🖌🖌🔖የአደም ልጅ ሆይ‼️🖌🖌
✏️💦የትላንት ትላንት ምንም አልነበረህም፤ ምንም ሳትይዝ፣ ራቁትህን ነው ይችን ዓለም የተቀላቀልከው፤
🔑 ይሁንና ትላንት ያጣኸውን ዛሬ አግኝተሃል፣ ዛሬ ያጣኸውን ነገ ታገኘዋለህ፣ ሁሉንም ደግሞ የነገ ነገ ታጣዋለህ።
🔑 ባጭሩ አንድ ቀን ሁሉንም ትተህ ትሞታለህ።
✏️💦ከሞትክ በኋላስ?
🔑 ከ3 ቀን በኋላ የጣቶችህ ጥፍሮች መወዳደቅ ይጀምራሉ።
🔑 ከ4 ቀን በኋላ የራስ ቅልህና ሰውነትህ ላይ ያሉ ጸጉሮች በሙሉ ይረግፋሉ።
🔑ከ5 ቀን በኋላ አንጎልህ መርገብ ይጀምራል፣ የሰውነትህ ሥጋ ይጠወልጋል፤ መቀመጫህ፣ ጡትና ኃፍረተ-ስጋህ ይበሰብሳል።
🔑 ከ6 ቀን በኋላ ቆዳህ መሳሳትና ቀስ በቀስም ከአጥንትህ ላይ መለያየት ይጀምራል።
🔑 ከ7 ቀን በኋላ ሆድህ ይቀልጣል፣ መጥፎ ጠረንም ማውጣት (radiate ማድረግ) ይጀምራል።
🔑 ከሞትክ ከ60 ቀን በኋላ መላው የሰውነትህ አካል ወዳልነበር ይለወጥና "አንተ" ማለት "አጥንት" ብቻ ትሆናለህ:-
🖌🌺ታዲያ🌺🖌
🔑 ለምን ይሆን ይሄ ሁሉ ትእቢት?
🔑 ለምን ይሆን ይሄ ሁሉ ራስ ወዳድነት?
🔑 ለምን ይሆን ይሄ ሁሉ ክርክር፣ ጭቅጭቅና ንትርክ?
🔑 ለምን ይሆን ይሄ ሁሉ ቅናት?
🔑 ለምንስ ይሆን ይሄ ሁሉ ጥላቻ?
🔑 እኮ ለምን ይሆን ይሄ ሁሉ የክፋት ሥራ?
🔑 ጥለህ ለምትሄደው አለም? እስኪ ለሞት ሩብ ጉዳይ እንደቀረው ሰው እንኑር!!
🔑ደሃ ሃብታም እያልክ ሳታደላ፣ የተማረ ያልተማረ ብለህ ሳትለይ፣ መልከ መልካም መልከ ጥፉ ሳትል፣ ባለስልጣን ተራ ሰው ብለህ ሳትመርጥ...እኩል- ተመልከት፣ ሰዎች ዘንድ በሚኖራቸው ደረጃ ሳይሆን አላህ ዘንዳ ሊኖራቸው የሚችል ደረጃ አታውቅምና አስተንትን!!
🔑 አንድ ቀን የሁላችንም ፍጻሜ አንድ ሥፍራ- መቃብር ነውና!። -
🔑 በሰዎች ደስታ ደስ ይበልህ። ራስህንም በዚህ ምድር ብቻ አትለካው፣
፧ 🔑 ከዚህ አለም ወዲያ ያለውን ህይወት አስብና ጊዜህ ሳያልቅ ወደ አላህ ተጠጋ!!
አላህ ያግራልን!!
🔄🔄➨➨➧➧
https://t.me/httpsLatahzen
✏️💦የትላንት ትላንት ምንም አልነበረህም፤ ምንም ሳትይዝ፣ ራቁትህን ነው ይችን ዓለም የተቀላቀልከው፤
🔑 ይሁንና ትላንት ያጣኸውን ዛሬ አግኝተሃል፣ ዛሬ ያጣኸውን ነገ ታገኘዋለህ፣ ሁሉንም ደግሞ የነገ ነገ ታጣዋለህ።
🔑 ባጭሩ አንድ ቀን ሁሉንም ትተህ ትሞታለህ።
✏️💦ከሞትክ በኋላስ?
🔑 ከ3 ቀን በኋላ የጣቶችህ ጥፍሮች መወዳደቅ ይጀምራሉ።
🔑 ከ4 ቀን በኋላ የራስ ቅልህና ሰውነትህ ላይ ያሉ ጸጉሮች በሙሉ ይረግፋሉ።
🔑ከ5 ቀን በኋላ አንጎልህ መርገብ ይጀምራል፣ የሰውነትህ ሥጋ ይጠወልጋል፤ መቀመጫህ፣ ጡትና ኃፍረተ-ስጋህ ይበሰብሳል።
🔑 ከ6 ቀን በኋላ ቆዳህ መሳሳትና ቀስ በቀስም ከአጥንትህ ላይ መለያየት ይጀምራል።
🔑 ከ7 ቀን በኋላ ሆድህ ይቀልጣል፣ መጥፎ ጠረንም ማውጣት (radiate ማድረግ) ይጀምራል።
🔑 ከሞትክ ከ60 ቀን በኋላ መላው የሰውነትህ አካል ወዳልነበር ይለወጥና "አንተ" ማለት "አጥንት" ብቻ ትሆናለህ:-
🖌🌺ታዲያ🌺🖌
🔑 ለምን ይሆን ይሄ ሁሉ ትእቢት?
🔑 ለምን ይሆን ይሄ ሁሉ ራስ ወዳድነት?
🔑 ለምን ይሆን ይሄ ሁሉ ክርክር፣ ጭቅጭቅና ንትርክ?
🔑 ለምን ይሆን ይሄ ሁሉ ቅናት?
🔑 ለምንስ ይሆን ይሄ ሁሉ ጥላቻ?
🔑 እኮ ለምን ይሆን ይሄ ሁሉ የክፋት ሥራ?
🔑 ጥለህ ለምትሄደው አለም? እስኪ ለሞት ሩብ ጉዳይ እንደቀረው ሰው እንኑር!!
🔑ደሃ ሃብታም እያልክ ሳታደላ፣ የተማረ ያልተማረ ብለህ ሳትለይ፣ መልከ መልካም መልከ ጥፉ ሳትል፣ ባለስልጣን ተራ ሰው ብለህ ሳትመርጥ...እኩል- ተመልከት፣ ሰዎች ዘንድ በሚኖራቸው ደረጃ ሳይሆን አላህ ዘንዳ ሊኖራቸው የሚችል ደረጃ አታውቅምና አስተንትን!!
🔑 አንድ ቀን የሁላችንም ፍጻሜ አንድ ሥፍራ- መቃብር ነውና!። -
🔑 በሰዎች ደስታ ደስ ይበልህ። ራስህንም በዚህ ምድር ብቻ አትለካው፣
፧ 🔑 ከዚህ አለም ወዲያ ያለውን ህይወት አስብና ጊዜህ ሳያልቅ ወደ አላህ ተጠጋ!!
አላህ ያግራልን!!
🔄🔄➨➨➧➧
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
✍ሲራጥ ምንድን ነው?
🌷👉 ሲራጥማለት በጃሀነም ጀርባ የተሰራ ድልድይ ነው ሲራጥ መነሻው የሰዎች መሰብሰቢያ ሲሆን መጨረሻው ደሞ የ ጀነት ደጃፍ ነው ማነው በዚ መንገድ የሚያልፈው ከ አደም አለይሂ ሰላም እስከ ረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ኡመት ማለትም ሁሉም የሰው ዘር መቼ ነው የሚያለፉት ሁሉም ተበታትነው ፍርድ ከተሰጣቸው ቡሀላ የጀነት ሰዎች ትክክለኛውን መንገድ ይዘው እና እያበሩ ይጓዞሉ የጀሀነም ሰዎች ደሞ ወደ እሳት ይወድቃሉ አለህ ሱብሀነሁ ወተአላ እንዲ ብሏል ከናተ ውስጥ አድም ሰው የለም በዚ በ ሲራጥ የሚያልፍና የሚሄድ ቢሆን እንጂ ኢሄ በጊታህ ዘንድ አስቀድሞ የተወሰነና የተፈረጀ ነው ከዛህም ጌታቸውን ፈሪ የነበሩትን እናድናቸዋለን በደለኛ እና ካሂዲያዊያንን አዛው በተበረከኩበት እንዲቀሩ አርገን እተዋቸዋለን
#ሱረቱል_መርየም (71_72) ማነው መጀመሪያ በ ሲራጥ ላይ የሚያልፈው የነብያቶች መደምደሚያ የሆኑት ሀቢቡላህ ሙሀመድ ሰ አ ወ እና ኡመቶቹ አማቹም ካሀዲውም አጠቃላይ የ ረሱላችን ኡመት የሆነው ያልፋል ማለት ነው እነዚያ አለህን ፈሪ እና ሰላታቸውን የሚሰግዱ በሰላም ያልፋሉ ከሀዲያን አመፀኞች በ ቀኝ እና በግራ ይከባለላሉ ልክ እንደ ቢራቢሮ ቡሀሪና ሙስሊም በዘገቡት ሀዲስ የ አላህ መልክተኛ ሰ አ ወ ሲራጥ በ ጀሀነም ጀርባ ይዘረጋል እኔ እና ኡመቶቼ መጀመሪያ ምናልፍ ይሆናል የዛን ቀን ከ መልእክተኞች ውጪ ማንም አይናገርም የ ረሱሎችም ጥሪ ምድነው አላሁ ሰላምህን አውርድ ብለው መለመን ብቻ ሲራጥ ምንይመስላል ሲራጥ ማለት ከ ሰይፍ የሳለ እና ከ ፀጉር የቀጠነ ጀለሶች እንግዲ አስቡት አሄን ሲራጥ ኢማን ካልሆነ ምንም አያሳልፈንም እንዲሁም ሰዎች እንደ ኢማናቸውና እንደ ስራቸው በ ሲራጥ ላይ የመሄዳቸው አይነት ይለያያል ከነዚውስጥም እንደ አይን ቅፅበት የሚያለፈው አለ አይኑን ከድኖ እስኪ ገልጥ ማለት ነው እንዲሁም እንደ መብረቅ ብልጭታ የሚያልፍ አለ እንደ ንፋስም የሚሄድ አለ እንደ ሚጋለብ ፈረስም የሚያፍ አለ እንደ ግመል ጋላቢም ዱብዱብ እያሉም እንዲሁም ኖርማል እርምጃና የመጨረሻው ተበርክኮ የሚሄድ ሲሆን ከዛ በታችም ያለው ተበርክኮ ጀሀነም እሳት ውስጥ የሚገባው ነው አዚ ዱኒያ ላይ ለ አላህ ብሎ እሱ በሚያዘው መልኩ ቀውጢ መሳጭ ዘናጭ እና አሪፍ ስራ የሰራ በ ሲራጥም አረፊ ቀጥ ያለመንገድ ይጓዛል በተቃራኒው ደሞ ከ እስልምና የራቀ እና የ አላህን ትዛዝ የማይፈፅም በ ሲራጥ ተበላ እሳትም ገቢ ነው በሲረጥም ጀሀነም የገቡት አማኞች እና አመፀኞች ይለያያሉ አማኞች ከፊት ሲሆኑ አመፀኞች ከ ሁዋላ ይሆናሉ አማኞች ጋ እንዳይደርሱ በ መሀላቸው መጋረጃ ይለቀቃል ሀያሉ ከ አርሽ በላይ ያለው ጌታችንም እንዲህ ይላል ወንድ መናፍቃን እና ሴት መናፍቃን ባሉ ጊዜ ለነዚያ ለ አማኞች አባካችሁን ጠብቁን ከናንተ ብርሀን አየሾፍን እያየን እድኔድ አማኞችም በዛ ሰአት አሉ ወደሁዋላ ተመለሱ ወደ ዱኒያ ሂዱና የሰራቹትን ስራ ኢዛቹ ኑ ጌታችን ለኛ ያበራልን በዱኒያ በሰራነው ስራ ነው በመሀከላቸው መጋረጃ ይጋረዳል ደጃፍ አለው ውስጡ የ ጀሊሉ ራህመት ያለበት ከፊትለፊቱ ቅጣት ያለበት ማለት ነው አማኞች ወደ ጀነት አመፀኞች ወደ ጀሀነም ይሄዳሉ ማለት ነው
አላህ
ከሲራጥ ይጠብቀን
ከ ጀሀነም እሳት ይጠብቀን
ከ ቀብርውስጥ ቅጣት ይጠብቀን
አላህን ከ ማሻረክ
ከክፍርና
ከ ቢድአ
አላህ ይጠብቀን አሚንንንን
https://t.me/httpsLatahzen
🌷👉 ሲራጥማለት በጃሀነም ጀርባ የተሰራ ድልድይ ነው ሲራጥ መነሻው የሰዎች መሰብሰቢያ ሲሆን መጨረሻው ደሞ የ ጀነት ደጃፍ ነው ማነው በዚ መንገድ የሚያልፈው ከ አደም አለይሂ ሰላም እስከ ረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ኡመት ማለትም ሁሉም የሰው ዘር መቼ ነው የሚያለፉት ሁሉም ተበታትነው ፍርድ ከተሰጣቸው ቡሀላ የጀነት ሰዎች ትክክለኛውን መንገድ ይዘው እና እያበሩ ይጓዞሉ የጀሀነም ሰዎች ደሞ ወደ እሳት ይወድቃሉ አለህ ሱብሀነሁ ወተአላ እንዲ ብሏል ከናተ ውስጥ አድም ሰው የለም በዚ በ ሲራጥ የሚያልፍና የሚሄድ ቢሆን እንጂ ኢሄ በጊታህ ዘንድ አስቀድሞ የተወሰነና የተፈረጀ ነው ከዛህም ጌታቸውን ፈሪ የነበሩትን እናድናቸዋለን በደለኛ እና ካሂዲያዊያንን አዛው በተበረከኩበት እንዲቀሩ አርገን እተዋቸዋለን
#ሱረቱል_መርየም (71_72) ማነው መጀመሪያ በ ሲራጥ ላይ የሚያልፈው የነብያቶች መደምደሚያ የሆኑት ሀቢቡላህ ሙሀመድ ሰ አ ወ እና ኡመቶቹ አማቹም ካሀዲውም አጠቃላይ የ ረሱላችን ኡመት የሆነው ያልፋል ማለት ነው እነዚያ አለህን ፈሪ እና ሰላታቸውን የሚሰግዱ በሰላም ያልፋሉ ከሀዲያን አመፀኞች በ ቀኝ እና በግራ ይከባለላሉ ልክ እንደ ቢራቢሮ ቡሀሪና ሙስሊም በዘገቡት ሀዲስ የ አላህ መልክተኛ ሰ አ ወ ሲራጥ በ ጀሀነም ጀርባ ይዘረጋል እኔ እና ኡመቶቼ መጀመሪያ ምናልፍ ይሆናል የዛን ቀን ከ መልእክተኞች ውጪ ማንም አይናገርም የ ረሱሎችም ጥሪ ምድነው አላሁ ሰላምህን አውርድ ብለው መለመን ብቻ ሲራጥ ምንይመስላል ሲራጥ ማለት ከ ሰይፍ የሳለ እና ከ ፀጉር የቀጠነ ጀለሶች እንግዲ አስቡት አሄን ሲራጥ ኢማን ካልሆነ ምንም አያሳልፈንም እንዲሁም ሰዎች እንደ ኢማናቸውና እንደ ስራቸው በ ሲራጥ ላይ የመሄዳቸው አይነት ይለያያል ከነዚውስጥም እንደ አይን ቅፅበት የሚያለፈው አለ አይኑን ከድኖ እስኪ ገልጥ ማለት ነው እንዲሁም እንደ መብረቅ ብልጭታ የሚያልፍ አለ እንደ ንፋስም የሚሄድ አለ እንደ ሚጋለብ ፈረስም የሚያፍ አለ እንደ ግመል ጋላቢም ዱብዱብ እያሉም እንዲሁም ኖርማል እርምጃና የመጨረሻው ተበርክኮ የሚሄድ ሲሆን ከዛ በታችም ያለው ተበርክኮ ጀሀነም እሳት ውስጥ የሚገባው ነው አዚ ዱኒያ ላይ ለ አላህ ብሎ እሱ በሚያዘው መልኩ ቀውጢ መሳጭ ዘናጭ እና አሪፍ ስራ የሰራ በ ሲራጥም አረፊ ቀጥ ያለመንገድ ይጓዛል በተቃራኒው ደሞ ከ እስልምና የራቀ እና የ አላህን ትዛዝ የማይፈፅም በ ሲራጥ ተበላ እሳትም ገቢ ነው በሲረጥም ጀሀነም የገቡት አማኞች እና አመፀኞች ይለያያሉ አማኞች ከፊት ሲሆኑ አመፀኞች ከ ሁዋላ ይሆናሉ አማኞች ጋ እንዳይደርሱ በ መሀላቸው መጋረጃ ይለቀቃል ሀያሉ ከ አርሽ በላይ ያለው ጌታችንም እንዲህ ይላል ወንድ መናፍቃን እና ሴት መናፍቃን ባሉ ጊዜ ለነዚያ ለ አማኞች አባካችሁን ጠብቁን ከናንተ ብርሀን አየሾፍን እያየን እድኔድ አማኞችም በዛ ሰአት አሉ ወደሁዋላ ተመለሱ ወደ ዱኒያ ሂዱና የሰራቹትን ስራ ኢዛቹ ኑ ጌታችን ለኛ ያበራልን በዱኒያ በሰራነው ስራ ነው በመሀከላቸው መጋረጃ ይጋረዳል ደጃፍ አለው ውስጡ የ ጀሊሉ ራህመት ያለበት ከፊትለፊቱ ቅጣት ያለበት ማለት ነው አማኞች ወደ ጀነት አመፀኞች ወደ ጀሀነም ይሄዳሉ ማለት ነው
አላህ
ከሲራጥ ይጠብቀን
ከ ጀሀነም እሳት ይጠብቀን
ከ ቀብርውስጥ ቅጣት ይጠብቀን
አላህን ከ ማሻረክ
ከክፍርና
ከ ቢድአ
አላህ ይጠብቀን አሚንንንን
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
🕌ሰ...ላ...ት...ን_ አ...ደ...ራ...🕌
🍃 ሶላት _ ያለ ራዕይ የተደነገገች ብቸኛዋ አምልኮ...)
የሶላትን ክብደት ከሚያመለክቱ ነገሮች መካከል በኢስራእና ሚዕራጅ #ሌሊት የተደነገገች ብቸኛዋ የአምልኮ ተግባር መሆኑ ነው። ያውም በመካከል አስተላላፊ መልዓክ ሳይኖር (ያለ ራዕይ)።
ሶላት በመልክተኛው ﷺ እና በሕዝቦቹ ላይ ያለ ጅብሪል (ዐ.ሰ) መልዕክት ነጋሪነት የተደነገገች ናት። መጀመሪያ ላይ ሀምሳ ሆና ነበር የተደነገገችው። ሆኖም ግን ነብዩ ሙሳ (ዐ.ሰ) ለነብያችን በመከሩት መሰረት ነብያችን አላህ (ሱ.ወ) ዘንድ ተመላልሰው ወደ አምስት ዝቅ ተደረገች። የፈጠረን አምላክ አላህ (ሱ.ወ) እዝነቱ ሰፊ ነው። ታዲያ የግዴታ ሶላት በቁጥር አምስት ብትሆንም በምንዳ ግን የሃምሳ ሶላት ደረጃ የምትስተካከል መሆኗን ልብ ይሏል። ይህም አላህ ዘንድ የተፃፈ ድንጋጌ ነው። ("አቡ ዳውድ ዘግበውታል)
ወዳጆቼ ! በቀን ውስጥ ግዴታ የተደረገብን ሶላት ብዛት ሀምሳ ቢሆን ኖሮ ማን ይችል ነበር ?… ፈፅሞ አይታሰብም። ያኔ በየስላቱ መካከላቸው ሊኖር የሚችለው የሰዓት ልዩነት ግፋ ቢል ሰላሳ ደቂቃ ብቻ መሆኑን እናስተውል። ዛሬ ግን ከሁለት እና ሦስት አራት ሰዓት ከዚያም በላይ በሆነ ልዩነት መካከል የምንሰግዳቸውን ሶላቶች መሳነፋችንና ባአግባቡ መወጣት አለመቻላችን የሚገርምና የሚያሳዝን ነው።
በዚህ መልኩ የእዝነቱ አምላክ አላህ (ሱ.ወ) እዝነቱንና ርህራሄውን አሳየን። ሆኖም ግን ብዙዎቻችን እፍረትና ጨዋነት የሚባል ነገር የተፈጠረብን አንመስልም። የአምላካችንን እዝነት አስተውለን ከኛ የሚጠበቅብንን አናደርግም።
<ላ ሐውለ ወላ ቁወተ ኢልላ ቢልላህ !> አላህ ይዘንልን።
♻️ይቀላቀሉን♻️
https://t.me/httpsLatahzen
🍃 ሶላት _ ያለ ራዕይ የተደነገገች ብቸኛዋ አምልኮ...)
የሶላትን ክብደት ከሚያመለክቱ ነገሮች መካከል በኢስራእና ሚዕራጅ #ሌሊት የተደነገገች ብቸኛዋ የአምልኮ ተግባር መሆኑ ነው። ያውም በመካከል አስተላላፊ መልዓክ ሳይኖር (ያለ ራዕይ)።
ሶላት በመልክተኛው ﷺ እና በሕዝቦቹ ላይ ያለ ጅብሪል (ዐ.ሰ) መልዕክት ነጋሪነት የተደነገገች ናት። መጀመሪያ ላይ ሀምሳ ሆና ነበር የተደነገገችው። ሆኖም ግን ነብዩ ሙሳ (ዐ.ሰ) ለነብያችን በመከሩት መሰረት ነብያችን አላህ (ሱ.ወ) ዘንድ ተመላልሰው ወደ አምስት ዝቅ ተደረገች። የፈጠረን አምላክ አላህ (ሱ.ወ) እዝነቱ ሰፊ ነው። ታዲያ የግዴታ ሶላት በቁጥር አምስት ብትሆንም በምንዳ ግን የሃምሳ ሶላት ደረጃ የምትስተካከል መሆኗን ልብ ይሏል። ይህም አላህ ዘንድ የተፃፈ ድንጋጌ ነው። ("አቡ ዳውድ ዘግበውታል)
ወዳጆቼ ! በቀን ውስጥ ግዴታ የተደረገብን ሶላት ብዛት ሀምሳ ቢሆን ኖሮ ማን ይችል ነበር ?… ፈፅሞ አይታሰብም። ያኔ በየስላቱ መካከላቸው ሊኖር የሚችለው የሰዓት ልዩነት ግፋ ቢል ሰላሳ ደቂቃ ብቻ መሆኑን እናስተውል። ዛሬ ግን ከሁለት እና ሦስት አራት ሰዓት ከዚያም በላይ በሆነ ልዩነት መካከል የምንሰግዳቸውን ሶላቶች መሳነፋችንና ባአግባቡ መወጣት አለመቻላችን የሚገርምና የሚያሳዝን ነው።
በዚህ መልኩ የእዝነቱ አምላክ አላህ (ሱ.ወ) እዝነቱንና ርህራሄውን አሳየን። ሆኖም ግን ብዙዎቻችን እፍረትና ጨዋነት የሚባል ነገር የተፈጠረብን አንመስልም። የአምላካችንን እዝነት አስተውለን ከኛ የሚጠበቅብንን አናደርግም።
<ላ ሐውለ ወላ ቁወተ ኢልላ ቢልላህ !> አላህ ይዘንልን።
♻️ይቀላቀሉን♻️
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
👆ከላሙላህ☝️" አዎ ቁርአን የአላህ ቃል የአላህ ንግግር ነው፡፡ ጌታ አላህ በቁርአን ዉስጥ ተናግሯል ፡፡መልክቱን ለሰዎች አሳውቋል፡፡አዎ ቁርአን የጅብሪል ወይም የነብዩ እንዲሁም የሌላ መኽሉቅ(ፍጡር)ቃል አይደለም፡፡ቁርአን የአላህ ንግግር ነው፡፡ቃላቱም መዕናዉም መልእክቱም የሱ ነው፡፡ማንም ሰው ቁርአን ቢቀራ ድምጹ የሰውየዉ ቢሆንም ቃሉ ግን የጌታችን ነው፡፡ይህንም ሀሳብ ኡለማዎች ሲገለጹት እንዲህ ይላሉ ፦"አስ-ሰዉቱ"ቃሪእ ሲሆን ንግግሩ ከላሙል ባሪ(ድምጹ የቃሪኡ የአንባቢዉ ድምጽ ሲሆን ንግግሩ ግን የጌታችን ንግግር ነው፡፡📚✍✍ኑርአህመድ
😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭
አንድ ሶላት እያወቀ ያሳለፈ 84 አመት
ጀሀነም በር ላይ ስሙ ይፃፋል።
ሁላችንም ይመለከታል ።
ኡበይዱላህ ኢብን ኡመር አንድ ጊዜ
እንዲህ ብለው ነበር “ጀምዐ ሰላት
በተለይ ኢሻና ሱብሂ አምልጦኝ
አያውቅም፡፡ ነገር ግን አንድ ጊዜ ቤቴ
እንግዳ መጣና ከርሱ ቆይቼ ኢሻ ሶላት
አመለጠኝ፡፡ ከቤት ወጣሁ፤ ጀምዐ
ሶላት ለማግኘት ብዬ በስራ ከተማ ላይ
የሚገኙ መስጂዶች በሙሉ ዞርኩ፤
ሁሉም መስጂዶች ተሰግዶ አልቋል፡፡
ሰዎቹ ባጠቃላይ ሰግደው
ወደቤታቸው ሄደዋል፡፡ እኔም ወደ
ቤቴ ተመለስኩና ማሰብ ጀመርኩ፤
ለራሴ እንዲህ አልኩኝ ‘በሀዲስ
በግለሰብ ከሚሰገደው ሰላት በጀምዐ
ሚሰገደው በ 27 ደረጃ ይበልጣል
ተብሎዋል፤ ስለዚህ 27 ጊዜ ኢሻን
ሰላት ብሰግደው በጀምዐ ከሰገዱት ጋር
እኩል ይሆናል’ ብዬ በማሰብ
ኢሻን ሰላት በቤቴ 27 ጊዜ ሰገድኩና
ተኛሁ፡፡ በዛው ቀን ለሊት በህልሜ
ከፈረሰኞች ጋር ፈረስ ውድድር
ስንወዳደር አየሁ፤ ፈረሴ ጠንካራ
ብትሆንም
እንኳ ሌሎቹ ላይ ልደርስባቸው
አልቻልኩም፤ ወደ ዃላ ቀረሁ፡፡ ፈረሴ
ትደርስባቸው ዘንድ እደበድባት
ጀመርኩ፤ ነገር ግን ምንም ለውጥ
ልታመጣልኝ አልቻለችም፡፡ አንደኛው
ፈረሰኛ ወደኔ በመዞር “ፈረስህን
አታሰቃያት እኛ ላይ ልትደርስብን
አትችልም” አለኝ፡፡ እኔም “ለምን?”
ብዬ
ስጠይቀው “ምክንያቱም እኛ ኢሻን
ሶላት በጀምዐ ነው የሰገድነው፤ አንተ
ግን ብቻህን ሰገድከው” በማለት
መለሰልኝ፡፡ ከዚህ ትልቅ ትምህርት
ወሰድኩ፤ በጣምም አዘንኩ፡፡” ይለናል
ኡበይዱላህ፡፡
ሱብሃነላህ!!
እኛ ስንት ሶላት ይሆን ጀምዐ
ያመለጠን?? ስንቶቻችን ይሆን በዚህ
ምክንያት ተፀፅተን የምናውቅ??
“አንድ ሶላት እያወቀ ያሳለፈ 84
አመት
ጀሀነም በር ላይ ስሙ ይፃፋል”
መባሉን ምናስታውስ ስንቶቻችን
ነን??
ዛሬውኑ እንነይት “ኢንሻ አላህ ካሁን
በሗላ አንድም ሶላት ጀምዐ
አያመልጠኝም” ብለን…ለኔም
ለናንተም ሰደቀቱል ጃሪያ ይሆናልና
መልክቱን
ሼር እናድርገው —
ያረብ በሰላት ላይ ጥንካሬና ብርታት ስጠን ከሰይጣን ተንኮል ጠብቀን።
ዋ!! ፈራሁልሽ ነፍሴ 😭😭😭
አንድ ሶላት እያወቀ ያሳለፈ 84 አመት
ጀሀነም በር ላይ ስሙ ይፃፋል።
ሁላችንም ይመለከታል ።
ኡበይዱላህ ኢብን ኡመር አንድ ጊዜ
እንዲህ ብለው ነበር “ጀምዐ ሰላት
በተለይ ኢሻና ሱብሂ አምልጦኝ
አያውቅም፡፡ ነገር ግን አንድ ጊዜ ቤቴ
እንግዳ መጣና ከርሱ ቆይቼ ኢሻ ሶላት
አመለጠኝ፡፡ ከቤት ወጣሁ፤ ጀምዐ
ሶላት ለማግኘት ብዬ በስራ ከተማ ላይ
የሚገኙ መስጂዶች በሙሉ ዞርኩ፤
ሁሉም መስጂዶች ተሰግዶ አልቋል፡፡
ሰዎቹ ባጠቃላይ ሰግደው
ወደቤታቸው ሄደዋል፡፡ እኔም ወደ
ቤቴ ተመለስኩና ማሰብ ጀመርኩ፤
ለራሴ እንዲህ አልኩኝ ‘በሀዲስ
በግለሰብ ከሚሰገደው ሰላት በጀምዐ
ሚሰገደው በ 27 ደረጃ ይበልጣል
ተብሎዋል፤ ስለዚህ 27 ጊዜ ኢሻን
ሰላት ብሰግደው በጀምዐ ከሰገዱት ጋር
እኩል ይሆናል’ ብዬ በማሰብ
ኢሻን ሰላት በቤቴ 27 ጊዜ ሰገድኩና
ተኛሁ፡፡ በዛው ቀን ለሊት በህልሜ
ከፈረሰኞች ጋር ፈረስ ውድድር
ስንወዳደር አየሁ፤ ፈረሴ ጠንካራ
ብትሆንም
እንኳ ሌሎቹ ላይ ልደርስባቸው
አልቻልኩም፤ ወደ ዃላ ቀረሁ፡፡ ፈረሴ
ትደርስባቸው ዘንድ እደበድባት
ጀመርኩ፤ ነገር ግን ምንም ለውጥ
ልታመጣልኝ አልቻለችም፡፡ አንደኛው
ፈረሰኛ ወደኔ በመዞር “ፈረስህን
አታሰቃያት እኛ ላይ ልትደርስብን
አትችልም” አለኝ፡፡ እኔም “ለምን?”
ብዬ
ስጠይቀው “ምክንያቱም እኛ ኢሻን
ሶላት በጀምዐ ነው የሰገድነው፤ አንተ
ግን ብቻህን ሰገድከው” በማለት
መለሰልኝ፡፡ ከዚህ ትልቅ ትምህርት
ወሰድኩ፤ በጣምም አዘንኩ፡፡” ይለናል
ኡበይዱላህ፡፡
ሱብሃነላህ!!
እኛ ስንት ሶላት ይሆን ጀምዐ
ያመለጠን?? ስንቶቻችን ይሆን በዚህ
ምክንያት ተፀፅተን የምናውቅ??
“አንድ ሶላት እያወቀ ያሳለፈ 84
አመት
ጀሀነም በር ላይ ስሙ ይፃፋል”
መባሉን ምናስታውስ ስንቶቻችን
ነን??
ዛሬውኑ እንነይት “ኢንሻ አላህ ካሁን
በሗላ አንድም ሶላት ጀምዐ
አያመልጠኝም” ብለን…ለኔም
ለናንተም ሰደቀቱል ጃሪያ ይሆናልና
መልክቱን
ሼር እናድርገው —
ያረብ በሰላት ላይ ጥንካሬና ብርታት ስጠን ከሰይጣን ተንኮል ጠብቀን።
ዋ!! ፈራሁልሽ ነፍሴ 😭😭😭
እርካታ ሲለካ!
ራበኝ በላሁበት፣
ጠማኝ ጠጣሁበት፣
አማረኝ ለበስኩኝ፣
በረደኝ ደረብኩኝ፣
ሰለቸኝ ቀየርኩኝ፣
ወጣሁ ተናፈስኩኝ፣
ሞላ ፍላጎቴ፣
ሠመረ ምኞቴ፣
ተሟላ ጤናዬ፣
ጨመረ ኪሎዬ፣
ሰከነ ሥጋዬ፣
አረፈ ገላዬ፣
ሥጋዬም ረካ፣
ነፍሴስ በምን ትርካ!
አልኮልና ዝሙት
ዉጤታቸው ፀፀት፣
ጫትና አጉል ሱስ፣
አይጠግኑም መንፈስ፣
ወሬ ሙዚቃ ሣቅ፣
ትርፉ ቀልብ ማድረቅ፣
..
እርቀው ቢሄዱ፣
ቢወጡ ቢወርዱ፣
ቢጓዙ ቢደክሙ፣
ቢለፉ ቢተክኑ፣
ለቀልብ መድኃኒቱ፣
ለነፍስ ጤንነቱ፣
ለሕይወት ስምረቱ፣
ለምላስ ዕረፍቱ፣
ለቋንቋ ዉበቱ፣
ለሩሕ ምሽግ ቤቱ፣
ለወሬ ድምቀቱ፣
ለፊት ኑር ሞገሱ፣
አስተማማኝ መልሱ፣
ጌታን ማስታወሱ፣
እሱን ማወደሱ፣
ስሙን መቀደሱ፣
ማጥራት ማሞገሱ፣
ለመንፈስ ምግቡ፣
ዚክር ነው ቀለቡ፣
በዚክር ነው ለካ
እርካታ ሲለካ!!
ራበኝ በላሁበት፣
ጠማኝ ጠጣሁበት፣
አማረኝ ለበስኩኝ፣
በረደኝ ደረብኩኝ፣
ሰለቸኝ ቀየርኩኝ፣
ወጣሁ ተናፈስኩኝ፣
ሞላ ፍላጎቴ፣
ሠመረ ምኞቴ፣
ተሟላ ጤናዬ፣
ጨመረ ኪሎዬ፣
ሰከነ ሥጋዬ፣
አረፈ ገላዬ፣
ሥጋዬም ረካ፣
ነፍሴስ በምን ትርካ!
አልኮልና ዝሙት
ዉጤታቸው ፀፀት፣
ጫትና አጉል ሱስ፣
አይጠግኑም መንፈስ፣
ወሬ ሙዚቃ ሣቅ፣
ትርፉ ቀልብ ማድረቅ፣
..
እርቀው ቢሄዱ፣
ቢወጡ ቢወርዱ፣
ቢጓዙ ቢደክሙ፣
ቢለፉ ቢተክኑ፣
ለቀልብ መድኃኒቱ፣
ለነፍስ ጤንነቱ፣
ለሕይወት ስምረቱ፣
ለምላስ ዕረፍቱ፣
ለቋንቋ ዉበቱ፣
ለሩሕ ምሽግ ቤቱ፣
ለወሬ ድምቀቱ፣
ለፊት ኑር ሞገሱ፣
አስተማማኝ መልሱ፣
ጌታን ማስታወሱ፣
እሱን ማወደሱ፣
ስሙን መቀደሱ፣
ማጥራት ማሞገሱ፣
ለመንፈስ ምግቡ፣
ዚክር ነው ቀለቡ፣
በዚክር ነው ለካ
እርካታ ሲለካ!!
La tehzen
😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭 አንድ ሶላት እያወቀ ያሳለፈ 84 አመት ጀሀነም በር ላይ ስሙ ይፃፋል። ሁላችንም ይመለከታል ። ኡበይዱላህ ኢብን ኡመር አንድ ጊዜ እንዲህ ብለው ነበር “ጀምዐ ሰላት በተለይ ኢሻና ሱብሂ አምልጦኝ አያውቅም፡፡ ነገር ግን አንድ ጊዜ ቤቴ እንግዳ መጣና ከርሱ ቆይቼ ኢሻ ሶላት አመለጠኝ፡፡ ከቤት ወጣሁ፤ ጀምዐ ሶላት ለማግኘት ብዬ በስራ ከተማ ላይ የሚገኙ መስጂዶች በሙሉ ዞርኩ፤ ሁሉም…
➧ሰላት የማይሰግድ ሰው ሸሪዓዊ ብይኑ ምንድን ነው?!
================
ጥያቄ:- አንድ ሰው ቤተሰቦቹ ሶላት እንዲሰግዱ ተደጋጋሚ ምክር ቢመክርም ፈቃደኛ ሊሆኑለት አልቻሉም፡፡ ይህ ሰው ቤቱን ለቆ ይውጣ ወይንስ ከእነር ሱ ጋር ተቀላቅሎ ይኑር?
መልስ:- ቤተሰቦቹ ፍጹም ሶላት የማይሰግዱ ከሆኑ ካፊሮች ወይም ከኢስላም ያፈነገጡ ናቸው፡፡(¹) በመሆኑም ከእነርሱ ጋር በፍጹም አብሮ ሊኖር አይገባም፡፡ ነገር ግን አላህ ወደቅኑ መንገድ ሊመራቸው ስለሚችል ተስፋ ሳይቆርጥ ዳዕዋ ሊያደርግላቸው ይገባል፡፡
ሶላትን ፍጹም የተወ ሰው ከሐዲ ለመሆኑ የሚከተሉት የቁርዓን፣ የሐዲስ፣ የሶሃቦች ንግግር እና የጤናማ አእምሮ ማስረጃዎች ይጠቁማሉ፡-
➲የቁርዓን ማስረጃ
አላህ ስለሙሽሪኮች የሚከተለውን ቁርዓን ተናግሯል፡-
فَإِن تَابُوا وَأَقَامُوا الصَّلَاةَ وَآتَوُا الزَّكَاةَ فَإِخْوَانُكُمْ فِي الدِّينِ ۗ وَنُفَصِّلُ الْآيَاتِ لِقَوْمٍ يَعْلَمُونَ (11)
“ቢጸጸቱም፣ ሶላትንም ቢሰግዱ፣ ዘካንም ቢሰጡ የሃይማኖት ወንድሞቻችሁ ናቸው፡፡ ለሚያውቁ ሕዝቦችም አንቀጾችን እናብራራለን፡፡” (አት'ተውባህ፡ 11)
የዚህ አንቀጽ ግንዛቤ ከላይ አላህ የዘረዘራቸውን ነገሮች (ጸጸት፣ ሶላት እና ዘካን) ካልፈጸሙ ለእኛ ወንድሞች ሊሆኑ እንደማይችሉ ነው፡፡ የተፈጸመው ወንጀል ትልቅ እንኳ ቢሆን ከዲን ወንድማማችነት ሊያወጣ በፍጹም አይችልም፡፡ የዲን ወንድማማችነት የሚፈርሰው ከኢስላም የሚያስወጣ ተግባር ሲፈጽም ብቻ ነው፡፡
➲ከሐዲስ ማስረጃ
የሚከተለው የነብዩ ﷺ ንግግር ነው፡-
"إن بين الرجل وبين الشرك والكفر ترك الصلاة" رواه مسلم
“በግለሰቡ እና በክህደት ወይም በሽርክ መካከል ያለው ልዩነት ሶላትን መተው ነው፡፡”
ቡረይዳ ባስተላለፈው ሐዲስ ደግሞ የአላህ መልእክተኛ ﷺ የሚከተለውን ተናግረዋል፡-
"العهد الذي بيننا وبينهم الصلاة فمن تركها فقد كفر"
“በእኛ እና በእነርሱ መካከል ያለው ልዩነት ሶላት ነው፡፡ ሶላትን የተወ በእርግጥ ካደ፡፡”
➲ ከሶሃቦች ንግግር
የሙዕሚኖች አሚር ኡመር رضي الله عنه የሚከተለውን ተናግረዋል፡-
"لا حظ في الإسلام لمن ترك الصلاة"
“ሶላትን ለተወ ሰው በኢስላም ምንም ዓይነት ዕድል የለውም፡፡”
ዓብደሏህ ብን ሸቂቅ የሚከተለውን ተናግሯል፡-
(كان أصحاب النبي صلى الله عليه وسلم لا يرون شيْا من الأعمال تركه كفر غير الصلاة) (الترمذي : ٢٧٥٧)
“የነብዩ ሶሃቦች ከሶላት ውጭ አንድን ተግባር በመተው ክህደት ውስጥ ያስገባል ብለው አይመለከቱም ነበር፡፡” (አት`ቲርሚዚ : 2757) (²)
➲ የጤናማ አእምሮ ማስረጃ
በልቡ ውስጥ የብናኝ ክብደት ኢማን ያለው ሰው ከፈጣሪው ጋር የሚያገናኘውን ትልቁን የኢባዳ ዘርፍ ሶላትን ይተዋል ተብሎ አይታሰብም፡፡
መረጃዎች ሲፈተሹ ሶላትን የተው ሰዎች ከሀዲ እንደሚሆኑ እና የሙርተድነት አህካሞች እንደሚረጋገጥባቸው የሚገልጹ እንጅ ሙእሚኖች እንደሆኑና ከእሳት ነጻ ሆነው ጀነትን እንደሚወርሱ የሚያረጋግጡ አይደሉም፡፡ በመሆኑም ሶላትን የተው ሰዎች ከሐዲ እንደሚሆኑ የሚያስረዱ መረጃዎችን ጸጋን መካድ ወይም ከክህደት በታች ያለ ክህደት በማለት የተለየ ትርጉም መስጠት ትክክል አይሆንም፡፡
⚖ አንድ ሰው ሶላቱን በመተው ምክንያት የሚከተሉት የሙርተድነት አህካሞች (ህግጋቶች) ይረጋገጡበታል፡-
➀አንደኛ፡- ሙስሊም ሴት ማግባት አይችልም፡፡ ሙስሊም ሴት ኒካህ አድርጎ ከሆነ ኒካሁ ባጢል ይሆናል፡፡ እርሷም ለእርሱ ሀላል (የተፈቀደች) ልትሆን አትችልም፡፡
በዲናቸው ምክንያት የተሰደዱ ሴቶችን አስመልክቶ አላህ ሲናገር፡-
فَإِنْ عَلِمْتُمُوهُنَّ مُؤْمِنَاتٍ فَلَا تَرْجِعُوهُنَّ إِلَى الْكُفَّارِ ۖ لَا هُنَّ حِلٌّ لَهُمْ وَلَا هُمْ يَحِلُّونَ لَهُنَّ ۖ
“አማኞችም መሆናቸውን ብታውቁ ወደከሃዲዎች አትመልሷቸው፡፡ እነርሱ (ሴቶች) ለእነርሱ የተፈቀዱ አይደሉምና፡፡ እነርሱም (ወንዶቹ) ለእነርሱ አይፈቀዱምና፡፡” ( ሙምተሀሂና፡ 10)
➁ሁለተኛ፡- ግንኙነት ቢያደርግም ባያደርግም ጋብቻ ከፈጸመ በኋላ ሶላቱን ከተወ ባሳለፍነው የቁርዓን ማስረጃ መሰረት ጋብቻው ይፈርሳል፡፡ ሚስቱ ለእርሱ የተፈቀደች አትሆንም፡፡
➂ሶስተኛ፡- ሶላት የማይሰግድ ሰው ቢያርድ እርዱ በክት ይሆናል፡፡
➃አራተኛ፡- ሶላት የማይሰግድ ሰው መካ ወይም በሀረም ክልል መግባት አይችልም፡፡ (³)
አላህ የሚከተለውን ተናግሯል፡-
يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا إِنَّمَا الْمُشْرِكُونَ نَجَسٌ فَلَا يَقْرَبُوا الْمَسْجِدَ الْحَرَامَ بَعْدَ عَامِهِمْ هَٰذَا ۚ وَإِنْ خِفْتُمْ عَيْلَةً فَسَوْفَ يُغْنِيكُمُ اللَّهُ مِن فَضْلِهِ إِن شَاءَ ۚ إِنَّ اللَّهَ عَلِيمٌ حَكِيمٌ (28)
“እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አጋሪዎች እርኩሶች ብቻ ናቸው፡፡ ከዚህም አመታቸው በኋላ የተከበረውን መስጊድ አይቅረቡ፡፡ ድህነትንም ብትፈሩ አላህ ቢሻ ከችሮታው በእርግጥ ያከብራችኋል፡፡ አላህ አዋቂ ጥበበኛ ነውና፡፡” (ተውባህ ፡ 28)
➄አምስተኛ፡- ዘመዱ ቢሞት ከውርሱ መካፈል አይችልም፡፡ ለምሳሌ አባት ይሰግዳል ልጅ ግን አይሰግድም ድንገት አባት ቢሞት ሶላት የሚሰግድ የአጎት ልጅ ይወርሳል እንጅ ልጅ በፍጹም ሊወርስ አይችልም፡፡
ኡሳማ ባስተላለፈው ሐዲስ ረሱል صلى الله عليه وسلم የሚከተለውን ተናግረዋል፡-
"لا يرث المسلم الكافر ولا الكافر المسلم" متفق عليه
“ሙስሊም ካፊርን አይወርስም ካፊርም ሙስሊምን አይወርስም፡፡”
➏ስድስተኛ፡- ሶላት የማይሰግድ ሰው ቢሞት አይታጠብም አይከፈንም አይሰገድበትም ከሙስሊሞች መቃብርም አይቀበርም ፡፡ ስለዚህ ምን እናድርግ? ክብር ሊኖረው ባለመቻሉ ከከተማ ውጭ ወስደን መሬቱን ቆፈር ቆፈር አድርገን እስከልብሱ አዳፍነን መመለስ ብቻ ነው፡፡
ሶላት አለመስገዱ እየታወቀ ሙስሊሞች ሶላተል ጀናዛ እንዲሰግዱበት ለማድረግ ከአንዳንድ ሰዎች የሚደረገው ጥረት ትክክል አይደለም፡፡
➐ሰባተኛ፡- የትንሳኤ ቀን ከፊርአውን፣ ከሃማን፣ ከቃሩን እና ኡበይ ብን ኸለፍ ከተባሉ ከሀዲዎች ጋር ይቀሰቀሳል፡፡(⁴)
©≈ ሶላት ለማይሰግድ ሰው እዝነትና ምህረት ከአላህ መለመን በፍጹም የተከለከለ ነው፡፡
አላህ እንዲህ ብሏል፡-
مَا كَانَ لِلنَّبِيِّ وَالَّذِينَ آمَنُوا أَن يَسْتَغْفِرُوا لِلْمُشْرِكِينَ وَلَوْ كَانُوا أُولِي قُرْبَىٰ مِن بَعْدِ مَا تَبَيَّنَ لَهُمْ أَنَّهُمْ أَصْحَابُ الْجَحِيمِ (113)
“ለነብዩና ለነዚያ ላመኑት ለአጋሪዎቹ የዝምድና ባለቤቶች ቢሆኑም እንኳ እነሱ (ከሀዲዎቹ) የእሳት ጓዶች መሆናቸው ከተገለጸላቸው በኋላ ምህረትን ሊለምኑ የሚገባ አልነበረም፡፡” (ተውባ፡ 113)
الله أعلم وصلى الله على نبينا محمد وعلى آله وصحبه أجمعين
الشيخ ابن عثيمين – رسالة صلاة النبي . ص (29-30) ومجموع فتاو
================
ጥያቄ:- አንድ ሰው ቤተሰቦቹ ሶላት እንዲሰግዱ ተደጋጋሚ ምክር ቢመክርም ፈቃደኛ ሊሆኑለት አልቻሉም፡፡ ይህ ሰው ቤቱን ለቆ ይውጣ ወይንስ ከእነር ሱ ጋር ተቀላቅሎ ይኑር?
መልስ:- ቤተሰቦቹ ፍጹም ሶላት የማይሰግዱ ከሆኑ ካፊሮች ወይም ከኢስላም ያፈነገጡ ናቸው፡፡(¹) በመሆኑም ከእነርሱ ጋር በፍጹም አብሮ ሊኖር አይገባም፡፡ ነገር ግን አላህ ወደቅኑ መንገድ ሊመራቸው ስለሚችል ተስፋ ሳይቆርጥ ዳዕዋ ሊያደርግላቸው ይገባል፡፡
ሶላትን ፍጹም የተወ ሰው ከሐዲ ለመሆኑ የሚከተሉት የቁርዓን፣ የሐዲስ፣ የሶሃቦች ንግግር እና የጤናማ አእምሮ ማስረጃዎች ይጠቁማሉ፡-
➲የቁርዓን ማስረጃ
አላህ ስለሙሽሪኮች የሚከተለውን ቁርዓን ተናግሯል፡-
فَإِن تَابُوا وَأَقَامُوا الصَّلَاةَ وَآتَوُا الزَّكَاةَ فَإِخْوَانُكُمْ فِي الدِّينِ ۗ وَنُفَصِّلُ الْآيَاتِ لِقَوْمٍ يَعْلَمُونَ (11)
“ቢጸጸቱም፣ ሶላትንም ቢሰግዱ፣ ዘካንም ቢሰጡ የሃይማኖት ወንድሞቻችሁ ናቸው፡፡ ለሚያውቁ ሕዝቦችም አንቀጾችን እናብራራለን፡፡” (አት'ተውባህ፡ 11)
የዚህ አንቀጽ ግንዛቤ ከላይ አላህ የዘረዘራቸውን ነገሮች (ጸጸት፣ ሶላት እና ዘካን) ካልፈጸሙ ለእኛ ወንድሞች ሊሆኑ እንደማይችሉ ነው፡፡ የተፈጸመው ወንጀል ትልቅ እንኳ ቢሆን ከዲን ወንድማማችነት ሊያወጣ በፍጹም አይችልም፡፡ የዲን ወንድማማችነት የሚፈርሰው ከኢስላም የሚያስወጣ ተግባር ሲፈጽም ብቻ ነው፡፡
➲ከሐዲስ ማስረጃ
የሚከተለው የነብዩ ﷺ ንግግር ነው፡-
"إن بين الرجل وبين الشرك والكفر ترك الصلاة" رواه مسلم
“በግለሰቡ እና በክህደት ወይም በሽርክ መካከል ያለው ልዩነት ሶላትን መተው ነው፡፡”
ቡረይዳ ባስተላለፈው ሐዲስ ደግሞ የአላህ መልእክተኛ ﷺ የሚከተለውን ተናግረዋል፡-
"العهد الذي بيننا وبينهم الصلاة فمن تركها فقد كفر"
“በእኛ እና በእነርሱ መካከል ያለው ልዩነት ሶላት ነው፡፡ ሶላትን የተወ በእርግጥ ካደ፡፡”
➲ ከሶሃቦች ንግግር
የሙዕሚኖች አሚር ኡመር رضي الله عنه የሚከተለውን ተናግረዋል፡-
"لا حظ في الإسلام لمن ترك الصلاة"
“ሶላትን ለተወ ሰው በኢስላም ምንም ዓይነት ዕድል የለውም፡፡”
ዓብደሏህ ብን ሸቂቅ የሚከተለውን ተናግሯል፡-
(كان أصحاب النبي صلى الله عليه وسلم لا يرون شيْا من الأعمال تركه كفر غير الصلاة) (الترمذي : ٢٧٥٧)
“የነብዩ ሶሃቦች ከሶላት ውጭ አንድን ተግባር በመተው ክህደት ውስጥ ያስገባል ብለው አይመለከቱም ነበር፡፡” (አት`ቲርሚዚ : 2757) (²)
➲ የጤናማ አእምሮ ማስረጃ
በልቡ ውስጥ የብናኝ ክብደት ኢማን ያለው ሰው ከፈጣሪው ጋር የሚያገናኘውን ትልቁን የኢባዳ ዘርፍ ሶላትን ይተዋል ተብሎ አይታሰብም፡፡
መረጃዎች ሲፈተሹ ሶላትን የተው ሰዎች ከሀዲ እንደሚሆኑ እና የሙርተድነት አህካሞች እንደሚረጋገጥባቸው የሚገልጹ እንጅ ሙእሚኖች እንደሆኑና ከእሳት ነጻ ሆነው ጀነትን እንደሚወርሱ የሚያረጋግጡ አይደሉም፡፡ በመሆኑም ሶላትን የተው ሰዎች ከሐዲ እንደሚሆኑ የሚያስረዱ መረጃዎችን ጸጋን መካድ ወይም ከክህደት በታች ያለ ክህደት በማለት የተለየ ትርጉም መስጠት ትክክል አይሆንም፡፡
⚖ አንድ ሰው ሶላቱን በመተው ምክንያት የሚከተሉት የሙርተድነት አህካሞች (ህግጋቶች) ይረጋገጡበታል፡-
➀አንደኛ፡- ሙስሊም ሴት ማግባት አይችልም፡፡ ሙስሊም ሴት ኒካህ አድርጎ ከሆነ ኒካሁ ባጢል ይሆናል፡፡ እርሷም ለእርሱ ሀላል (የተፈቀደች) ልትሆን አትችልም፡፡
በዲናቸው ምክንያት የተሰደዱ ሴቶችን አስመልክቶ አላህ ሲናገር፡-
فَإِنْ عَلِمْتُمُوهُنَّ مُؤْمِنَاتٍ فَلَا تَرْجِعُوهُنَّ إِلَى الْكُفَّارِ ۖ لَا هُنَّ حِلٌّ لَهُمْ وَلَا هُمْ يَحِلُّونَ لَهُنَّ ۖ
“አማኞችም መሆናቸውን ብታውቁ ወደከሃዲዎች አትመልሷቸው፡፡ እነርሱ (ሴቶች) ለእነርሱ የተፈቀዱ አይደሉምና፡፡ እነርሱም (ወንዶቹ) ለእነርሱ አይፈቀዱምና፡፡” ( ሙምተሀሂና፡ 10)
➁ሁለተኛ፡- ግንኙነት ቢያደርግም ባያደርግም ጋብቻ ከፈጸመ በኋላ ሶላቱን ከተወ ባሳለፍነው የቁርዓን ማስረጃ መሰረት ጋብቻው ይፈርሳል፡፡ ሚስቱ ለእርሱ የተፈቀደች አትሆንም፡፡
➂ሶስተኛ፡- ሶላት የማይሰግድ ሰው ቢያርድ እርዱ በክት ይሆናል፡፡
➃አራተኛ፡- ሶላት የማይሰግድ ሰው መካ ወይም በሀረም ክልል መግባት አይችልም፡፡ (³)
አላህ የሚከተለውን ተናግሯል፡-
يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا إِنَّمَا الْمُشْرِكُونَ نَجَسٌ فَلَا يَقْرَبُوا الْمَسْجِدَ الْحَرَامَ بَعْدَ عَامِهِمْ هَٰذَا ۚ وَإِنْ خِفْتُمْ عَيْلَةً فَسَوْفَ يُغْنِيكُمُ اللَّهُ مِن فَضْلِهِ إِن شَاءَ ۚ إِنَّ اللَّهَ عَلِيمٌ حَكِيمٌ (28)
“እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አጋሪዎች እርኩሶች ብቻ ናቸው፡፡ ከዚህም አመታቸው በኋላ የተከበረውን መስጊድ አይቅረቡ፡፡ ድህነትንም ብትፈሩ አላህ ቢሻ ከችሮታው በእርግጥ ያከብራችኋል፡፡ አላህ አዋቂ ጥበበኛ ነውና፡፡” (ተውባህ ፡ 28)
➄አምስተኛ፡- ዘመዱ ቢሞት ከውርሱ መካፈል አይችልም፡፡ ለምሳሌ አባት ይሰግዳል ልጅ ግን አይሰግድም ድንገት አባት ቢሞት ሶላት የሚሰግድ የአጎት ልጅ ይወርሳል እንጅ ልጅ በፍጹም ሊወርስ አይችልም፡፡
ኡሳማ ባስተላለፈው ሐዲስ ረሱል صلى الله عليه وسلم የሚከተለውን ተናግረዋል፡-
"لا يرث المسلم الكافر ولا الكافر المسلم" متفق عليه
“ሙስሊም ካፊርን አይወርስም ካፊርም ሙስሊምን አይወርስም፡፡”
➏ስድስተኛ፡- ሶላት የማይሰግድ ሰው ቢሞት አይታጠብም አይከፈንም አይሰገድበትም ከሙስሊሞች መቃብርም አይቀበርም ፡፡ ስለዚህ ምን እናድርግ? ክብር ሊኖረው ባለመቻሉ ከከተማ ውጭ ወስደን መሬቱን ቆፈር ቆፈር አድርገን እስከልብሱ አዳፍነን መመለስ ብቻ ነው፡፡
ሶላት አለመስገዱ እየታወቀ ሙስሊሞች ሶላተል ጀናዛ እንዲሰግዱበት ለማድረግ ከአንዳንድ ሰዎች የሚደረገው ጥረት ትክክል አይደለም፡፡
➐ሰባተኛ፡- የትንሳኤ ቀን ከፊርአውን፣ ከሃማን፣ ከቃሩን እና ኡበይ ብን ኸለፍ ከተባሉ ከሀዲዎች ጋር ይቀሰቀሳል፡፡(⁴)
©≈ ሶላት ለማይሰግድ ሰው እዝነትና ምህረት ከአላህ መለመን በፍጹም የተከለከለ ነው፡፡
አላህ እንዲህ ብሏል፡-
مَا كَانَ لِلنَّبِيِّ وَالَّذِينَ آمَنُوا أَن يَسْتَغْفِرُوا لِلْمُشْرِكِينَ وَلَوْ كَانُوا أُولِي قُرْبَىٰ مِن بَعْدِ مَا تَبَيَّنَ لَهُمْ أَنَّهُمْ أَصْحَابُ الْجَحِيمِ (113)
“ለነብዩና ለነዚያ ላመኑት ለአጋሪዎቹ የዝምድና ባለቤቶች ቢሆኑም እንኳ እነሱ (ከሀዲዎቹ) የእሳት ጓዶች መሆናቸው ከተገለጸላቸው በኋላ ምህረትን ሊለምኑ የሚገባ አልነበረም፡፡” (ተውባ፡ 113)
الله أعلم وصلى الله على نبينا محمد وعلى آله وصحبه أجمعين
الشيخ ابن عثيمين – رسالة صلاة النبي . ص (29-30) ومجموع فتاو
▫በጫማ መስገድና ተያያዥ ነጥቦች!
[ሀ] በጫማ መስገድ ይቻላል?
አንዳንድ ሰዎች በጫማ መስገድ የማይፈቀድ ይመስላቸዋል፡፡ ለዚህ ያደረሳቸው ጉዳዩ በዑለማዎች ሲፈፀም ወይም ሲነገር ስላላጋጠማቸው ነው፡፡ ነገር ግን በጫማ ከመስገድ የሚከለክል አንድም ማስረጃ የለም፡፡ ይልቁንም በተቃራኒው በጫማ መስገድ የማያሻማ ሸሪዐዊ መሰረት ያለው ሱንና ነው፡፡ ይህንን ከሚያረጋግጡ ማስረጃዎች ውስጥ ከፊሉን ብናይ፡-
1. አቡ መስለማ ሰዒድ ኢብኑ የዚድ አልአዝዲ ረሒመሁላህ እንዲህ ብለዋል፡-
سَأَلْتُ أَنَسَ بْنَ مَالِكٍ: أَكَانَ النَّبِيُّ صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ يُصَلِّي فِي نَعْلَيْهِ؟ قَالَ: «نَعَمْ»
“አነስ ኢብኑ ማሊክን ‘ነብዩ ﷺ በጫማዎቻቸው ይሰግዱ ነበርን?’ ብዬ ጠየቅኩት፡፡ ‘አዎ’ አለኝ፡፡” [ቡኻሪና ሙስሊም]
2. ዐብዱልላህ ኢብን አቢ ሐቢባ ረዲየላሁ ዐንሁ እንዲህ ብለዋል፡-
جاءنا رسول الله صلى الله عليه وسلم في مسجدنا ب ( قباء فجئت وأنا غلام ( حدث ) حتى جلست عن يمينه ( وجلس أبو بكر عن يساره ) ثم دعا بشراب فشرب منه ثم أعطانيه وأنا عن يمينه فشربت منه ثم قام يصلي فرأيته يصلي في نعليه )
“የአላህ መልእክተኛ ﷺ ቁባእ ወዳለው መስጂዳችን መጡ - እኔ ለጋ ልጅ ነኝ በጊዜው መጣሁና በቀኛቸው በኩል ተቀመጥኩ፡፡ አቡበክር በግራቸው ተቀመጡ፡፡ ከዚያም የሚጠጣ ነገር ጠየቁና ከሱ ጠጡ፡፡ ከዚያም በቀኛቸው ላለሁት ለኔ ሰጡኝና ከሱ ጠጣሁ፡፡ ከዚያም ሊሰግዱ ተነሱ፡፡ በጫማዎቻቸው ሲሰግዱ አየኋቸው፡፡” [አስሶሒሐህ፡ 2941]
3. ከዐምር ኢብን ሹዐይብ ከአባታቸው፣ ከአያታቸው ተይዞ እንዲህ ብለዋል፡-
رأيت رسول الله صلى الله عليه وسلم يصلي حافيا ومنتعلا.
“የአላህ መልእክተኛን ﷺ በባዶ እግራቸውም ተጫምተውም ሲሰግዱ አይቻቸዋለሁ፡፡” [ሶሒሕ አቢ ዳውድ፡ 660]
4. አቡ ሰዒድ አልኹድሪ ረዲየላሁ ዐንሁ እንዲህ ብለዋል፡-
“አንድ ቀን የአላህ መልእክተኛ ﷺ አሰገዱን፡፡ በከፊል ሶላታቸው ላይ ሳሉ ጫማዎቻቸውን አወለቁና በግራቸው በኩል አስቀመጧቸው፡፡ ሰዎች ይህንን ሲያዩ ጫማዎቻቸውን አወለቁ፡፡ ሶላታቸውን ሲያጠናቅቁ ‘ምን ሆናችሁ ነው ጫማዎቻችሁን ያወለቃችሁት?’ አሉ፡፡ እነሱም ‘ጫማዎችህን ስታወልቅ ስናይህ ጫማዎቻችንን አወለቅን’ አሉ፡፡ በዚህን ጊዜ እሳቸው ﷺ እንዲህ አሉ፡-
"إن جبريل أتاني، فأخبرني أن فيها قذراً؛ فألقيتهما، فإذا جاء أحدكم إلى المسجد؛ فلينظر في نعليه: فإن رأى فيهما قذراً؛ فليمسحهما، ولْيصلِّ فيهما"
‘ጂብሪል ከኔ ዘንድ መጥቶ በነሱ (በጫማዎቼ) ላይ ቆሻሻ እንዳለባቸው ሲነገረኝ አወለቅኳቸው፡፡ አንዳችሁ መስጂድ ሲመጣ ጫማዎቹን ይመልከት፡፡ ቆሻሻ ካየባቸው ይጥረጋቸውና ይስገድባቸው፡፡’” [ሲፈቱ አስሶላት፡ 80]
5. ከሸዳድ ኢብን አውስ ረዲየላሁ ዐንሁ ተይዞ ነብዩ ﷺ እንዲህ ብለዋል፡-
«خالفوا اليهود فإنهم لا يصلون في نعالهم ولا خفافهم» .
“አይሁዶችን ተፃረሩ፡፡ እነሱ በጫማዎቻቸውና በኹፎቻቸው አይሰግዱምና፡፡” [ሶሒሑል ጃሚዕ፡ 3210]
ማሳሰቢያ፡-
ባሳለፍናቸው አምስት ሐዲሦች በጫማ መስገድ እንደሚቻል አይተናል፡፡ ስላሳጠርኩት እንጂ ማስረጃዎቹ ብዙ ናቸው፡፡ ትንሽ ሰፋ ያለ ነገር የፈለገ የሸይኽ ሙቅቢልን ረሒመሁላህ “ሸርዒየቱ አስሶላህ ፊንኒዓል” ኪታብ ይመልከት፡፡ ነገር ግን
1ኛ፡- የሚሰገድበት ጫማ ንፁሕ መሆን አለበት፡፡
2ኛ፡- በጫማ የሚሰገደው ለመታወቅ ወይም ተለይቶ ለመታየት አይነት ኒያ እንዳይሆን
3ኛ፡- ዛሬ ሰዎች ለሱንናው ባይተዋር ሆነዋል፡፡ ስለሆነም በጫማ በመስገድ የሚነሳ ፈተና ካለ መታቀብ ያስፈልጋል፡፡ ጉዳትን ማስወገድ የሚወደድን/ የሚፈቀድን ነገር ከመፀም ይቀድማልና፡፡ በዚህን ጊዜ ወደ ተግባር ከመግባት በፊት ማስተማር ይቀድማል ማለት ነው፡፡
4ኛ፡- በሶላትም ውስጥ ይሁን ከሶላት ውጭ ከአውሬዎች ቆዳ የተዘጋጀ ጫማ መልበስ አይቻልም፡፡
5ኛ፡- ጉዳት የሚያስከትል ጫማ በሶላትም ይሁን ከሶላት ውጭ መልበስ አይቻልም፡፡
[ለ] በጫማ መስገድ የተፈቀደ ወይስ የተወደደ?
በጫማ መስገድ እንደሚቻል ካለፉት ማስረጃዎች አይተናል፡፡ ግን ከነጫማ መስገድ የሚፈቀድ ብቻ ነው ወይ የሚወደድም ጭምር ነው? ሸይኽ ኢብኑል ዑሠይሚን ረሒመሁላህ በዚህ ጉዳይ ላይ ከጥንት ጀምሮ ውዝግብ እንደተከሰተ ከጠቀሱ በኋላ “የሚያደላው ይሄ ከሸሪዐዊ ድንጋጌዎች መሆኑ ነው፤ ስለሆነም የተወደደ ነው” ብለዋል፡፡ ለዚህም “አይሁዶችን ተፃረሩ፡፡ እነሱ በጫማዎቻቸውና በኹፎቻቸው አይሰግዱምና” የሚለውን ሐዲሥና ሌላም ማስረጃ ጠቅሰዋለል፡፡ [መጅሙዑ ፈታዋ ኢብን ዑሠይሚን] ልብ በሉ! እያወራን ያለነው ስለመቻል አለመቻሉ አይደለም፡፡
[ሐ] በዘመናችን ባሉ መስጂዶች ውስጥ በጫማ መስገድ
በአሁ ሰዓት መስጂዶች ውድ ውድ ምንጣፎች ተነጥፎባቸዋል፡፡ ሰው ሁሉ ከነጫማው ቢገባ ምንጣፎቹ በቆሻሻ ይሞላሉ፡፡ ይሄ ደግሞ ሰጋጆች ላይ ችግር ይፈጥራል፡፡ በዚህም ምክንያት ምንጣፍ በተነጠፉ መስጂዶች ውስጥ ከነጫማ መግባት ተገቢ እንዳልሆነ ዑለማዎች ይገልፃሉ፡፡ ነገር ግን ከዚህ ሁኔታ ውጭ ከሆኑ (በቤታቸው ወይም ምንጣፍ በሌለባቸው ቦታዎች) ፍላጎታቸው ከሆነ ከነጫማቸው መስገድ ይችላሉ፡፡
[መ] ሶላት ሊሰግድ ሲል ጫማውን ማውለቅ ከፈለገ የት ያድርግ?
በቀኙ በኩል ማድረግ አይፈቀድም፡፡ ስለዚህ በግራው በኩል ማድረግ ይችላል፡፡ በግራው በኩል ሌላ ሰጋጅ ከኖረ በግራ በኩል ማስቀመጥም አይፈቀድም፡፡ ምክንያቱም ለሱ በቀኝ በኩል ይሆንበታልና፡፡ በዚህን ጊዜ በእግሮቹ መሀል ያድርግ፡፡ ነብዩ ﷺ እንዲህ ብለዋል፡- “አንዳችሁ መስገድ ካሰበ ጫማዎቹን በቀኙ በኩል አያድርግ፡፡ በግራውም አያድርግ፣ በሌላ ሰው ቀኝ በኩል ይሆናልና - በግራው በኩል ማንም ከሌለ ነው እንጂ፡፡ (በግራ ሰው ከኖረ ግን) በእግሮቹ መሀል ያድርጋቸው፡፡” [ሶሒሑል ጃሚዕ፡ 645]
(ኢብኑ ሙነወር፣ ሚያዚያ 17/2010)
[ሀ] በጫማ መስገድ ይቻላል?
አንዳንድ ሰዎች በጫማ መስገድ የማይፈቀድ ይመስላቸዋል፡፡ ለዚህ ያደረሳቸው ጉዳዩ በዑለማዎች ሲፈፀም ወይም ሲነገር ስላላጋጠማቸው ነው፡፡ ነገር ግን በጫማ ከመስገድ የሚከለክል አንድም ማስረጃ የለም፡፡ ይልቁንም በተቃራኒው በጫማ መስገድ የማያሻማ ሸሪዐዊ መሰረት ያለው ሱንና ነው፡፡ ይህንን ከሚያረጋግጡ ማስረጃዎች ውስጥ ከፊሉን ብናይ፡-
1. አቡ መስለማ ሰዒድ ኢብኑ የዚድ አልአዝዲ ረሒመሁላህ እንዲህ ብለዋል፡-
سَأَلْتُ أَنَسَ بْنَ مَالِكٍ: أَكَانَ النَّبِيُّ صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ يُصَلِّي فِي نَعْلَيْهِ؟ قَالَ: «نَعَمْ»
“አነስ ኢብኑ ማሊክን ‘ነብዩ ﷺ በጫማዎቻቸው ይሰግዱ ነበርን?’ ብዬ ጠየቅኩት፡፡ ‘አዎ’ አለኝ፡፡” [ቡኻሪና ሙስሊም]
2. ዐብዱልላህ ኢብን አቢ ሐቢባ ረዲየላሁ ዐንሁ እንዲህ ብለዋል፡-
جاءنا رسول الله صلى الله عليه وسلم في مسجدنا ب ( قباء فجئت وأنا غلام ( حدث ) حتى جلست عن يمينه ( وجلس أبو بكر عن يساره ) ثم دعا بشراب فشرب منه ثم أعطانيه وأنا عن يمينه فشربت منه ثم قام يصلي فرأيته يصلي في نعليه )
“የአላህ መልእክተኛ ﷺ ቁባእ ወዳለው መስጂዳችን መጡ - እኔ ለጋ ልጅ ነኝ በጊዜው መጣሁና በቀኛቸው በኩል ተቀመጥኩ፡፡ አቡበክር በግራቸው ተቀመጡ፡፡ ከዚያም የሚጠጣ ነገር ጠየቁና ከሱ ጠጡ፡፡ ከዚያም በቀኛቸው ላለሁት ለኔ ሰጡኝና ከሱ ጠጣሁ፡፡ ከዚያም ሊሰግዱ ተነሱ፡፡ በጫማዎቻቸው ሲሰግዱ አየኋቸው፡፡” [አስሶሒሐህ፡ 2941]
3. ከዐምር ኢብን ሹዐይብ ከአባታቸው፣ ከአያታቸው ተይዞ እንዲህ ብለዋል፡-
رأيت رسول الله صلى الله عليه وسلم يصلي حافيا ومنتعلا.
“የአላህ መልእክተኛን ﷺ በባዶ እግራቸውም ተጫምተውም ሲሰግዱ አይቻቸዋለሁ፡፡” [ሶሒሕ አቢ ዳውድ፡ 660]
4. አቡ ሰዒድ አልኹድሪ ረዲየላሁ ዐንሁ እንዲህ ብለዋል፡-
“አንድ ቀን የአላህ መልእክተኛ ﷺ አሰገዱን፡፡ በከፊል ሶላታቸው ላይ ሳሉ ጫማዎቻቸውን አወለቁና በግራቸው በኩል አስቀመጧቸው፡፡ ሰዎች ይህንን ሲያዩ ጫማዎቻቸውን አወለቁ፡፡ ሶላታቸውን ሲያጠናቅቁ ‘ምን ሆናችሁ ነው ጫማዎቻችሁን ያወለቃችሁት?’ አሉ፡፡ እነሱም ‘ጫማዎችህን ስታወልቅ ስናይህ ጫማዎቻችንን አወለቅን’ አሉ፡፡ በዚህን ጊዜ እሳቸው ﷺ እንዲህ አሉ፡-
"إن جبريل أتاني، فأخبرني أن فيها قذراً؛ فألقيتهما، فإذا جاء أحدكم إلى المسجد؛ فلينظر في نعليه: فإن رأى فيهما قذراً؛ فليمسحهما، ولْيصلِّ فيهما"
‘ጂብሪል ከኔ ዘንድ መጥቶ በነሱ (በጫማዎቼ) ላይ ቆሻሻ እንዳለባቸው ሲነገረኝ አወለቅኳቸው፡፡ አንዳችሁ መስጂድ ሲመጣ ጫማዎቹን ይመልከት፡፡ ቆሻሻ ካየባቸው ይጥረጋቸውና ይስገድባቸው፡፡’” [ሲፈቱ አስሶላት፡ 80]
5. ከሸዳድ ኢብን አውስ ረዲየላሁ ዐንሁ ተይዞ ነብዩ ﷺ እንዲህ ብለዋል፡-
«خالفوا اليهود فإنهم لا يصلون في نعالهم ولا خفافهم» .
“አይሁዶችን ተፃረሩ፡፡ እነሱ በጫማዎቻቸውና በኹፎቻቸው አይሰግዱምና፡፡” [ሶሒሑል ጃሚዕ፡ 3210]
ማሳሰቢያ፡-
ባሳለፍናቸው አምስት ሐዲሦች በጫማ መስገድ እንደሚቻል አይተናል፡፡ ስላሳጠርኩት እንጂ ማስረጃዎቹ ብዙ ናቸው፡፡ ትንሽ ሰፋ ያለ ነገር የፈለገ የሸይኽ ሙቅቢልን ረሒመሁላህ “ሸርዒየቱ አስሶላህ ፊንኒዓል” ኪታብ ይመልከት፡፡ ነገር ግን
1ኛ፡- የሚሰገድበት ጫማ ንፁሕ መሆን አለበት፡፡
2ኛ፡- በጫማ የሚሰገደው ለመታወቅ ወይም ተለይቶ ለመታየት አይነት ኒያ እንዳይሆን
3ኛ፡- ዛሬ ሰዎች ለሱንናው ባይተዋር ሆነዋል፡፡ ስለሆነም በጫማ በመስገድ የሚነሳ ፈተና ካለ መታቀብ ያስፈልጋል፡፡ ጉዳትን ማስወገድ የሚወደድን/ የሚፈቀድን ነገር ከመፀም ይቀድማልና፡፡ በዚህን ጊዜ ወደ ተግባር ከመግባት በፊት ማስተማር ይቀድማል ማለት ነው፡፡
4ኛ፡- በሶላትም ውስጥ ይሁን ከሶላት ውጭ ከአውሬዎች ቆዳ የተዘጋጀ ጫማ መልበስ አይቻልም፡፡
5ኛ፡- ጉዳት የሚያስከትል ጫማ በሶላትም ይሁን ከሶላት ውጭ መልበስ አይቻልም፡፡
[ለ] በጫማ መስገድ የተፈቀደ ወይስ የተወደደ?
በጫማ መስገድ እንደሚቻል ካለፉት ማስረጃዎች አይተናል፡፡ ግን ከነጫማ መስገድ የሚፈቀድ ብቻ ነው ወይ የሚወደድም ጭምር ነው? ሸይኽ ኢብኑል ዑሠይሚን ረሒመሁላህ በዚህ ጉዳይ ላይ ከጥንት ጀምሮ ውዝግብ እንደተከሰተ ከጠቀሱ በኋላ “የሚያደላው ይሄ ከሸሪዐዊ ድንጋጌዎች መሆኑ ነው፤ ስለሆነም የተወደደ ነው” ብለዋል፡፡ ለዚህም “አይሁዶችን ተፃረሩ፡፡ እነሱ በጫማዎቻቸውና በኹፎቻቸው አይሰግዱምና” የሚለውን ሐዲሥና ሌላም ማስረጃ ጠቅሰዋለል፡፡ [መጅሙዑ ፈታዋ ኢብን ዑሠይሚን] ልብ በሉ! እያወራን ያለነው ስለመቻል አለመቻሉ አይደለም፡፡
[ሐ] በዘመናችን ባሉ መስጂዶች ውስጥ በጫማ መስገድ
በአሁ ሰዓት መስጂዶች ውድ ውድ ምንጣፎች ተነጥፎባቸዋል፡፡ ሰው ሁሉ ከነጫማው ቢገባ ምንጣፎቹ በቆሻሻ ይሞላሉ፡፡ ይሄ ደግሞ ሰጋጆች ላይ ችግር ይፈጥራል፡፡ በዚህም ምክንያት ምንጣፍ በተነጠፉ መስጂዶች ውስጥ ከነጫማ መግባት ተገቢ እንዳልሆነ ዑለማዎች ይገልፃሉ፡፡ ነገር ግን ከዚህ ሁኔታ ውጭ ከሆኑ (በቤታቸው ወይም ምንጣፍ በሌለባቸው ቦታዎች) ፍላጎታቸው ከሆነ ከነጫማቸው መስገድ ይችላሉ፡፡
[መ] ሶላት ሊሰግድ ሲል ጫማውን ማውለቅ ከፈለገ የት ያድርግ?
በቀኙ በኩል ማድረግ አይፈቀድም፡፡ ስለዚህ በግራው በኩል ማድረግ ይችላል፡፡ በግራው በኩል ሌላ ሰጋጅ ከኖረ በግራ በኩል ማስቀመጥም አይፈቀድም፡፡ ምክንያቱም ለሱ በቀኝ በኩል ይሆንበታልና፡፡ በዚህን ጊዜ በእግሮቹ መሀል ያድርግ፡፡ ነብዩ ﷺ እንዲህ ብለዋል፡- “አንዳችሁ መስገድ ካሰበ ጫማዎቹን በቀኙ በኩል አያድርግ፡፡ በግራውም አያድርግ፣ በሌላ ሰው ቀኝ በኩል ይሆናልና - በግራው በኩል ማንም ከሌለ ነው እንጂ፡፡ (በግራ ሰው ከኖረ ግን) በእግሮቹ መሀል ያድርጋቸው፡፡” [ሶሒሑል ጃሚዕ፡ 645]
(ኢብኑ ሙነወር፣ ሚያዚያ 17/2010)
{ وَلَقَدْ خَلَقْنَاكُمْ ثُمَّ صَوَّرْنَاكُمْ ثُمَّ قُلْنَا لِلْمَلائِكَةِ…
تلاوة مؤثرة | الشيخ ماهر المعيقلي
قناة القرآن الكريم ..
قناة تلاوات الشيخ ماهر المعيقلي
ቁርዓን ብቸኛዉ የልብ መርጊያ መደሀኒት ነዉ''
🎧 🍀 🎧
በጨለማ ህይወት ዉስጥ የብቸኚነት
ብርሃን ቁርኣን ነዉ
🍀🎧ተ ጋ በ ዙ🎧🌿
قناة تلاوات الشيخ ماهر المعيقلي
ቁርዓን ብቸኛዉ የልብ መርጊያ መደሀኒት ነዉ''
🎧 🍀 🎧
በጨለማ ህይወት ዉስጥ የብቸኚነት
ብርሃን ቁርኣን ነዉ
🍀🎧ተ ጋ በ ዙ🎧🌿
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
አንዳድ ሰዎች ይሄን አድርጌ ቢሆን ኖሮ እንደዚህ እንደዚህ ይሆን ነበር ይላሉ ይሄ ንግግር እንዴት ይታያል
መልስ
ረሱል ሶለሏሁ አለይሂ ወሰለም ከዚህ ነገር ከልክለዋል
በሚጠቅምህ ነገር ላይ ትጋ አትሳነፍ
የሆነ ነገር ካገኘህ እንደዚህ እንደዚህ አድርጌ ቢሆን ኖር እንደዚህ ይሆን ነበር አትበል ነገር ግን አሏህ ወሰነ የፈለገዉን አደረገ በል
ቢሆን ኖሮ የሚለዉ ቃል የሸይጧን በር ይከፍታል እና
መልስ
ረሱል ሶለሏሁ አለይሂ ወሰለም ከዚህ ነገር ከልክለዋል
በሚጠቅምህ ነገር ላይ ትጋ አትሳነፍ
የሆነ ነገር ካገኘህ እንደዚህ እንደዚህ አድርጌ ቢሆን ኖር እንደዚህ ይሆን ነበር አትበል ነገር ግን አሏህ ወሰነ የፈለገዉን አደረገ በል
ቢሆን ኖሮ የሚለዉ ቃል የሸይጧን በር ይከፍታል እና
አስተውል ወዳጄ
^^^^^^==^^^^^^
አይንህ ባየው ነገር ከተክለፈለፈ
ምኞትህ ልክ አጥቶ ከዲካው ካለፈ
እጅህ ያለ ድርሻው የሰው ሃቅ ከላፈ
…………
እግርህም ለመንጠቅ ፈጥኖ ከተጓዘ
ህሊና—ቢስ ሁነህ ውስጥህ ከናወዘ
በከንቱ ጥቅማ—ጥቅም ደርሶ ከታዘዘ
………………
አስተውል ወዳጄ ታሟልና ልብህ
ዛሬ ነገ ሳትል ተጣጣር ለጤናህ
……
የለከፈህ ደዌ በወቅት ካልታከመ
የሰራ አካልህን በርዞ ካመመ
ዱኒያም አኼራህም በከንቱ አከተመ።
🖊ኑር
^^^^^^==^^^^^^
አይንህ ባየው ነገር ከተክለፈለፈ
ምኞትህ ልክ አጥቶ ከዲካው ካለፈ
እጅህ ያለ ድርሻው የሰው ሃቅ ከላፈ
…………
እግርህም ለመንጠቅ ፈጥኖ ከተጓዘ
ህሊና—ቢስ ሁነህ ውስጥህ ከናወዘ
በከንቱ ጥቅማ—ጥቅም ደርሶ ከታዘዘ
………………
አስተውል ወዳጄ ታሟልና ልብህ
ዛሬ ነገ ሳትል ተጣጣር ለጤናህ
……
የለከፈህ ደዌ በወቅት ካልታከመ
የሰራ አካልህን በርዞ ካመመ
ዱኒያም አኼራህም በከንቱ አከተመ።
🖊ኑር
🌹ግጥሜን ተጋበዙልኝ አህባቢ
🦋ቀድር........🦋
ኩንፈየኩን ብሎ ቁርአን ያሰፈረው
የአላህ ውሳኔ እርሱ የደነገገው
ቀድር መቀበሉ የእምነት ማዕዘን ነው
ኸይሩም ሆነ ሸሩ መጨረሻው ውብ ነው
ያሰብነው ባይሳካ ምኞታችን ከስሞ
በአላህ ቀድር ላይ አንዘን ፈፅሞ
ካሰብነው የላቀ ከጠበቅነው በላይ
አላህ ይሰጠናል ሁሉንም ባንድ ላይ
ክፉ ነገር በዝቶ ሀዘን ቢያጋጥመን
ዱንያ ስልችት ብሎን አኼራን ቢያስመኘን
ጨለማ በዝቶብን ብርሀን ቢናፍቀን
ከቶ ተስፋ ሳንቆርጥ በአላህ እንመን
ያማረን ውሳኔ እሱ ይሰጠናል
ከጠበቅነው በላይ ብዙ ይረዝቀናል
የረህማን ውሳኔ እጅግ የበላይ ነው
እኛ ባይመስለንም ለኛው ጠቃሚ ነው
በቀድር እንመን ያላንዳች ብዥታ
ሁሉም ለኸይሩ ነው ብለን እንበርታ
መታመም፣መፈወስ፣ሞት ና ህይወት
መሳቅ እና ማልቀስ ማዘን መደሰት
ሁሉም ነገር ያለው በአላህ ውሳኔ ነው
ከሁሉ አስበልጠን እሱን እንመነው!!!
✍ኑርአህመድ
🦋ቀድር........🦋
ኩንፈየኩን ብሎ ቁርአን ያሰፈረው
የአላህ ውሳኔ እርሱ የደነገገው
ቀድር መቀበሉ የእምነት ማዕዘን ነው
ኸይሩም ሆነ ሸሩ መጨረሻው ውብ ነው
ያሰብነው ባይሳካ ምኞታችን ከስሞ
በአላህ ቀድር ላይ አንዘን ፈፅሞ
ካሰብነው የላቀ ከጠበቅነው በላይ
አላህ ይሰጠናል ሁሉንም ባንድ ላይ
ክፉ ነገር በዝቶ ሀዘን ቢያጋጥመን
ዱንያ ስልችት ብሎን አኼራን ቢያስመኘን
ጨለማ በዝቶብን ብርሀን ቢናፍቀን
ከቶ ተስፋ ሳንቆርጥ በአላህ እንመን
ያማረን ውሳኔ እሱ ይሰጠናል
ከጠበቅነው በላይ ብዙ ይረዝቀናል
የረህማን ውሳኔ እጅግ የበላይ ነው
እኛ ባይመስለንም ለኛው ጠቃሚ ነው
በቀድር እንመን ያላንዳች ብዥታ
ሁሉም ለኸይሩ ነው ብለን እንበርታ
መታመም፣መፈወስ፣ሞት ና ህይወት
መሳቅ እና ማልቀስ ማዘን መደሰት
ሁሉም ነገር ያለው በአላህ ውሳኔ ነው
ከሁሉ አስበልጠን እሱን እንመነው!!!
✍ኑርአህመድ
أذكار الصباح بصوت وصوره يريح القلب رائعه (مكتوبه) azkar al sabah
Learn Us
🥀 የጧት ዚክር 🌹
ዚክር
✅ዚክር የልብ ፡ ሀይልና የትኛውንም ጣዕም የማይስተካከለው ምግብ ነው፡
➤ ከዚክር መዘንጋት ደግሞ የልብ ዋነኛ በሽታው ነው፡
ዚክር ማነሱ የንፍቅና ምልክት ነው፡
ዚክርን ማብዛት ደግሞ የዒማንና አላህን
የመውደድ ምልክት ነው፡
ምክንያቱም አንድን ነገር የወደደ ሰው በየጊዜው ያነሳዋልና ፡
የሰው ልጅ ከጌታው ጋር በደስታ ዘመን በማስታወስ ከተዋወቀው በኋላ
በችግር ዕለት ያውቀዋል ፡ በተለይም በሞተ ዕለት፡
ዚክር
✅ዚክር የልብ ፡ ሀይልና የትኛውንም ጣዕም የማይስተካከለው ምግብ ነው፡
➤ ከዚክር መዘንጋት ደግሞ የልብ ዋነኛ በሽታው ነው፡
ዚክር ማነሱ የንፍቅና ምልክት ነው፡
ዚክርን ማብዛት ደግሞ የዒማንና አላህን
የመውደድ ምልክት ነው፡
ምክንያቱም አንድን ነገር የወደደ ሰው በየጊዜው ያነሳዋልና ፡
የሰው ልጅ ከጌታው ጋር በደስታ ዘመን በማስታወስ ከተዋወቀው በኋላ
በችግር ዕለት ያውቀዋል ፡ በተለይም በሞተ ዕለት፡
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የጠዋት ስንቅ ለቀልብዎ❤️ [Part: ➈]👌
እነርሱ በዚህ እድሚያቸውና በዚህ ሁኔታቸው ከቁርኣን ጋር ያላቸው ግንኙነት በዚህ ደረጃ ከሆነ፤ እኛስ⁉️
اللهم اجعل القران العظيم ربيع قلوبنا ونور صدورنا وجلاء أحزاننا وهمومنا ومغفره لذنوبنا!
#ቁርኣን
እነርሱ በዚህ እድሚያቸውና በዚህ ሁኔታቸው ከቁርኣን ጋር ያላቸው ግንኙነት በዚህ ደረጃ ከሆነ፤ እኛስ⁉️
اللهم اجعل القران العظيم ربيع قلوبنا ونور صدورنا وجلاء أحزاننا وهمومنا ومغفره لذنوبنا!
#ቁርኣን
➭ከከባባድ ወንጀሎች‼ ክፍል 1 ሃሜት ነው።
#ሃሜት_ክፍል_አንድ
#ሃሜት እንደሚታወቀው በእስልምናችን ከባድና የከፋ ወንጀል ነው። ይሁን እንጂ በዚህን ጊዜ ብዙ ሰዎች እንደ ሀላል ከማቅለላቸው አልፈው ተወዳጅ ሲያስመስሉት ይስተዋላል። ይበልጥ የሚከፋው ደግሞ የሱንና ምልክቶች የሚታዩባቸው ሰዎችም ሳይቀሩ በዚህ በሽታ መለከፋቸው ነው፣ ወንጀል ማንም ይስራው ማን ወንጀል ነው፣ ነገር ግን የወንጀሉ ክብደት ስለ ዲናቸው በቂ ግንዛቤ የሌላቸው ሰዎች ዘንድ የሚቀለው እነሱ ለዲኑ ግንዛቤ አለው ብለው የሚያምኑበት ሰውና የሱንና ምልክት ያለው ሰው ሲተገብረው ሲመለከቱ ነው። #ሃሜት ማለት የሰውን ስጋ እንደመብላት እንደሆነ ተነግሮናል፣ #ሃሜት በነቢዩ ﷺ አንደበት የሰውን ስጋ መብላት እንደሆነ በተለያዩ ሀዲሶች ተነግሯል። አላህ "ተባረከወተዓላ" በተቀደሰው ቃሉ ርስበርሳችን እንዳንተማማ አንዳችን የሞተውን ወንድሙን ስጋ መብላት እንደሚጠላው ሁላ አሜቱንም መጥላት እንዳለበት እንዲ ሲል ከልክሎናል:–
﴿وَلا تَجَسَّسوا وَلا يَغتَب بَعضُكُم بَعضًا أَيُحِبُّ أَحَدُكُم أَن يَأكُلَ لَحمَ أَخيهِ مَيتًا فَكَرِهتُموهُ وَاتَّقُوا اللَّهَ إِنَّ اللَّهَ تَوّابٌ رَحيمٌ﴾ الحجرات ١٢
“የርስበርሳችሁን ነውር አትከታተሉ። ከፊላችሁ ከፊሉን አይማ። አንዳችሁ የወንድሙን ስጋ የሞተ ሆኖ ሊበላው ይወዳልን? (መብላቱን ከጠላችሁትማ አሜቱንም ጥሉት፣) አላህንም ፍሩ አላህ ፀፀትን ተቀባይ አዛኝ ነውና።” አል ሁጅራት 12
አንዳንድ ሰዎች፣ አንድ ሰው ላይ ያለበትን ችግር እውነት ከሆነ ማውራቱ አሜት አይደለም ብለው ያስባሉ። ለመሆኑ አሜት ማለትስ ምን ማለት ነው?? ትክክለኛውን መልሱንና የአሜትን ትርጓሜ ከነቢዩ ﷺ እንማር፣ ሃሜትን አጥብቀንም እንከላከል፣ አቢሁረይራ (ረዲየላሁ ዐንሁ) ባስተላለፉት ሀዲስ የአላህ መልእክተኛ ﷺ ለሶሃቦች እንዲህ አሉዋቸው:–
«ሃሜት ማለት ምን እንደሆነ ታውቃላችሁን?፣ አሉ፣ ሶሃቦችም አላህና መልእክተኛው ያውቃሉ፣ አሉ፣ "መልእክተኛው ያውቃሉ የሚለውን ቃል መጠቀም ከሞቱ በኋላ አይፈቀድም!።" (ሃሜት) የወንድምህን ስም በሚጠላው ነገር ላይ ማንሳትህ ነው፣ አሉ፣ በወንድሜ የምናገረው ነገር እሱ ላይ ያለ ተጨባጭ ችግር ከሆነስ? ተብለው ተጠየቁ፣ #በሱ_ላይ_የምትናገርበት ነገር እሱ ዘንድ ያለ ነገር ከሆነ #በእርግጥም_አምተሀዋል!፣ የምትናገረው ችግር እሱ ላይ የሌለ ነገር ከሆነ ደግሞ #የሌለበትን_ውሸት እሱ ላይ #ቀጥፈህበታል።» ሙስሊም ዘግበውታል።
ብዙ ጊዜ አንዳንድ ሰዎች ተው የሰውን ስጋ አትብሉ ሲባሉ፣ በድፍረት ያለበትን ችግር ነው ያወራሁት ብለው መልስ ይሰጣሉ፣ የሰውንም ስጋ ማላመጣቸውን ይቀጥሉበታል፣ አዎ ያወራሀው ያለበትን ሊሆን ይችላል ነገር ግን #ሃሜት_ማለት_እሱ_ራሱ_እንደሆነም_እወቅ!፣ ይሀው አሜት ማለት ምን ማለት እንደሆነ በታላቁ ነቢይ አንደበት ነው ትርጉሙ በዝርዝር የተነገረህ፣ የሌለበትን የምታወራ ከሆነማ #ጭራሹኑ_ቀጣፊ_ውሸታም በሰዎች ክብር የምትረማመድ ነህ!፣ እኔ ሳልሆን ከላይ ባሳለፍነው ሀዲስ ታላቁ ነቢይ ናቸው ያሉት።
#ሃሜት በትንሹም ይሁን በብዛት ክልክል (ሀራም) ነው‼ እናታችን ኣዒሻ (ረዲየላሁ ዐንሃ) ባስተላለፈችው ሀዲስ ለነቢዩ ﷺ እንዲህ ማለቷን ትናገራለች:–
«የአላህ መልእክተኛ ሆይ፣ ከሶፊያ እንዲህ እንዲህ ያለው ችግሯ ይበቃሃል፣ አንዳንድ ዘጋቢዎች "ሶፊያ እኮ አጭር ናት፣" ብላ ነው የተናገረችው ይላሉ፣ ነቢዩ ﷺ እንዲህ ብለው መለሱላት:– “በእርግጥ የተናገርሻት ቃል በባህር ውሃ ብትቀላቀል ታበላሸው ነበር።” » አቢዳውድ የዘገቡት ሲሆን ሰነዱ ትክክል ነው።
በዚህን ጊዜ አላህ ያዘነለት ሲቀር አንዳንዶች ዘንድ ሀሜት እንደሚበላ አትክልት/ፍራፍሬ ሆኗል፣ ብዙዎች ዘንድ ደግሞ ቡና ቁርስ ነው።አላህ ከዚህ መጥፎ በሽታ ይጠብቀን
===በአላህ ፈቃድ
!===ይቀጥላል
https://t.me/httpsLatahzen
#ሃሜት_ክፍል_አንድ
#ሃሜት እንደሚታወቀው በእስልምናችን ከባድና የከፋ ወንጀል ነው። ይሁን እንጂ በዚህን ጊዜ ብዙ ሰዎች እንደ ሀላል ከማቅለላቸው አልፈው ተወዳጅ ሲያስመስሉት ይስተዋላል። ይበልጥ የሚከፋው ደግሞ የሱንና ምልክቶች የሚታዩባቸው ሰዎችም ሳይቀሩ በዚህ በሽታ መለከፋቸው ነው፣ ወንጀል ማንም ይስራው ማን ወንጀል ነው፣ ነገር ግን የወንጀሉ ክብደት ስለ ዲናቸው በቂ ግንዛቤ የሌላቸው ሰዎች ዘንድ የሚቀለው እነሱ ለዲኑ ግንዛቤ አለው ብለው የሚያምኑበት ሰውና የሱንና ምልክት ያለው ሰው ሲተገብረው ሲመለከቱ ነው። #ሃሜት ማለት የሰውን ስጋ እንደመብላት እንደሆነ ተነግሮናል፣ #ሃሜት በነቢዩ ﷺ አንደበት የሰውን ስጋ መብላት እንደሆነ በተለያዩ ሀዲሶች ተነግሯል። አላህ "ተባረከወተዓላ" በተቀደሰው ቃሉ ርስበርሳችን እንዳንተማማ አንዳችን የሞተውን ወንድሙን ስጋ መብላት እንደሚጠላው ሁላ አሜቱንም መጥላት እንዳለበት እንዲ ሲል ከልክሎናል:–
﴿وَلا تَجَسَّسوا وَلا يَغتَب بَعضُكُم بَعضًا أَيُحِبُّ أَحَدُكُم أَن يَأكُلَ لَحمَ أَخيهِ مَيتًا فَكَرِهتُموهُ وَاتَّقُوا اللَّهَ إِنَّ اللَّهَ تَوّابٌ رَحيمٌ﴾ الحجرات ١٢
“የርስበርሳችሁን ነውር አትከታተሉ። ከፊላችሁ ከፊሉን አይማ። አንዳችሁ የወንድሙን ስጋ የሞተ ሆኖ ሊበላው ይወዳልን? (መብላቱን ከጠላችሁትማ አሜቱንም ጥሉት፣) አላህንም ፍሩ አላህ ፀፀትን ተቀባይ አዛኝ ነውና።” አል ሁጅራት 12
አንዳንድ ሰዎች፣ አንድ ሰው ላይ ያለበትን ችግር እውነት ከሆነ ማውራቱ አሜት አይደለም ብለው ያስባሉ። ለመሆኑ አሜት ማለትስ ምን ማለት ነው?? ትክክለኛውን መልሱንና የአሜትን ትርጓሜ ከነቢዩ ﷺ እንማር፣ ሃሜትን አጥብቀንም እንከላከል፣ አቢሁረይራ (ረዲየላሁ ዐንሁ) ባስተላለፉት ሀዲስ የአላህ መልእክተኛ ﷺ ለሶሃቦች እንዲህ አሉዋቸው:–
«ሃሜት ማለት ምን እንደሆነ ታውቃላችሁን?፣ አሉ፣ ሶሃቦችም አላህና መልእክተኛው ያውቃሉ፣ አሉ፣ "መልእክተኛው ያውቃሉ የሚለውን ቃል መጠቀም ከሞቱ በኋላ አይፈቀድም!።" (ሃሜት) የወንድምህን ስም በሚጠላው ነገር ላይ ማንሳትህ ነው፣ አሉ፣ በወንድሜ የምናገረው ነገር እሱ ላይ ያለ ተጨባጭ ችግር ከሆነስ? ተብለው ተጠየቁ፣ #በሱ_ላይ_የምትናገርበት ነገር እሱ ዘንድ ያለ ነገር ከሆነ #በእርግጥም_አምተሀዋል!፣ የምትናገረው ችግር እሱ ላይ የሌለ ነገር ከሆነ ደግሞ #የሌለበትን_ውሸት እሱ ላይ #ቀጥፈህበታል።» ሙስሊም ዘግበውታል።
ብዙ ጊዜ አንዳንድ ሰዎች ተው የሰውን ስጋ አትብሉ ሲባሉ፣ በድፍረት ያለበትን ችግር ነው ያወራሁት ብለው መልስ ይሰጣሉ፣ የሰውንም ስጋ ማላመጣቸውን ይቀጥሉበታል፣ አዎ ያወራሀው ያለበትን ሊሆን ይችላል ነገር ግን #ሃሜት_ማለት_እሱ_ራሱ_እንደሆነም_እወቅ!፣ ይሀው አሜት ማለት ምን ማለት እንደሆነ በታላቁ ነቢይ አንደበት ነው ትርጉሙ በዝርዝር የተነገረህ፣ የሌለበትን የምታወራ ከሆነማ #ጭራሹኑ_ቀጣፊ_ውሸታም በሰዎች ክብር የምትረማመድ ነህ!፣ እኔ ሳልሆን ከላይ ባሳለፍነው ሀዲስ ታላቁ ነቢይ ናቸው ያሉት።
#ሃሜት በትንሹም ይሁን በብዛት ክልክል (ሀራም) ነው‼ እናታችን ኣዒሻ (ረዲየላሁ ዐንሃ) ባስተላለፈችው ሀዲስ ለነቢዩ ﷺ እንዲህ ማለቷን ትናገራለች:–
«የአላህ መልእክተኛ ሆይ፣ ከሶፊያ እንዲህ እንዲህ ያለው ችግሯ ይበቃሃል፣ አንዳንድ ዘጋቢዎች "ሶፊያ እኮ አጭር ናት፣" ብላ ነው የተናገረችው ይላሉ፣ ነቢዩ ﷺ እንዲህ ብለው መለሱላት:– “በእርግጥ የተናገርሻት ቃል በባህር ውሃ ብትቀላቀል ታበላሸው ነበር።” » አቢዳውድ የዘገቡት ሲሆን ሰነዱ ትክክል ነው።
በዚህን ጊዜ አላህ ያዘነለት ሲቀር አንዳንዶች ዘንድ ሀሜት እንደሚበላ አትክልት/ፍራፍሬ ሆኗል፣ ብዙዎች ዘንድ ደግሞ ቡና ቁርስ ነው።አላህ ከዚህ መጥፎ በሽታ ይጠብቀን
===በአላህ ፈቃድ
!===ይቀጥላል
https://t.me/httpsLatahzen
Telegram
La tehzen
"አንብብ በዚያ(ሁሉን)በፈጠረው ጌታህ ሥም"
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret
ቁርዓን96:1
"ከመልካም ተግባር ምንንም አሳነሰህ አትመልከት፤ ወንድምህን
በብሩህ ፈገግታ መገናኘትን እንኳን"
ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ)
ሀሳብ አስታየት ካላችሁ👉👉👉 @Oufeyret