Diinii kee Anaakara (Md Ali)
1.63K subscribers
949 photos
197 videos
215 files
1.42K links
دروس وفتاوي ومحاضرات باللغة العفرية
★Diini barittooy, fatwaa kee Daqwa Qafar afat
Tû mabul=> @Anaakar or @acmadxalol
Download Telegram
Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA (Tsegab Wolde)
#NBE

ብሔራዊ ባንክ መስከረም 27/2013 ዓ/ም ለፋይናንስ ተቋማት ባስተላለፈው መመሪያ በቀን ወጪ ማድረግ የሚቻለው የብር መጠን በግለሰብ ደረጃ 50,000 በተቋም ደረጃ 75,000 እንደሚሆን ወስኗል።

ግንቦት ወር ላይ ወጥቶ የነበረው መመሪያ ለግለሰብ 200 ሺህ ለተቋም 300 ሺህ በቀን ማውጣት ይፈቅድ እንደነበር ይታወሳል።

Via ShegerTimes/Elias Meseret
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia