Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA (Tsegab Wolde)
#NBE
ብሔራዊ ባንክ መስከረም 27/2013 ዓ/ም ለፋይናንስ ተቋማት ባስተላለፈው መመሪያ በቀን ወጪ ማድረግ የሚቻለው የብር መጠን በግለሰብ ደረጃ 50,000 በተቋም ደረጃ 75,000 እንደሚሆን ወስኗል።
ግንቦት ወር ላይ ወጥቶ የነበረው መመሪያ ለግለሰብ 200 ሺህ ለተቋም 300 ሺህ በቀን ማውጣት ይፈቅድ እንደነበር ይታወሳል።
Via ShegerTimes/Elias Meseret
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ብሔራዊ ባንክ መስከረም 27/2013 ዓ/ም ለፋይናንስ ተቋማት ባስተላለፈው መመሪያ በቀን ወጪ ማድረግ የሚቻለው የብር መጠን በግለሰብ ደረጃ 50,000 በተቋም ደረጃ 75,000 እንደሚሆን ወስኗል።
ግንቦት ወር ላይ ወጥቶ የነበረው መመሪያ ለግለሰብ 200 ሺህ ለተቋም 300 ሺህ በቀን ማውጣት ይፈቅድ እንደነበር ይታወሳል።
Via ShegerTimes/Elias Meseret
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia