ቅዱሳን ኅሩያን የዲ°ን ዮርዳኖስ ትምህርቶች
4.98K subscribers
919 photos
5 videos
33 files
239 links
የዲ.ን ሄኖክ ሀይሌን ስብከት በድምጽ እንለቃለን
ለአስተያየት @EMNE_TSYON @unitte_bot
በቴሌግራም ከፈለጉን @henokhailee
በfacebook ከፈለጉን https://www.facebook.com/tewahidosewhone/
በyoutube ከፈለጉን https://youtube.com/channel/UCq2ueVG6O3ZuKHJ485y7hfg
Download Telegram
በራሱ የትንቢት መጽሐፍ እንደሚነግረን፥ ነቢዩ ኤርምያስ ኢየሩሳሌም እስከ ተማረከችበት እስከ አምስተኛው ወር፥ ማለትም እስከ ፭፻፹፯ ከክ.ል.በ. በዚኹ አገልግሎቱ ቆይቷል /ኤር.፩፡፫/፡፡
#ግንቦት ፭ ቀን የሚነበበው ስንክሳር እንደሚነግረን ነቢዩ ኤርምያስ ያረፈው አይሁድ በድንጋይ ወግረዉት እንደሞተ ነው፡፡ ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን፥ ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ፡- “በድንጋይ ተወግረው ሞቱ” ብሎ በዕብራውያን ፲፩፡፴፯ ከጠቀሳቸው ቅዱሳን አንዱ ነቢዩ ኤርምያስ እንደኾነ ያስረዳሉ፡፡

#ዋቢ_ድርሳናት፡-
© የትንቢተ ኤርምያስ አንድምታ መቅድም፤
© የመጽሐፍ ቅዱስ መዝገበ ቃላት፤
© ስንክሳር