La tehzen
➤የጥንቶቹ ሙሽሪኮች ሽርክና የዘመናችን ሺርክ መመሳሰል!! ➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫ ➧ክፍል ሶስት ➧እንግዲህ ተመልከቱ የኑህ ህዝቦች በዉሃ ተበልተዉ የጠፉበት ሺርክ በሞት የተለዩዋቸዉን ደጋጎች በማሰብ ይፈፀሙት የነበረ የጣኦት አምልኮ ነዉ። ➧በተመሳሳይ እራሳቸዉ ደጋጎችንም ይሁን እነሱን የሚወክል ወይንም የሚያስታዉስ ሀዉልት ወይንም ዶሪሕ የሚያመልክ…
◈የጥንቶቹ ሙሽሪኮች ሽርክና የዘመናችን ሽርክ መመሳሰል!!
〰〰〰〰〰〰〰〰〰
ክፍል አራት
➧ዛሬም እንደ ጥንቱ ፀሀይና ጨረቃ የሚያመልክ አለ።
(وَمِنْ آيَاتِهِ اللَّيْلُ وَالنَّهَارُ وَالشَّمْسُ وَالْقَمَرُ ۚ لَا تَسْجُدُوا لِلشَّمْسِ وَلَا لِلْقَمَرِ وَاسْجُدُوا لِلَّهِ الَّذِي خَلَقَهُنَّ إِن كُنتُمْ إِيَّاهُ تَعْبُدُونَ) فصلت: ٣٧
(ሌሊትና ቀንም ፀሀይና ጨረቃም ከተአምራቱ ናቸዉ። ለፀሃይና ለጨረቃ አትስገዱ። ይልቅ ለዚያ ለፈጠራቸዉ አላህ ስገዱ_እሱን ብቻ የምትገዙ ከሆናችሁ።)ፋሲለት :37
➧ነብዩ ሰለላህ አለይሂ ወሰለም መዉጫና መግቢያዋን ጠብቀዉ ለፀሃይ የሚሰግዱ ሰዎች እንዳሉ በነዚህ ስዓታት በመስገድ በነሱ እዳንመሳሰል አስተምረዋል። (ሙስሊም :1967)
➧በሀገራችንም ይሀን እምነት እንደነበረ የታሪክ ድርሳናት ያስረዳሉ። ቁጥራቸዉ ቢቀልም ዛሬም ድረስ ፀሀይና ጨረቃን የሚያመልኩ ሰዎች በሀገራችን ጨምሮ በተለያዩ የአለም ክፍሎች ይገኛሉ።
◈ዛሬም እንዴ ጥንቱ ዲንጋይና ዛፍ የሚያመልክ አለ።
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
◈ነብዩ ሰለላህ አለይሂ ወሰለም ዘመን ከድንጋይ ወይንም ከእንጨት የተዘጋጁ በርካታ ጣኦቶች እንደነበሩ ለማንም የማይሰወር ሐቅ ነወ። አንዲ ምሳሌ ብቻ እንመልከት!
➤አቡ ዋቂድ አልለይሢይ ረዲያላሁ አንሁ ባስተላለፎት ታሪክ የአላህ መልዕክተኛ ሰለላህ አለይሂ ወሰለም ወደ ሑነይን በወጡ ግዜ አጋሪዎች መሳሪያዎቻቸዉን በሚሰቅሉባቴ ዛፍ አጠገብ አለፉ። "መስቀያዋ" ይሏታል። (በቅርብ ከሰለሙት ዉስጥ ከፊሎቹ)"ለኛም መስቀያዋን አድርግልን፣ልክ ለነሱ (ለአጋሪዎቹ) መስቀያ እንዳላቸዉ"አሉ። ይህኔ የአላህ መልዕክተኛ ሰለላህ አለይሂ ወሰለም እንዲህ አሉ፦
سُبْحَانَ اللهَ ! هَذَا كَمَا قَّالَ قَوْمُ مُوسَی : ﴿ٱجْعَل لَّنَآ إِلَٰهاً كَمَا لَهُمْ ءَالِهَةٌ ﴾ وَالَّذِي نَفْسِي بِيَدِ لَتَرْكَبُنَّ سُنَنَی مَنْ كَانَ قبلكُمْ ،،
(ሱብሓነላህ የተናገራችሁት ልክ የሙሳ ሰዎች(ለነሱ አምላኮች እንዳሏቸዉ ለኛም አምላክ አድርግልን)እንዳሉት ።ነፍሴ በእጁ በሆነችዉ እምላለሁ! በርግጥም ከእናንተ በፊት የነበሩ ሰዎችን ፈለግ ትከተላላችሁ።) (ዚላሉል ጀናህ :76)
➤የስም መለዋወጥ እዉነታዉን አይቀይርምና ይሄዉ ዛሬም ድረስ ዛቱ አንዋጥ በብዙ ሙስሊም አካባቢዎች አለች።
➤ዛሬም በተመሳሳይ በተለያዩ አካባቢዎች የስለት ክር የሚተበተብባቸዉ ፣እርድ የሚፈፀምባቸዉ፣ በአመት ተሰባስበዉ የሚያሳልፍባቸዉ ፣ለበረካ የሚታረፍባቸዉ፣ ዛፎች ድንጋዮች ብዙ ነዉ።
ኢንሻ አላህ ይቀጥላል።።።።።።
🇸🇦ተዉሒድ የሁለት ሃገር የስኬት ቁልፍ ከሚለዉ ከኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር ሀፊዘሁላህ ኪታብ የተወሰዴ!!
https://t.me/httpsLatahzen
〰〰〰〰〰〰〰〰〰
ክፍል አራት
➧ዛሬም እንደ ጥንቱ ፀሀይና ጨረቃ የሚያመልክ አለ።
(وَمِنْ آيَاتِهِ اللَّيْلُ وَالنَّهَارُ وَالشَّمْسُ وَالْقَمَرُ ۚ لَا تَسْجُدُوا لِلشَّمْسِ وَلَا لِلْقَمَرِ وَاسْجُدُوا لِلَّهِ الَّذِي خَلَقَهُنَّ إِن كُنتُمْ إِيَّاهُ تَعْبُدُونَ) فصلت: ٣٧
(ሌሊትና ቀንም ፀሀይና ጨረቃም ከተአምራቱ ናቸዉ። ለፀሃይና ለጨረቃ አትስገዱ። ይልቅ ለዚያ ለፈጠራቸዉ አላህ ስገዱ_እሱን ብቻ የምትገዙ ከሆናችሁ።)ፋሲለት :37
➧ነብዩ ሰለላህ አለይሂ ወሰለም መዉጫና መግቢያዋን ጠብቀዉ ለፀሃይ የሚሰግዱ ሰዎች እንዳሉ በነዚህ ስዓታት በመስገድ በነሱ እዳንመሳሰል አስተምረዋል። (ሙስሊም :1967)
➧በሀገራችንም ይሀን እምነት እንደነበረ የታሪክ ድርሳናት ያስረዳሉ። ቁጥራቸዉ ቢቀልም ዛሬም ድረስ ፀሀይና ጨረቃን የሚያመልኩ ሰዎች በሀገራችን ጨምሮ በተለያዩ የአለም ክፍሎች ይገኛሉ።
◈ዛሬም እንዴ ጥንቱ ዲንጋይና ዛፍ የሚያመልክ አለ።
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
◈ነብዩ ሰለላህ አለይሂ ወሰለም ዘመን ከድንጋይ ወይንም ከእንጨት የተዘጋጁ በርካታ ጣኦቶች እንደነበሩ ለማንም የማይሰወር ሐቅ ነወ። አንዲ ምሳሌ ብቻ እንመልከት!
➤አቡ ዋቂድ አልለይሢይ ረዲያላሁ አንሁ ባስተላለፎት ታሪክ የአላህ መልዕክተኛ ሰለላህ አለይሂ ወሰለም ወደ ሑነይን በወጡ ግዜ አጋሪዎች መሳሪያዎቻቸዉን በሚሰቅሉባቴ ዛፍ አጠገብ አለፉ። "መስቀያዋ" ይሏታል። (በቅርብ ከሰለሙት ዉስጥ ከፊሎቹ)"ለኛም መስቀያዋን አድርግልን፣ልክ ለነሱ (ለአጋሪዎቹ) መስቀያ እንዳላቸዉ"አሉ። ይህኔ የአላህ መልዕክተኛ ሰለላህ አለይሂ ወሰለም እንዲህ አሉ፦
سُبْحَانَ اللهَ ! هَذَا كَمَا قَّالَ قَوْمُ مُوسَی : ﴿ٱجْعَل لَّنَآ إِلَٰهاً كَمَا لَهُمْ ءَالِهَةٌ ﴾ وَالَّذِي نَفْسِي بِيَدِ لَتَرْكَبُنَّ سُنَنَی مَنْ كَانَ قبلكُمْ ،،
(ሱብሓነላህ የተናገራችሁት ልክ የሙሳ ሰዎች(ለነሱ አምላኮች እንዳሏቸዉ ለኛም አምላክ አድርግልን)እንዳሉት ።ነፍሴ በእጁ በሆነችዉ እምላለሁ! በርግጥም ከእናንተ በፊት የነበሩ ሰዎችን ፈለግ ትከተላላችሁ።) (ዚላሉል ጀናህ :76)
➤የስም መለዋወጥ እዉነታዉን አይቀይርምና ይሄዉ ዛሬም ድረስ ዛቱ አንዋጥ በብዙ ሙስሊም አካባቢዎች አለች።
➤ዛሬም በተመሳሳይ በተለያዩ አካባቢዎች የስለት ክር የሚተበተብባቸዉ ፣እርድ የሚፈፀምባቸዉ፣ በአመት ተሰባስበዉ የሚያሳልፍባቸዉ ፣ለበረካ የሚታረፍባቸዉ፣ ዛፎች ድንጋዮች ብዙ ነዉ።
ኢንሻ አላህ ይቀጥላል።።።።።።
🇸🇦ተዉሒድ የሁለት ሃገር የስኬት ቁልፍ ከሚለዉ ከኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር ሀፊዘሁላህ ኪታብ የተወሰዴ!!
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
La tehzen
◈የጥንቶቹ ሙሽሪኮች ሽርክና የዘመናችን ሽርክ መመሳሰል!! 〰〰〰〰〰〰〰〰〰 ክፍል አራት ➧ዛሬም እንደ ጥንቱ ፀሀይና ጨረቃ የሚያመልክ አለ። (وَمِنْ آيَاتِهِ اللَّيْلُ وَالنَّهَارُ وَالشَّمْسُ وَالْقَمَرُ ۚ لَا تَسْجُدُوا لِلشَّمْسِ وَلَا لِلْقَمَرِ وَاسْجُدُوا لِلَّهِ الَّذِي خَلَقَهُنَّ…
➲የጥንቶቹ ሙሺሪኮች ሺርክና የዘመናችን ሺርክ መመሳሰል!
➳ክፍል አምስት
✅ዛሬም እንዴጥንቱ ነብያትን ፣ደጋጎችን ፣ ሙታን የሚያመልክ አለ!
(اتَّخَذُوا أَحْبَارَهُمْ وَرُهْبَانَهُمْ أَرْبَابًا مِّن دُونِ اللَّهِ وَالْمَسِيحَ ابْنَ مَرْيَمَ وَمَا أُمِرُوا إِلَّا لِيَعْبُدُوا إِلَٰهًا وَاحِدًا ۖ لَّا إِلَٰهَ إِلَّا هُوَ ۚ سُبْحَانَهُ عَمَّا يُشْرِكُونَ)التوبة ٣١
➧ከሱ በቀር ሌላ አምላክ የሌለዉን አንድን አምላክ ሊገዙ እንጂ ያልታዘዙ ሲሆኑ ሊቃዉንቶቻቸዉንና መነኩሳታቸዉን የመርየምን ልጂ መሲሑንም ከአላህ ሌላ አማልክት አድርገዉ ያዙ። ከሚያጋሩት ሁሉ የጠራ ነዉ። (አትተዉባህ፡31)
➲ኡሙ ሰለማና ኡሙ ሐቢባ ረዲያለሁ አንሁማ በሐበሻ ምድር ሰላዩዋት "ማርያ" የምትባል ቤተክርስቲያን በዉስጧም ስላሉ መስሎች ለነብዩ ሰለላህ አለይሂ ወሰለም ያወሳሉ። ይህኔ እሳቸዉ እንዲህ አሉ፦
إنَّ أُولئِك إذَا كَانَ فَيهِمۡ الرَّخُلُ الصَّالِحُ فَمَاتَ بَنَوۡا عَلَی قَبۡرِهِ مَسۡجِدًا وَصَوَّرُوا فَيهِ تِلْكَ الصُّوَرَ فَأُولَئِكَ شِرَارُ الخَلقِ عِندَ اللَّه يَوْمَ القِيَامَةَ
➠እነዚህ ሰዎች በዉስጣቸዉ አንድ መልካም ባሪያ በሞተ ግዜ ቀብሩ ላይ ቤተ አምልኮ ይገነባሉ ።በዉስጡም እነዚያን (ያያችኋቸዉን)ምስሎች ይሰራሉ።እነዚህ አላህ ዘንድ ክፉ ፍጡሮች ናቸዉ።[ቡኻሪ:427 ሙስሊም:528]
➧ከነዚህ ማስረጃዎች የምንረዳዉ በነብዩ ሰለላህ አለይሂ ወሰለም ዘመን የነበረዉ ቁርዓን ላይ የተወገዘ ሺርክ አንዳንዶቹ እንደሚያስቡት ጣኦት አምልኮ ላይ ብቻ የተገደበ እንዳልነበር፣ይልቁንም ነብያትንና ደጋጎችን የሚያመልኩ እንደነበር ነዉ።
➳ዛሬም ልክ እንዴጥንቱ የአላህ ነብይ ዒሳንና እናታቸዉ መርየምን የሚያመልክ አለ-ሰላም በሁለቱም ላይ ይሁንና።
➻ልክ እንዲሁ ነብዩ ሙሐመድ ሰለላህ አለይሂ ወሰለም በተጨባጭ የሚያመልክም በተጨባጭአለ። ይሄ በሰፊዉ የሚታይ ነገር ነዉ።
➭"ኹዝቢየዲ" ያረሱለላህ!!(የአላህ መልዕክተኛ ሆይ!እጄን ያዙኝ!) እያሉ የድረሱልንጥሪ የሚያሰሙት ቀላል አይደሉም።
➭በየ መዉሊዱ በሚነበበዉ "ቡርዳ" የተሰኘ የቡሶይርይ ግጥም ዉስጥ ያፈጠጡ ያገጠጡ የሺርክ ስንኞች ይገኛሉ።
➻ነብዩ ሰለላህ አለይሂ ወሰለም "ካንተ ዉጭ የምሸሺበት የለኝም " የለዉሀል መሕፉዝ እዉቀት ሳይቀር ሁሉን ታዉቃለህ" እያለ መማፀኑ ግልፀ በሆነ መልኩ ነብዩ ሰለላህ አለይሂ ወሰለም ወደ ማምለክ እንደተገባ ያሳያል።
➧በሀገራችን በስፍት የሚደመጡ መንዙማዎች እንዲሁ ነብዩን ሰለላህ አለይሂ ወሰለም እና ደጋጎቹ በመጣራት የታጨቁ ናቸዉ።
➛ኢንሻ አላህ ይቀጥላል◉◉◉◉◉✍
📚ተዉሒድ የሁለት ሀገር የስኬት ቁልፍ ከሚለዉ ከኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር ሀፊዘሁላህ ኪታብ የተወሰዴ!
ውደ ቻናላችን ይቀላቀሉ ይ ጠ ቀ ማ ሉ
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/httpsLatahzen
➳ክፍል አምስት
✅ዛሬም እንዴጥንቱ ነብያትን ፣ደጋጎችን ፣ ሙታን የሚያመልክ አለ!
(اتَّخَذُوا أَحْبَارَهُمْ وَرُهْبَانَهُمْ أَرْبَابًا مِّن دُونِ اللَّهِ وَالْمَسِيحَ ابْنَ مَرْيَمَ وَمَا أُمِرُوا إِلَّا لِيَعْبُدُوا إِلَٰهًا وَاحِدًا ۖ لَّا إِلَٰهَ إِلَّا هُوَ ۚ سُبْحَانَهُ عَمَّا يُشْرِكُونَ)التوبة ٣١
➧ከሱ በቀር ሌላ አምላክ የሌለዉን አንድን አምላክ ሊገዙ እንጂ ያልታዘዙ ሲሆኑ ሊቃዉንቶቻቸዉንና መነኩሳታቸዉን የመርየምን ልጂ መሲሑንም ከአላህ ሌላ አማልክት አድርገዉ ያዙ። ከሚያጋሩት ሁሉ የጠራ ነዉ። (አትተዉባህ፡31)
➲ኡሙ ሰለማና ኡሙ ሐቢባ ረዲያለሁ አንሁማ በሐበሻ ምድር ሰላዩዋት "ማርያ" የምትባል ቤተክርስቲያን በዉስጧም ስላሉ መስሎች ለነብዩ ሰለላህ አለይሂ ወሰለም ያወሳሉ። ይህኔ እሳቸዉ እንዲህ አሉ፦
إنَّ أُولئِك إذَا كَانَ فَيهِمۡ الرَّخُلُ الصَّالِحُ فَمَاتَ بَنَوۡا عَلَی قَبۡرِهِ مَسۡجِدًا وَصَوَّرُوا فَيهِ تِلْكَ الصُّوَرَ فَأُولَئِكَ شِرَارُ الخَلقِ عِندَ اللَّه يَوْمَ القِيَامَةَ
➠እነዚህ ሰዎች በዉስጣቸዉ አንድ መልካም ባሪያ በሞተ ግዜ ቀብሩ ላይ ቤተ አምልኮ ይገነባሉ ።በዉስጡም እነዚያን (ያያችኋቸዉን)ምስሎች ይሰራሉ።እነዚህ አላህ ዘንድ ክፉ ፍጡሮች ናቸዉ።[ቡኻሪ:427 ሙስሊም:528]
➧ከነዚህ ማስረጃዎች የምንረዳዉ በነብዩ ሰለላህ አለይሂ ወሰለም ዘመን የነበረዉ ቁርዓን ላይ የተወገዘ ሺርክ አንዳንዶቹ እንደሚያስቡት ጣኦት አምልኮ ላይ ብቻ የተገደበ እንዳልነበር፣ይልቁንም ነብያትንና ደጋጎችን የሚያመልኩ እንደነበር ነዉ።
➳ዛሬም ልክ እንዴጥንቱ የአላህ ነብይ ዒሳንና እናታቸዉ መርየምን የሚያመልክ አለ-ሰላም በሁለቱም ላይ ይሁንና።
➻ልክ እንዲሁ ነብዩ ሙሐመድ ሰለላህ አለይሂ ወሰለም በተጨባጭ የሚያመልክም በተጨባጭአለ። ይሄ በሰፊዉ የሚታይ ነገር ነዉ።
➭"ኹዝቢየዲ" ያረሱለላህ!!(የአላህ መልዕክተኛ ሆይ!እጄን ያዙኝ!) እያሉ የድረሱልንጥሪ የሚያሰሙት ቀላል አይደሉም።
➭በየ መዉሊዱ በሚነበበዉ "ቡርዳ" የተሰኘ የቡሶይርይ ግጥም ዉስጥ ያፈጠጡ ያገጠጡ የሺርክ ስንኞች ይገኛሉ።
➻ነብዩ ሰለላህ አለይሂ ወሰለም "ካንተ ዉጭ የምሸሺበት የለኝም " የለዉሀል መሕፉዝ እዉቀት ሳይቀር ሁሉን ታዉቃለህ" እያለ መማፀኑ ግልፀ በሆነ መልኩ ነብዩ ሰለላህ አለይሂ ወሰለም ወደ ማምለክ እንደተገባ ያሳያል።
➧በሀገራችን በስፍት የሚደመጡ መንዙማዎች እንዲሁ ነብዩን ሰለላህ አለይሂ ወሰለም እና ደጋጎቹ በመጣራት የታጨቁ ናቸዉ።
➛ኢንሻ አላህ ይቀጥላል◉◉◉◉◉✍
📚ተዉሒድ የሁለት ሀገር የስኬት ቁልፍ ከሚለዉ ከኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር ሀፊዘሁላህ ኪታብ የተወሰዴ!
ውደ ቻናላችን ይቀላቀሉ ይ ጠ ቀ ማ ሉ
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
La tehzen
➲የጥንቶቹ ሙሺሪኮች ሺርክና የዘመናችን ሺርክ መመሳሰል! ➳ክፍል አምስት ✅ዛሬም እንዴጥንቱ ነብያትን ፣ደጋጎችን ፣ ሙታን የሚያመልክ አለ! (اتَّخَذُوا أَحْبَارَهُمْ وَرُهْبَانَهُمْ أَرْبَابًا مِّن دُونِ اللَّهِ وَالْمَسِيحَ ابْنَ مَرْيَمَ وَمَا أُمِرُوا إِلَّا لِيَعْبُدُوا إِلَٰهًا وَاحِدًا…
➲የጥንቶቹ ሙሺሪኮች ሺርክና የዘመናችን ሺርክ መመሳሰል!!
➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫
➧ክፍል ስድስት
➛➛➛➛➛➛➛
✅ዛሬም እንደ ጥንቱ መላእክትና ጂን የሚያመልክ አለ!!
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
{وَيَوْمَ يَحْشُرُهُمْ جَمِيعًا ثُمَّ يَقُولُ لِلْمَلَائِكَةِ أَهَٰؤُلَاءِ إِيَّاكُمْ كَانُوا يَعْبُدُونَ }٤٠ { قَالُوا سُبْحَانَكَ أَنتَ وَلِيُّنَا مِن دُونِهِم ۖ بَلْ كَانُوا يَعْبُدُونَ الْجِنَّ ۖ أَكْثَرُهُم بِهِم مُّؤْمِنُونَ} ٤١ سورة سبٱ ٤٠_٤١
➧ሁሉንም በሚሰበስባቸዉና ከዚያም ለመላእክቱ። "እነዚህ እናንተን ነበር የሚገዙት?" በሚላቸዉ ቀን (የሚሆነዉ አዉሳ)። መላዕክቱም: ጥራት ይገባህ! ከነሱ ይልቅ ረዳታችን አንተዉነህ። ይልቁንም ጂንን ነበር የሚያመልኩት። አብዘሃኞቹ በእነሱ አማኞች ናቸዉ ይላሉ። (ሰበዕ :40_41)
{وَأَنَّهُ كَانَ رِجَالٌ مِّنَ الْإِنسِ يَعُوذُونَ بِرِجَالٍ مِّنَ الْجِنِّ فَزَادُوهُمْ رَهَقًا} سورة الجن ٦
(እነሆ ከሰዎች የሆኑ ወንዶች በወንድ ጂኖች ይጠበቁ ነበር ። መሸበርንም ጨመሯቸዉ። (አልጂን:6)
➲ዛሬም ተመሳሳይ እዉነታ አለ።አድስ ቤት ሰርተዉ ሲገቡ የአካባቢዉ" ቆሌ" እንዳይጣላቸዉ ለመጥበቅ ደም የሚያፈሱ አሉ። ከህመም ለመጠበቅ የተለያዩ መልክና ስያሜዎች ያሏቸዉ ዶሮዎች በላያቸዉ ላይ አዙረዉ የሚለቁ በኋላም በቃላቸዉ የሚያርዱ ሰዎች በሃገራችን በብዛት አሉ።
➲በመንገድ ላይ ሲጓዙ አስፈሪ አካባቢ ሲደርሱ ወይም ከፍ ያለ ዛፍ ሲያገኙ ከስሩ ለበረካዉ ተቀምጠዉ የአካባቢዉን ቆሌና አድባር ከስጋት እንዲጠብቃቸዉ የሚለማመጡ ብዙ ናቸዉ።
➧ታድያ የሚያስቡትን አማን፣ የሚያልሙትን ጤና ሊያገኙ ቀርቶ ሁለየ በስጋት ነዉ የሚኖሩት። ሁለየ ምርኮኛ ሆነዉ ነዉ የሚቀሩት። ከላይ የተጠቀሰዉ የቁርዓን መልዕክትም ይህን ነዉ የሚያስረዳን። ሌላ ማስረጃ እንጨምር
{أُولَٰئِكَ الَّذِينَ يَدْعُونَ يَبْتَغُونَ إِلَىٰ رَبِّهِمُ الْوَسِيلَةَ أَيُّهُمْ أَقْرَبُ وَيَرْجُونَ رَحْمَتَهُ وَيَخَافُونَ عَذَابَهُ ۚ إِنَّ عَذَابَ رَبِّكَ كَانَ مَحْذُورًا} سورة الإسراء ٥٧
➧እነዚያ እነሱ የሚገዟቸዉ ፣ማናቸዉም(ወደ አላህ)ይበልጥ ቅርብ እንደሚሆኑ(መጣር) ወደ ጌታቸዉ መዳረሻን ይፈልጋሉ። እዝነቱም ይከጂላሉተ ቅጣቱንም ይፈራሉ። የጌታህ ቅጣት የሚፈራ ነዉና።{አል ኢስራእ :57}
➲ታላቁ ሶሐቢይ ዐብዱላህ ኢብኑ መስዑድ ረድያላሁ አንሁ ስለዚች የቁርአን አንቀፀ ሲናገሩ እንዲህ ይላሉ።
"የሆኑ ጂኖች ያመልኩ በነበሩ የዐረብ ክፍሎች ሳቢያ ነዉ የወረደችዉ። ጂኖች ሰለሙ። ያመልኳቸዉ የነበሩ ሰዎች ግን አላወቁም።[ቡኻሪ :4715፣ ሙስሊም 3030]
➲በዚች አንቀፀ ዉስጥ የተጠቀሱት አጋሪዎች ጂኖች ያመልኩ እንዴነበረ በቀላሉ መረዳት ይቻላል ማለት ነዉ። ይሄ ደግሞ ሺርክና ሙሽሪኮቹን የሚያወግዙት የቁርዓን አንቀፆች የወረዱት ድንጋይ ዛፍ በሚያመልኩ ላይ ብቻ እንዳልነበር ፍንትዉ አድርጎ ያሳያል። ዛሬም በተመሳሳይ በሀገራችን" አድባር፣ቆሌ፣ሙወከል፣ዛር፣"ራሄሎ"እየተባሉ ልክ እንዴ ጥንቱ ጂኖች ይመለካሉ።
➧ኢንሻ አላህ ይቀጥላል ◉◉◉◉◉◉◉✍
➛ተዉሒድ የሁለት ሀገር የስኬት ቁልፍ ከሚለዉ ከኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር መፀሃፍ የተወሰዴ!
➭ወ ደ ቻ ና ላ ች ን ይ ቀ ላ ቀ ሉ ይጠቀማሉ
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/httpsLatahzen
➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫➫
➧ክፍል ስድስት
➛➛➛➛➛➛➛
✅ዛሬም እንደ ጥንቱ መላእክትና ጂን የሚያመልክ አለ!!
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰
{وَيَوْمَ يَحْشُرُهُمْ جَمِيعًا ثُمَّ يَقُولُ لِلْمَلَائِكَةِ أَهَٰؤُلَاءِ إِيَّاكُمْ كَانُوا يَعْبُدُونَ }٤٠ { قَالُوا سُبْحَانَكَ أَنتَ وَلِيُّنَا مِن دُونِهِم ۖ بَلْ كَانُوا يَعْبُدُونَ الْجِنَّ ۖ أَكْثَرُهُم بِهِم مُّؤْمِنُونَ} ٤١ سورة سبٱ ٤٠_٤١
➧ሁሉንም በሚሰበስባቸዉና ከዚያም ለመላእክቱ። "እነዚህ እናንተን ነበር የሚገዙት?" በሚላቸዉ ቀን (የሚሆነዉ አዉሳ)። መላዕክቱም: ጥራት ይገባህ! ከነሱ ይልቅ ረዳታችን አንተዉነህ። ይልቁንም ጂንን ነበር የሚያመልኩት። አብዘሃኞቹ በእነሱ አማኞች ናቸዉ ይላሉ። (ሰበዕ :40_41)
{وَأَنَّهُ كَانَ رِجَالٌ مِّنَ الْإِنسِ يَعُوذُونَ بِرِجَالٍ مِّنَ الْجِنِّ فَزَادُوهُمْ رَهَقًا} سورة الجن ٦
(እነሆ ከሰዎች የሆኑ ወንዶች በወንድ ጂኖች ይጠበቁ ነበር ። መሸበርንም ጨመሯቸዉ። (አልጂን:6)
➲ዛሬም ተመሳሳይ እዉነታ አለ።አድስ ቤት ሰርተዉ ሲገቡ የአካባቢዉ" ቆሌ" እንዳይጣላቸዉ ለመጥበቅ ደም የሚያፈሱ አሉ። ከህመም ለመጠበቅ የተለያዩ መልክና ስያሜዎች ያሏቸዉ ዶሮዎች በላያቸዉ ላይ አዙረዉ የሚለቁ በኋላም በቃላቸዉ የሚያርዱ ሰዎች በሃገራችን በብዛት አሉ።
➲በመንገድ ላይ ሲጓዙ አስፈሪ አካባቢ ሲደርሱ ወይም ከፍ ያለ ዛፍ ሲያገኙ ከስሩ ለበረካዉ ተቀምጠዉ የአካባቢዉን ቆሌና አድባር ከስጋት እንዲጠብቃቸዉ የሚለማመጡ ብዙ ናቸዉ።
➧ታድያ የሚያስቡትን አማን፣ የሚያልሙትን ጤና ሊያገኙ ቀርቶ ሁለየ በስጋት ነዉ የሚኖሩት። ሁለየ ምርኮኛ ሆነዉ ነዉ የሚቀሩት። ከላይ የተጠቀሰዉ የቁርዓን መልዕክትም ይህን ነዉ የሚያስረዳን። ሌላ ማስረጃ እንጨምር
{أُولَٰئِكَ الَّذِينَ يَدْعُونَ يَبْتَغُونَ إِلَىٰ رَبِّهِمُ الْوَسِيلَةَ أَيُّهُمْ أَقْرَبُ وَيَرْجُونَ رَحْمَتَهُ وَيَخَافُونَ عَذَابَهُ ۚ إِنَّ عَذَابَ رَبِّكَ كَانَ مَحْذُورًا} سورة الإسراء ٥٧
➧እነዚያ እነሱ የሚገዟቸዉ ፣ማናቸዉም(ወደ አላህ)ይበልጥ ቅርብ እንደሚሆኑ(መጣር) ወደ ጌታቸዉ መዳረሻን ይፈልጋሉ። እዝነቱም ይከጂላሉተ ቅጣቱንም ይፈራሉ። የጌታህ ቅጣት የሚፈራ ነዉና።{አል ኢስራእ :57}
➲ታላቁ ሶሐቢይ ዐብዱላህ ኢብኑ መስዑድ ረድያላሁ አንሁ ስለዚች የቁርአን አንቀፀ ሲናገሩ እንዲህ ይላሉ።
"የሆኑ ጂኖች ያመልኩ በነበሩ የዐረብ ክፍሎች ሳቢያ ነዉ የወረደችዉ። ጂኖች ሰለሙ። ያመልኳቸዉ የነበሩ ሰዎች ግን አላወቁም።[ቡኻሪ :4715፣ ሙስሊም 3030]
➲በዚች አንቀፀ ዉስጥ የተጠቀሱት አጋሪዎች ጂኖች ያመልኩ እንዴነበረ በቀላሉ መረዳት ይቻላል ማለት ነዉ። ይሄ ደግሞ ሺርክና ሙሽሪኮቹን የሚያወግዙት የቁርዓን አንቀፆች የወረዱት ድንጋይ ዛፍ በሚያመልኩ ላይ ብቻ እንዳልነበር ፍንትዉ አድርጎ ያሳያል። ዛሬም በተመሳሳይ በሀገራችን" አድባር፣ቆሌ፣ሙወከል፣ዛር፣"ራሄሎ"እየተባሉ ልክ እንዴ ጥንቱ ጂኖች ይመለካሉ።
➧ኢንሻ አላህ ይቀጥላል ◉◉◉◉◉◉◉✍
➛ተዉሒድ የሁለት ሀገር የስኬት ቁልፍ ከሚለዉ ከኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር መፀሃፍ የተወሰዴ!
➭ወ ደ ቻ ና ላ ች ን ይ ቀ ላ ቀ ሉ ይጠቀማሉ
➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
የሚያስከብርህ እውቀትህ፤የሚያስንቅህ ወሬ ማብዛትህ ነው።
―――――ድሮስ ንግግሩ የበዛ ስሕተቱ የበዛል ተብሎ የለ?!
――
መቼ፤ ለማን፤ምን፤ማውራት እንዳለብህ ለይተህ እወቅ።
ዝም በማለትህ ሰው የሚረዳው ማውራት እንደማትችል ከሆነ አታስብ ማውራት ባለብህ ጊዜ ስታወራ እንደምትችል ይገባቸዋል።
―――――ድሮስ ንግግሩ የበዛ ስሕተቱ የበዛል ተብሎ የለ?!
――
መቼ፤ ለማን፤ምን፤ማውራት እንዳለብህ ለይተህ እወቅ።
ዝም በማለትህ ሰው የሚረዳው ማውራት እንደማትችል ከሆነ አታስብ ማውራት ባለብህ ጊዜ ስታወራ እንደምትችል ይገባቸዋል።
አልኢማም አቡል ዓባስ ኢብኑ ተይሚያህ (አሏህ ይዘንለትና) እንዲህ ብሏል ፦
"የአሏህ ሃራሞች ሲደፈሩ የማይቀና ፣ ለአሏህም ብሎ የማይናደድ ፣ በጥሩም የማያዝ ከመጥፎም የማይከለክል ፣ በአሏህ መንገድ ላይ (ጂሃድ) የማይታገል ፤
ይህ (ሰው) አኩይን ሰሪ እና ከሃይማኖቱ የወጣ ነው፣ እንደውም ካህዲ(ካፊር) ነው ፤
ኢስላምን (በውጩ) ግልፅ የሚያደርግ ቢኾን እንኳ መናፍቅ ነው፤ የትኛውም ያህል ከዱንያ ችላ ማለት(ዙህድ) እና ከአምልኮ ድርሻ ቢኖረውም እንኳ!! "
[አል ኢስቲቃማ ቕ 2 / ገ 32]
ﻗﺎﻝ ﺷﻴﺦ ﺍﻹﺳﻼﻡ ﺍﺑﻦ ﺗﻴﻤﻴﺔ ﺭﺣﻤﻪ ﺍﻟﻠﻪ:
" ﻣﻦ ﻻ ﻳﻐﺎﺭ ﺇﺫﺍ ﺍﻧﺘﻬﻜﺖ ﻣﺤﺎﺭﻡ ﺍﻟﻠﻪ، ﻭﻻ ﻳﻐﻀﺐ ﻟﻠﻪ، ﻭﻻ ﻳﺄﻣﺮ ﺑﻤﻌﺮﻭﻑ، ﻭﻻ ﻳﻨﻬﻰ ﻋﻦ ﻣﻨﻜﺮ، ﻭﻻ ﻳﺠﺎﻫﺪ ﻓﻲ ﺳﺒﻴﻞ ﺍﻟﻠﻪ - ﻓﻬﺬﺍ ﻓﺎﺳﻖ ﻣﺎﺭﻕ، ﺑﻞ ﻛﺎﻓﺮ، ﻭﺇﻥ ﺃﻇﻬﺮ ﺍﻹﺳﻼﻡ ﻓﻬﻮ ﻣﻨﺎﻓﻖ، ﻭﺇﻥ ﻛﺎﻥ ﻟﻪ ﻧﺼﻴﺐ ﻣﻦ ﺍﻟﺰﻫﺪ ﻭﺍﻟﻌﺒﺎﺩﺓ ﻣﺎ ﻛﺎﻥ ﻓﻴﻪ !"
ﺍﻻﺳﺘﻘﺎﻣﺔ [ج٢ / ص٣٤ ]
"የአሏህ ሃራሞች ሲደፈሩ የማይቀና ፣ ለአሏህም ብሎ የማይናደድ ፣ በጥሩም የማያዝ ከመጥፎም የማይከለክል ፣ በአሏህ መንገድ ላይ (ጂሃድ) የማይታገል ፤
ይህ (ሰው) አኩይን ሰሪ እና ከሃይማኖቱ የወጣ ነው፣ እንደውም ካህዲ(ካፊር) ነው ፤
ኢስላምን (በውጩ) ግልፅ የሚያደርግ ቢኾን እንኳ መናፍቅ ነው፤ የትኛውም ያህል ከዱንያ ችላ ማለት(ዙህድ) እና ከአምልኮ ድርሻ ቢኖረውም እንኳ!! "
[አል ኢስቲቃማ ቕ 2 / ገ 32]
ﻗﺎﻝ ﺷﻴﺦ ﺍﻹﺳﻼﻡ ﺍﺑﻦ ﺗﻴﻤﻴﺔ ﺭﺣﻤﻪ ﺍﻟﻠﻪ:
" ﻣﻦ ﻻ ﻳﻐﺎﺭ ﺇﺫﺍ ﺍﻧﺘﻬﻜﺖ ﻣﺤﺎﺭﻡ ﺍﻟﻠﻪ، ﻭﻻ ﻳﻐﻀﺐ ﻟﻠﻪ، ﻭﻻ ﻳﺄﻣﺮ ﺑﻤﻌﺮﻭﻑ، ﻭﻻ ﻳﻨﻬﻰ ﻋﻦ ﻣﻨﻜﺮ، ﻭﻻ ﻳﺠﺎﻫﺪ ﻓﻲ ﺳﺒﻴﻞ ﺍﻟﻠﻪ - ﻓﻬﺬﺍ ﻓﺎﺳﻖ ﻣﺎﺭﻕ، ﺑﻞ ﻛﺎﻓﺮ، ﻭﺇﻥ ﺃﻇﻬﺮ ﺍﻹﺳﻼﻡ ﻓﻬﻮ ﻣﻨﺎﻓﻖ، ﻭﺇﻥ ﻛﺎﻥ ﻟﻪ ﻧﺼﻴﺐ ﻣﻦ ﺍﻟﺰﻫﺪ ﻭﺍﻟﻌﺒﺎﺩﺓ ﻣﺎ ﻛﺎﻥ ﻓﻴﻪ !"
ﺍﻻﺳﺘﻘﺎﻣﺔ [ج٢ / ص٣٤ ]
▪️አቡሁረይራ ረዲየሏሁ ዐንሁ እንዲህ ይላሉ፦
"→ወዳጄ (ﷺ) በሦስት ነገሮች አደራ ብለውኛል:
→በየወሩ ሦስት ቀን መጾም፣
→ሁለት ረከዐ የዱሀ ሶላት መስገድ፣
→ከመተኛ በፊት ዊትር መስገድ።"
→(ቡኻሪ ሙስሊም ዘግበውታል)፦
"→ወዳጄ (ﷺ) በሦስት ነገሮች አደራ ብለውኛል:
→በየወሩ ሦስት ቀን መጾም፣
→ሁለት ረከዐ የዱሀ ሶላት መስገድ፣
→ከመተኛ በፊት ዊትር መስገድ።"
→(ቡኻሪ ሙስሊም ዘግበውታል)፦
#ፍፁም አንድ #አይደሉም‼️
ሶሻል==ሚዲያና==ህዝባዊ==አስተምህሮ
አንተ በሶሻል ሚዲያ ድንህን ለማማርና ማስተማር ቀና ደፍ የምትለው ወንድሜ ሆይ!/እህቴ ሆይ!
ለማስተዋል ይረዳቹህ ዘንድ ትንሽ ጥቋሜ ቢጤ ላድርግላቹህ ታነቡታላቹህ⁉️
እሺ ከሆነ መልሳቹህ ተከታተሉኝ
በመስጊድና በመርከዝ የሚያስተምርና በማኃበራዊ ሚዲያ የሚያስተምር አካል የፅሃይ መውጫና መግቢያ ያህል ይበላለጣሉ።
አትጠራጠር‼️
ለምን ብትለኝ አይከፋም እኔም ለምን ብለህ ለምን ጠይከኝ አልልህም
ምክንያቱን ተመልከት
በሶሻል ሚዲያ ማስተማር የሚያስከፍለው ዋጋ ትንሽ ነው
አልጋህ ላይ ቁጭ ብለህ ስትፈልግ በጀርባህ ተደግፈህ መፃፍ ወይም ማውራት ብቻ ነው
ምን አልባት ኪታብ አገላብጦ መረጃ ማየትና የዳታ ትንሽ ብር ማውጣት ብቻ ይሆናል የሚያስከፍለው ዋጋ
በአካል ሰዎችን ማስተማር ግን ከባድ ነው በእውነት ነው የምላቹህ ከምገልፀው በላይ በጣም ከባድ ነው
ግን አጅሩም በዛው ልክ የላቀ መሆኑን አትርሱት
በአካል ማስተማር አንደኛ አብዛኛውን ጊዜ ትምርቱ ሚሰጠው መስጊድ ውስጥ ነው ይሄ ደሞ ታላቅ ምንዳን የሚያስመዘግብ መሆኑን አትርሱት።
ሁለተኛ ከምታስተምራቸው ሰዎች ጋር ሰጣ ገባ ይኖራል መስጊዱም ኮሚቴ ሚባል ነገር ይኖረውና ይሄ ለምን ተባለ ይሄ ለምን አልተባለም እያሉ ቁም ስቅልህን ያሳጡታል ይህ ደግሞ ትልቅ አጅር የሚያስከፍል ነገር ነው።
ስለዚህ ዱዓቶች ሆይ!!!
እባካቹህ የግሩፕ የቻናል ሰው ብቻ አትሁኑ ወደ ምድር ወረድ በሉና ከህዝብ ጋም ተገናኝቶ የመማር ማስተማር ልምድ ይኑራቹህ
መደበኛ ሳምንታዊ ወርሃዊ የደዕዋ የደርስ የኮርስ ባህላቹህን አዳብሩ
ዝም ብለን ቤት ውስጥ ትራስ ተደግፈን በሰባባ ጣታችን ጫር ጫር አርገን የምንፖስታት ነገር ትንሽ መልካም ስራ ብትሆንም
ህዝባዊ የሆነው ደዕዋና ኮርስ ደርስ ጋር አይገናኝም። ስለሆነም በያካባቢያችን መደበኛም ይሁን መደበኛ ያልሆነ ህዝባዊ የደዕዋና የኮርስ የደርስ ፕሮግራም ሲኖር ግንባር ቀደም ሁነን መገኘት አለብን።
ሲሆን ሲሆን ህዝባዊ የሆነ የእውቀት መድረክ ለመፍጠር ቀዳሚዎች መሆን ነው ያለብን እንጅ እስከምንጠራ ጠባቂዎች መሆን የለብንም።
የሚያሳዝነኝ ነገር ቢኖር ቡዙ ለሰለፊያ ደዕዋ አገልጋይ ነኝ ብለው የሚቆጥሩ ወንድሞችን ስትመለከቱ በአመት አንድ ጊዜ እንኳ ከሰለፊ ወንድሞቻቸው ጋር አንድ ሙሐደራ ወይም ኮርስ ሳያደርጉ እድሚያቸው የሚሄድ አሉ።
ለምን??
ለምን ይሆናል ሀቂቃ ሰው ቤቱ ተወሽቆ እድሉን ሳያጣው ሳምንታዊ ወርሃዊ የደዕዋ ፕሮግራሞች እያሉ ተሳትፎ አለማሳተፍ ትልቅ እድል እንደመነፈግ ነው።
እባካቹህ ወንድሞች ንቁ ተነቃቁ ደዕዋቹህን ህዝባዊ አድርጉት ከወንድሞቻቹህ ጋር እየተወያያቹህ የጋራ የደዕዋ የደርስ የኮርስ መድረግ ፍጠሩ
ለደሴ ተጨባጭ እመለሳለሁ ኢንሻአሏህ
🖊አቡ ሙዓዝ (ሀሰን ኢድሪስ )
ሶሻል==ሚዲያና==ህዝባዊ==አስተምህሮ
አንተ በሶሻል ሚዲያ ድንህን ለማማርና ማስተማር ቀና ደፍ የምትለው ወንድሜ ሆይ!/እህቴ ሆይ!
ለማስተዋል ይረዳቹህ ዘንድ ትንሽ ጥቋሜ ቢጤ ላድርግላቹህ ታነቡታላቹህ⁉️
እሺ ከሆነ መልሳቹህ ተከታተሉኝ
በመስጊድና በመርከዝ የሚያስተምርና በማኃበራዊ ሚዲያ የሚያስተምር አካል የፅሃይ መውጫና መግቢያ ያህል ይበላለጣሉ።
አትጠራጠር‼️
ለምን ብትለኝ አይከፋም እኔም ለምን ብለህ ለምን ጠይከኝ አልልህም
ምክንያቱን ተመልከት
በሶሻል ሚዲያ ማስተማር የሚያስከፍለው ዋጋ ትንሽ ነው
አልጋህ ላይ ቁጭ ብለህ ስትፈልግ በጀርባህ ተደግፈህ መፃፍ ወይም ማውራት ብቻ ነው
ምን አልባት ኪታብ አገላብጦ መረጃ ማየትና የዳታ ትንሽ ብር ማውጣት ብቻ ይሆናል የሚያስከፍለው ዋጋ
በአካል ሰዎችን ማስተማር ግን ከባድ ነው በእውነት ነው የምላቹህ ከምገልፀው በላይ በጣም ከባድ ነው
ግን አጅሩም በዛው ልክ የላቀ መሆኑን አትርሱት
በአካል ማስተማር አንደኛ አብዛኛውን ጊዜ ትምርቱ ሚሰጠው መስጊድ ውስጥ ነው ይሄ ደሞ ታላቅ ምንዳን የሚያስመዘግብ መሆኑን አትርሱት።
ሁለተኛ ከምታስተምራቸው ሰዎች ጋር ሰጣ ገባ ይኖራል መስጊዱም ኮሚቴ ሚባል ነገር ይኖረውና ይሄ ለምን ተባለ ይሄ ለምን አልተባለም እያሉ ቁም ስቅልህን ያሳጡታል ይህ ደግሞ ትልቅ አጅር የሚያስከፍል ነገር ነው።
ስለዚህ ዱዓቶች ሆይ!!!
እባካቹህ የግሩፕ የቻናል ሰው ብቻ አትሁኑ ወደ ምድር ወረድ በሉና ከህዝብ ጋም ተገናኝቶ የመማር ማስተማር ልምድ ይኑራቹህ
መደበኛ ሳምንታዊ ወርሃዊ የደዕዋ የደርስ የኮርስ ባህላቹህን አዳብሩ
ዝም ብለን ቤት ውስጥ ትራስ ተደግፈን በሰባባ ጣታችን ጫር ጫር አርገን የምንፖስታት ነገር ትንሽ መልካም ስራ ብትሆንም
ህዝባዊ የሆነው ደዕዋና ኮርስ ደርስ ጋር አይገናኝም። ስለሆነም በያካባቢያችን መደበኛም ይሁን መደበኛ ያልሆነ ህዝባዊ የደዕዋና የኮርስ የደርስ ፕሮግራም ሲኖር ግንባር ቀደም ሁነን መገኘት አለብን።
ሲሆን ሲሆን ህዝባዊ የሆነ የእውቀት መድረክ ለመፍጠር ቀዳሚዎች መሆን ነው ያለብን እንጅ እስከምንጠራ ጠባቂዎች መሆን የለብንም።
የሚያሳዝነኝ ነገር ቢኖር ቡዙ ለሰለፊያ ደዕዋ አገልጋይ ነኝ ብለው የሚቆጥሩ ወንድሞችን ስትመለከቱ በአመት አንድ ጊዜ እንኳ ከሰለፊ ወንድሞቻቸው ጋር አንድ ሙሐደራ ወይም ኮርስ ሳያደርጉ እድሚያቸው የሚሄድ አሉ።
ለምን??
ለምን ይሆናል ሀቂቃ ሰው ቤቱ ተወሽቆ እድሉን ሳያጣው ሳምንታዊ ወርሃዊ የደዕዋ ፕሮግራሞች እያሉ ተሳትፎ አለማሳተፍ ትልቅ እድል እንደመነፈግ ነው።
እባካቹህ ወንድሞች ንቁ ተነቃቁ ደዕዋቹህን ህዝባዊ አድርጉት ከወንድሞቻቹህ ጋር እየተወያያቹህ የጋራ የደዕዋ የደርስ የኮርስ መድረግ ፍጠሩ
ለደሴ ተጨባጭ እመለሳለሁ ኢንሻአሏህ
🖊አቡ ሙዓዝ (ሀሰን ኢድሪስ )
مجالس_شهر_رمضان_ط_أضواء_السلف_kutub_pdf_net.pdf
7 MB
مجالس-شهر-رمضان-ط-أضواء-السلف
🔺እንደ አማራጭ
🔺እንደ አማራጭ
"ከዐርሹ በላይ" መፅሀፍ ገበያ ላይ ወጥቷል። አልሐምዱ ሊላህ ቢኒዕመቲሂ ተቲሙ ሷሊሓት።
መገኛ፦ አተውባ መክተባ (አንዋር መስጂድ አጠገብ)
=
መገኛ፦ አተውባ መክተባ (አንዋር መስጂድ አጠገብ)
=
የቱ ነው አራድነት?!
አላህን እያመፅሽ የምን አራዳነሽ
አራዳ አያስብልም ወንጀል መዳፈርሽ
የአራዳን ምንነት ጠንቅቀሽ ካላወቅሽ
ፅሁፍ ሳላበዛ ጥቂት ልግለፅልሽ
ይህችነች አራዳ!
ለአኼራዋ አስባ ተዉሒድ ያስቀደመች
ከሽርክ ከቢዳዓ የተጠነቀቀች
ሱናን ተከትላ በሂጃብ የዋበች
ሀያዕን ተላብሳ አይናፋር የሆነች
ከአፀያፊ ተግባር ከሀራም የራቀች
ከአሉ-ባልታ ወሬ እራሷን ያቀበች
ወንድን የማትፈትን ማሬ ውዴ እያለች
ዝምታዋን መርጣ በአደብ የኖረች
አወ አራዳዋ እቺነች!
ጌታዋን የፈራች ቁጥብ ተሰታሪ
ንግግሯ መልካም ቤተሰብ አክባሪ
ይችነች አራዳ ለድን ተቆርቋሪ
ኢልም ፈላጊዋ የጀግኖች ተማሪ
እወቀት ከመፈለግ የማትዘናጋ የሆነች ታታሪ
ከመጥፎ ከልክላ በኸይር ተጣሪ
አንደበተ ጣፋጭ አስታዋሽ መካሪ
አራዳ ምንደሆን አሁን ከተረዳሽ
የዚህ ተቀራኒ ከሆነ ተግባርሽ
ተውበት አድርጊና ወደ አላህ ተመለሽ
ዘላለም አትኖሪም ነገ ትሞቻለሽ
በሰራሽው ስራም ተጠያቂ አንችውነሽ
ኸይርን ለመከሰብ ዛሬ ነው እድልሽ
በቃ አትታለይ ነቃ በይ ለዲንሽ
🖊 ቢንት ሙሐመድ
https://t.me/httpsLatahzen
አላህን እያመፅሽ የምን አራዳነሽ
አራዳ አያስብልም ወንጀል መዳፈርሽ
የአራዳን ምንነት ጠንቅቀሽ ካላወቅሽ
ፅሁፍ ሳላበዛ ጥቂት ልግለፅልሽ
ይህችነች አራዳ!
ለአኼራዋ አስባ ተዉሒድ ያስቀደመች
ከሽርክ ከቢዳዓ የተጠነቀቀች
ሱናን ተከትላ በሂጃብ የዋበች
ሀያዕን ተላብሳ አይናፋር የሆነች
ከአፀያፊ ተግባር ከሀራም የራቀች
ከአሉ-ባልታ ወሬ እራሷን ያቀበች
ወንድን የማትፈትን ማሬ ውዴ እያለች
ዝምታዋን መርጣ በአደብ የኖረች
አወ አራዳዋ እቺነች!
ጌታዋን የፈራች ቁጥብ ተሰታሪ
ንግግሯ መልካም ቤተሰብ አክባሪ
ይችነች አራዳ ለድን ተቆርቋሪ
ኢልም ፈላጊዋ የጀግኖች ተማሪ
እወቀት ከመፈለግ የማትዘናጋ የሆነች ታታሪ
ከመጥፎ ከልክላ በኸይር ተጣሪ
አንደበተ ጣፋጭ አስታዋሽ መካሪ
አራዳ ምንደሆን አሁን ከተረዳሽ
የዚህ ተቀራኒ ከሆነ ተግባርሽ
ተውበት አድርጊና ወደ አላህ ተመለሽ
ዘላለም አትኖሪም ነገ ትሞቻለሽ
በሰራሽው ስራም ተጠያቂ አንችውነሽ
ኸይርን ለመከሰብ ዛሬ ነው እድልሽ
በቃ አትታለይ ነቃ በይ ለዲንሽ
🖊 ቢንት ሙሐመድ
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ወደፊት ነዉ እንጂ የምን ወደኀላ
ሰለፍያን ይዘን አንሆንም ተላላ
በፍቅር አብበን ሰለፍያን አንጂ አንፈልግም ሌላ
እንዲሁ አንፈርጅም ሰዎችን በጅምላ
ሺ ጊዜ ቢያጓራ ማንም ወሮ በላ፡፡
ያጭበርባሪን ጥሪ ጀሯችን አይሰማም
በነብዩ ሱና የወለወልንዉን በከንቱ አናደማም
ዉሾቹ ቢጮሁም ግመሎች አይሮጡም
ለጯሂዎች ብለዉ ደንገጥ እንኳ አይሉም
ጯሂ ስለበዛ እኛ አንታለልም፡፡
በተዉሂዳችን ላይ ወደፊት ነን እኛ
ልባችን ቁልፍ ነዉ ላስመሳይ ምቀኛ
ከሸሪአችን ዉጭ እኛን የሚገዛን አንፈልግም ዳኛ
እኔን ካልተከተልክ እያለ ጎጠኛ
ፍፁም አይዳኘንም ማንም በሽተኛ፡፡
ሰለፍያን ይዘን አንሆንም ተላላ
በፍቅር አብበን ሰለፍያን አንጂ አንፈልግም ሌላ
እንዲሁ አንፈርጅም ሰዎችን በጅምላ
ሺ ጊዜ ቢያጓራ ማንም ወሮ በላ፡፡
ያጭበርባሪን ጥሪ ጀሯችን አይሰማም
በነብዩ ሱና የወለወልንዉን በከንቱ አናደማም
ዉሾቹ ቢጮሁም ግመሎች አይሮጡም
ለጯሂዎች ብለዉ ደንገጥ እንኳ አይሉም
ጯሂ ስለበዛ እኛ አንታለልም፡፡
በተዉሂዳችን ላይ ወደፊት ነን እኛ
ልባችን ቁልፍ ነዉ ላስመሳይ ምቀኛ
ከሸሪአችን ዉጭ እኛን የሚገዛን አንፈልግም ዳኛ
እኔን ካልተከተልክ እያለ ጎጠኛ
ፍፁም አይዳኘንም ማንም በሽተኛ፡፡