpsLatahzen
✍✍✍ Bint Mohammed
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
#ለምን ግን አመስጋኝ መሆን ተሳነን??????????
የ ሰው ልጅ ሆንን ና ዝቅ ብለን ኖረን ካላየን ያለንበትን አናመሰግንም ።
#ያለንበት ህይወት ምንም ይሁን ምን አልሀምዱሊላህ ማለት ነው።አመስጋኝ ባርያ በሆንን ቁጥር አላህ (ሱ.ወ) ካለን ላይ እጥፍ ድርብ አድርጎ ይሰጠናል።
#እስኪ ለማስተዋል እንሞክር በአሁኑ ጊዜ እኛ በቀን 3 ከዚያ በላይ እየበላን በቀን አንዴ በልቶ ማደር የከበደዉ ስንት አለ??????
#አኛ ልብስ ተርፎ ሞልቶን ምን እንደምናረገው ግራ ይገባናል
ግን ሙሉ ሰውነቱን በቅጡ ሚሸፍንለት ልብስ ያጣ ስንት አለ?????
#ከዚ ሁሉ ሚገርመው ባንድ ሀገር ላይ ሁለት ሦስት ቦታ ላይ መኖሪያ ቤት ያለን ስንኖር ሌላው ማደሪያ ጎኑን ማሳረፍያ የሌለው ህዝብ ስንት አለ?????
#እንደሀቁ ከሆነማ እነዚህን ሁሉ እያየን
እናመሰግን ነበር ።
#ግን የሁላችንም አይን ዱንያ ላይ ብቻ ሆኖ የራሳችን እንጂ ሌላው አይታየንም ማንንስ አይተን እናመስግን አመስጋኝ ባሪያም ምንሆነው ከኛ በታች ያሉ ሰዎችን ዝቅ ብለን ኑሯቸውን ውሎአቸውን ስንመለከት አላህ (ሱ.ወ) የሰውን ልጅ ለማስተማር የሚጠቀምበት መንገድ እናይበታለን።
#እኛ እነሱን አይተን ከኔ የባሰም አለ አነሱም ሌላውን አይተው እንደዛው ሁሉም ያለበትን ደረጃ እያየ ምንያክል ደስተኛ እና እድለኛ እንደሆንን እንረዳ ነበር።
#አሁንም ቢሆን ለማመስገን ጊዜው አረፈደም። አላህ (ሱ.ወ) በሰጠን እያንዳንዱ ነገር ምን ያክል እድለኛ ደስተኛ እንደሆንን እያሰብን እናመስግን።
ምሥጋና የራህመት በር ነው ስናመሰግን ካለን ላይ ይጨመርልናል በቻልነው አቅም ባለን ነገር አልሀምዱሊላህ ብለን እንደር
አመስግነው ከሚያድሩት ባሪያ አላህ ያርገን🤲🤲🤲
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
https://t.me/httpsLatahzen
የ ሰው ልጅ ሆንን ና ዝቅ ብለን ኖረን ካላየን ያለንበትን አናመሰግንም ።
#ያለንበት ህይወት ምንም ይሁን ምን አልሀምዱሊላህ ማለት ነው።አመስጋኝ ባርያ በሆንን ቁጥር አላህ (ሱ.ወ) ካለን ላይ እጥፍ ድርብ አድርጎ ይሰጠናል።
#እስኪ ለማስተዋል እንሞክር በአሁኑ ጊዜ እኛ በቀን 3 ከዚያ በላይ እየበላን በቀን አንዴ በልቶ ማደር የከበደዉ ስንት አለ??????
#አኛ ልብስ ተርፎ ሞልቶን ምን እንደምናረገው ግራ ይገባናል
ግን ሙሉ ሰውነቱን በቅጡ ሚሸፍንለት ልብስ ያጣ ስንት አለ?????
#ከዚ ሁሉ ሚገርመው ባንድ ሀገር ላይ ሁለት ሦስት ቦታ ላይ መኖሪያ ቤት ያለን ስንኖር ሌላው ማደሪያ ጎኑን ማሳረፍያ የሌለው ህዝብ ስንት አለ?????
#እንደሀቁ ከሆነማ እነዚህን ሁሉ እያየን
እናመሰግን ነበር ።
#ግን የሁላችንም አይን ዱንያ ላይ ብቻ ሆኖ የራሳችን እንጂ ሌላው አይታየንም ማንንስ አይተን እናመስግን አመስጋኝ ባሪያም ምንሆነው ከኛ በታች ያሉ ሰዎችን ዝቅ ብለን ኑሯቸውን ውሎአቸውን ስንመለከት አላህ (ሱ.ወ) የሰውን ልጅ ለማስተማር የሚጠቀምበት መንገድ እናይበታለን።
#እኛ እነሱን አይተን ከኔ የባሰም አለ አነሱም ሌላውን አይተው እንደዛው ሁሉም ያለበትን ደረጃ እያየ ምንያክል ደስተኛ እና እድለኛ እንደሆንን እንረዳ ነበር።
#አሁንም ቢሆን ለማመስገን ጊዜው አረፈደም። አላህ (ሱ.ወ) በሰጠን እያንዳንዱ ነገር ምን ያክል እድለኛ ደስተኛ እንደሆንን እያሰብን እናመስግን።
ምሥጋና የራህመት በር ነው ስናመሰግን ካለን ላይ ይጨመርልናል በቻልነው አቅም ባለን ነገር አልሀምዱሊላህ ብለን እንደር
አመስግነው ከሚያድሩት ባሪያ አላህ ያርገን🤲🤲🤲
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
Forwarded from لاتحزن
አንድ ሙስሊም በሙስሊም ወንድሙ (ወይም እህቱ) ላይ ያለው ግዴታ በእስልምና አስተምህሮ ላይ የተመሰረተ እና ርህራሄን፣ ድጋፍን እና ሃላፊነትን ያጎላል። አንዳንድ ቁልፍ ነጥቦች እነኚሁና፡
1. ወንድማማችነት እና አንድነት፡- ሙስሊሞች በእምነት ወንድም እና እህቶች ተደርገው ይቆጠራሉ (ቁርኣን 49፡10)። ይህ ትስስር በማህበረሰቡ ውስጥ አንድነትን እና አንድነትን ያበረታታል.
2. መደገፍና መረዳዳት፡- ሙስሊም ወገኖቻቸውን በችግር ጊዜ በስሜታዊ ድጋፍ፣ በገንዘብና በአካላዊ እርዳታ መርዳት የሙስሊም ግዴታ ነው።
3. የበጎ ማበረታቻ፡- ሙስሊሞች እርስበርስ በመከባበርና ገንቢ በሆነ መልኩ በጎ ተግባርን (አማር ቢል መዓሩፍ) እንዲሰሩ መበረታታት እና ጥፋትን (ነሂ አኒል ሙንከር) ተስፋ ማድረግ አለባቸው።
4. ይቅርታና ትዕግስት፡- እስልምና ይቅርታንና ትዕግስትን አስፈላጊነት ያስተምራል። ሙስሊሞች የሌሎችን ስህተት በመመልከት ደግነትን ለመለማመድ መጣር አለባቸው።
5. መተማመንን እና ሚስጥራዊነትን መጠበቅ፡ መተማመን በማንኛውም ግንኙነት ውስጥ ወሳኝ ነው። ሙስሊሞች መተማመንን ማክበር እና የአንዱን ሚስጥር በአክብሮት መያዝ አለባቸው።
6. የታመሙትን መጎብኘት እና የቀብር ስነስርአት ላይ መገኘት፡- ሙስሊሞች የታመሙትን እንዲጎበኙ እና በቀብር ሰላትና በቀብር ስነስርአት ላይ በመሳተፍ በአስቸጋሪ ጊዜያት ርህራሄ እና አጋርነት እንዲያሳዩ ይበረታታሉ።
7. እርስ በርስ መጸለይ፡- አንዱ ለሌላው ዱዓ ማድረግ (ልመና) ደጋፊ ማህበረሰቡን ማፍራት ትልቅ ድርሻ ነው።
8. ሰላምን ማስፋፋት፡- ሙስሊሞች በሙስሊም ወገኖቻችን መካከል ሰላምና እርቅ እንዲሰፍን፣ ግጭቶችን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት እንዲሰሩ አሳስበዋል።
በማጠቃለያው አንድ ሙስሊም ለሙስሊም ወገኖቹ ያለው ግዴታ ማህበረሰቡን የሚያጠናክር እና የተስማማ ማህበረሰብን የሚያጎለብቱ ደጋፊ ፣ሩህሩህ እና ስነ ምግባራዊ ባህሪያትን ያጠቃልላል።
1. ወንድማማችነት እና አንድነት፡- ሙስሊሞች በእምነት ወንድም እና እህቶች ተደርገው ይቆጠራሉ (ቁርኣን 49፡10)። ይህ ትስስር በማህበረሰቡ ውስጥ አንድነትን እና አንድነትን ያበረታታል.
2. መደገፍና መረዳዳት፡- ሙስሊም ወገኖቻቸውን በችግር ጊዜ በስሜታዊ ድጋፍ፣ በገንዘብና በአካላዊ እርዳታ መርዳት የሙስሊም ግዴታ ነው።
3. የበጎ ማበረታቻ፡- ሙስሊሞች እርስበርስ በመከባበርና ገንቢ በሆነ መልኩ በጎ ተግባርን (አማር ቢል መዓሩፍ) እንዲሰሩ መበረታታት እና ጥፋትን (ነሂ አኒል ሙንከር) ተስፋ ማድረግ አለባቸው።
4. ይቅርታና ትዕግስት፡- እስልምና ይቅርታንና ትዕግስትን አስፈላጊነት ያስተምራል። ሙስሊሞች የሌሎችን ስህተት በመመልከት ደግነትን ለመለማመድ መጣር አለባቸው።
5. መተማመንን እና ሚስጥራዊነትን መጠበቅ፡ መተማመን በማንኛውም ግንኙነት ውስጥ ወሳኝ ነው። ሙስሊሞች መተማመንን ማክበር እና የአንዱን ሚስጥር በአክብሮት መያዝ አለባቸው።
6. የታመሙትን መጎብኘት እና የቀብር ስነስርአት ላይ መገኘት፡- ሙስሊሞች የታመሙትን እንዲጎበኙ እና በቀብር ሰላትና በቀብር ስነስርአት ላይ በመሳተፍ በአስቸጋሪ ጊዜያት ርህራሄ እና አጋርነት እንዲያሳዩ ይበረታታሉ።
7. እርስ በርስ መጸለይ፡- አንዱ ለሌላው ዱዓ ማድረግ (ልመና) ደጋፊ ማህበረሰቡን ማፍራት ትልቅ ድርሻ ነው።
8. ሰላምን ማስፋፋት፡- ሙስሊሞች በሙስሊም ወገኖቻችን መካከል ሰላምና እርቅ እንዲሰፍን፣ ግጭቶችን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት እንዲሰሩ አሳስበዋል።
በማጠቃለያው አንድ ሙስሊም ለሙስሊም ወገኖቹ ያለው ግዴታ ማህበረሰቡን የሚያጠናክር እና የተስማማ ማህበረሰብን የሚያጎለብቱ ደጋፊ ፣ሩህሩህ እና ስነ ምግባራዊ ባህሪያትን ያጠቃልላል።
Forwarded from La tehzen
ሁሉም ይጓዛታል ያችን የሩቅ ጉዞ
የሌለው ባዶውን ያለው ስንቁን ይዞ
ሼይኽ ሙሐመድ ሐጂ ወሌ ረሒመሁሏህ
ስንቃቺሁን በግዜ አዘጋጁ !
https://t.me/httpsLatahzen
የሌለው ባዶውን ያለው ስንቁን ይዞ
ሼይኽ ሙሐመድ ሐጂ ወሌ ረሒመሁሏህ
ስንቃቺሁን በግዜ አዘጋጁ !
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
