Save Oromia 💪
17.6K subscribers
7.57K photos
1.78K videos
49 files
1.43K links
Orommumma

ጥቆማ ለመስጠት የውስጥ መስመር ሜሴጅ ለማድረግ👉 @TomFreedo
Download Telegram
Save Oromia 💪
ፊንፊኔ የሚገኘው የአሜሪካን ኤምባሲ ለዜጎቹ የማስጠንቀቅያና የደህንነት መልዕክት አውጥቷል። ---------------------------------- The U.S. Embassy reminds U.S. citizens to always pay attention to personal safety and security for yourself and your family. Crime can occur anywhere and at any time;…
የአሀዳዊያን ሚድያዎች "የአሜሪካ ኤምባሲ ምን ሰምቶ ነው?" እያሉ ነው።

💥 የአሜሪካ ኤምባሲ የኦሮሞ የነፃነት ሀይሎች ፊንፊኔ ዙርያዋን ወጥረው መያዛቸው አሳስቦት ነዋ ሌላ ምን ይሆናል ብላችሁ ነው? 💥
~`• UNDP በሰው ሀብት ልማት ኢንዴክስ 2025 እንደገለፀው ኢትዮጵያ ከ191 ሀገራት ውስጥ 176ኛ ደረጃ ይዛለች በዚህ ጠቋሚ መሰረት ኢትዮጵያ ከኤርትራም በታች ሆና ዝቅተኛ የሰዉ ሀብት ልማት HDI እንዳስመዘገበች ዳታው አሳይቷል።

የቀመር አሰራሩን በዚህ ሊንክ ገብታችሁ ማወቅ ትችላላችሁ 👉

http://hdr.undp.org
#INBOX

"PPn maatii diyaaspooraa, abbaa, haadha fi obbolaa quuqama sabaa qabanii fi uummata isaaniif yeroo hunda sagalee tahan yeroo isaan dhimmoota hawaasummaa, gaddaa, gammachuu fi maatii ilaaluu biyya dhufan hordoftee dararaa jirti. Iddoo isaan buufatanitti doorsisuu fi buufata xiyyaaraa keessatti ugguruun odeeffannoo humnaan irraa guuruuf yaalaa jirti. Maatiin diyaaspooraa hanga siyaasi biyya kanaa tasgabbaahutti obsaa achuma turaa. Gaddas gammachuus achumatti dabarsaa."
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ብፁዕ አቡነ ገብርኤልን በለመድነው መንገድ ስማቸውን አስጠፋነ፣ ስልጣነ ክህነታቸውን ልናሳጣ ነው በሚል የፋኖ ቄሶችና ደብተራውያን በሸነና ላይ ነበሩ...
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
~`• በዲያስፖራ የሚኖሩ አፍሪካውያን ከቡርኪናፋሶው ግዜያዊ ፕሬዝዳንት ከካፒቴን ኢብራሂም ትራኦሬ ጋር አንድነታቸውን አሰሙ
አፍሪካ በኢብራሂም ትራውሬ በኩል አንድነት ለመፍጠር እየተነቃነቀ ሲሆን የጎጃም ፋኖ በሲስተም ጎንደሮችን በማጥፋት ተጠምዷል ይሄ ከሰኔ 15 የቀጠለ ሁለተኛው ጎንደርን ያለ ሰፈር መሪ ጭምር የማስቀረት እንቅስቃሴ አካል ነው።

ከዚህ ቀደም አባትየውን አቶ ውባንተ አባተን የውሻ ሞት እንዲሞት ሲያደርጉት ዛሬ ደግሞ ልጅየው ተመስገን ውባንተን እንዳልነበረ አድርገው ደግመውታል። Rip
Forwarded from Jabeessaa Qeerroo(ጀቤሳ ቄሮ) (J & Q)
የምዕራብ ዞን አዛዥ #ጃል_ዋሚ_Dhuጋ
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በጣልያን የሚገኙ አፍሪካውያን ከካፒቴን ኢብራሂም ትራውሬ ጎን መሆናቸውን አሳይተዋል።

በNeocolonialist እየደረሰባቸው ያለውንም የግድያ ሙከራ ሲያወግዙ አፍሪካውያን አንድ እንዲሆኑ ያስተላለፉትን መልዕክትም አወድሰዋል።
የቀድሞ አክቲቪስት ጃዋር መሀመድ የስርዓቱን ነውረኛ እንቅስቃሴ ሀቀኛ የኦሮሞ ሚድያዎች ሲናገሩት የነበረውን ሁነት ዛሬ የተፈጠረ ያክል ድንገት ተነስቶ በደንብ እያስጮህው ይገኛል።

አንዳንዶች "ደግሞ በምን ተጣልተው ይሆን?" የሚል ጥያቄ የሚያነሱ ሲሆን እኛ ግን ጃዋር ኬኛ ይልመድብህ ወደ ድሮው ህዝብ አገልጋይነትህ እንድትመለስ ምኞታችን ነው እንልሀለን። 🙏
Forwarded from Jawar Mohammed
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በአርሲ አሳሳ ከተማ ለግዳጅ ውትድርና በመንግሥት መጋዘን ውስጥ በር ተዘግቶባቸው የነበሩ ከ 400 ልጆች በላይ መጋዘኑን ሰብሮ በማምለጣቸው የአሳሳ ከተማ በሚሊሻወች ቱክስ እየተናጠች ነው::
Forwarded from Jabeessaa Qeerroo(ጀቤሳ ቄሮ) (J & Q)
ተዋወቁት ይህ
የኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት #የቢርቢርሰ_ጎሮ_ብርጌድ የላይኛው አመራር ነው.....እዚህቺው ቅርብ አፍንጫ ፊንፊኔ አፍንጫ ስር ነው!
Forwarded from LIMA FOXTROT FOXTROT
በሰሜን ኦሮሚያ በወሎ ዞን ባቴ ወረዳ ውስጥ የፒፒ ቡድን በህዝቡ ላይ እስራትና የተለያዩ ሰቆቃዎችን እየፈጸሙባቸው መሆኑ ተሰምቷል::



በሰሜን ኦሮሚያ  በወሎ ዞን ባቴ ወረዳ በጋሮ መንደር ውስጥ የብልፅግና ቡድን አባላት ህዝቡን ከኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት ጋር ግንኙነት አለቸው በማለት ድብደባ ከፈጸሙባቸው ቡሃላ ወደ እስር ቤት እየወረወሩና የግል መሳሪያ ያላቸውን ሰዎች ደግሞ ከኛ ጋር የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት ላይ መዘመት አለባቸው ብሎ እያሰቃዩዋቸው መሆኑን ምንጮች ለኦኤንኤም ተናግረዋል።


በተጨማሪም እነዚህ የፒፒ ጨካኞች በህዝብ ጤና ጣቢያዎች ውስጥ ሰፍሮ ህዝቡ ወደ ህክምና እንዳይሄድ እየከለከሉ እና በመሆኑም በአሁኑ ወቅት ህክምና የሚፈልጉ እናቶችና ህፃናት በከፍተኛ ችግር ውስጥ እንደሚገኙ ነዋሪዎች ለአራታ ቢዮሌሳ ኦሮሚያ አክሏል::



በምስራቅ አርሲ ዞን በሲራሮ ወረዳ የቢልሺጊና ወኪሎች የማህበረሰብ ቤቶችን ማቃጠላቸው ታውቋል::

በምሥራቅ አርሲ ዞን ሲራሮ ወረዳ ኡታሎ ቦራና መንደር  ውስጥ በብልፅግና ቡድን አባላት ቤታቸው የተቃጠለባቸው ሰዎች፤
      - አማን ጉዱሩ
      - ቦራና ቃባቶ
      - አንባቴ ዲና
      -  ጋሹ ባንኩ
      - ካላቾ ኢሬሶ
      - ቃዌቲ ጎባና
እና ሌሎች በርካቶች ከቤት ንብረት ጋር ማውደማቸውን የመንደሩ ነዋሪዎች ለአራታ ቢዮሌሳ ኦሮሚያ ገልጿል::


የአካባቢው ነዋሪዎች እንደገለፁት፣
ይህ ተግባር የተፈፀመው በምንም ወንጀል ሰርቶ ሳይሆን፣ “የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት እዚህ ያርፋሉ” በሚል ሰበብ፤ ከ200 በላይ የሚሆኑ ቤታቸውን ፈራርሶ ከቤት ንብረታቸው መፈናቀላቸውን ተነግሯል።


በምስራቅ ወለጋ ዞን በዲጋ ወረዳ ከአራት በላይ መንደሮች ውስጥ ነዋሪዎች ለከፍተኛ ዘረፋ እየተጋለጡ መሆናቸው ተሰምቷል::

በምስራቅ ወለጋ ዲጋ ወረዳ ስር በሚገኙ ብዙ መንደሮች ውስጥ የብልግና ካቢኔዎች እና ካድሬዎች የተለያዩ የክፍያ አይነቶችን ተገን በማድረግ በነዋሪዎች ላይ ከፍተኛ ዝርፊያ እና የሰባዊ መብት ረገጣ እየፈጸሙ ሲሆን,
እንደ:
-አዱኛ፣
ፉርዲሳ፣
ቡርቃ-ጉዲና፣
ቀርሳ እና ቢቂላ በሚባሉት መንደሮች ውስጥ
ሁሉንም ነዋሪዎች ከአቅማቸው በላይ የሆነ ክፍያን በመጠየቅ ለከፋ ችግር መጋለጣቸውን ነዋሪዎች ለአራታ ቢዮሌሳ ኦሮሚያ ተናግሯል::


ከዚ በፊትም በተለያዩ ጊዜያት በግብር፣በጤና ኢንሹራንስ፣የጎኖፋ መዋጮ እና ሌሎች ምክንያት በማድረግ እየተዘረፍን ነበርን በማለት የተናገሩት ነዋሪዎች, ከሶስት ወራት በፊት ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ ደረሰኝ የሌላውን ክፍያ ከመጠየቅም አልፎ መክፈል በማይችሉት ላይ የሚደርሰው ስቃይ ከድብደባ እስከ እስር ቤት በጣም አሳሳቢ ሆኗል በማለት ነዋሪዎች ጨምሮ ለኦኤንኤም አክሏል::

የድሀ እናቶችን ላብ እየዘረፈ የስልጣን እድሜውን ለማራዘም የሚሞክረው ስርዓት አልባው ቢልጽግና,
በሁሉም የኦሮሚያ አከባቢዎች በኦሮሞ ህዝብ ላይ ማሰቃያውን እያጠናከረ እና ወኪሎቹን በማሰማራት ኢሰብአዊ ድርጊት እያስፈጸመ ይገኛል::

በሰሜን ሸገር ዞን ሱሉልታ ወረዳ ውስጥ አንድ የብልግና ወታደር ከነ ሙሉ ትጥቁ ለኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት እጁን ሰጥቷል::


የኢትዮጵያ ኢምፓየር እረኞች ያለፍላጎታቸው በግዳጅ አጭር ስልጠና ሰጥቶ መሳሪያ አስታጥቀው የተሰማሩት,በየእለቱ ከሁሉም ኦሮሚያ ማዕዘናት ውስጥ ባገኙት አጋጣሚ መሳሪያቸውን በመያዝ ለኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት እጅ መስጠታቸውን ቀጥሏል::

በዚው መሰረት በሰሜን ሸገር ዞን ሱሉልታ ወረዳ ኬንተሪ ከተማ ውስጥ በሚገኘው ከፒፒ ወታደራዊ ካምፕ ሚያዝያ 23.2025 አንድ የኦሮሚያ ልዩ ሃይል ወታደር 2 AKM ጠመንጃ  ከነ ሙሉ ትጥቁ ከፒፒ ካምፕ ይዞ በማምለጥ ለኦሮሞ ነጻነት ትግል ካምፕ ገቢ ማድረጉን በአከባቢው የሚንቀሳቀሰው የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት ለአራታ ቢዮሌሳ ኦሮሚያ አስታውቋል።


የቀድሞው የቢልጽግና ወታደር በካምፑ ውስጥ እየደረሰበት ያለውን ስቃይ ተጸይፎ የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊትን ለመቀላቀል ወስኖ ከካምፑ ውስጥ ስወጣ, እዚያ በቀሩት የአገዛዙ ተላላኪዎች ተኩስ ከፍቶበት  እንዳመለጠው አክሏል።።።!!!
❤️💚❤️
😡😡😡
😡😡😡
Forwarded from Save Oromia 💪
አፍሪካ በኢብራሂም ትራውሬ በኩል አንድነት ለመፍጠር እየተነቃነቀ ሲሆን የጎጃም ፋኖ በሲስተም ጎንደሮችን በማጥፋት ተጠምዷል ይሄ ከሰኔ 15 የቀጠለ ሁለተኛው ጎንደርን ያለ ሰፈር መሪ ጭምር የማስቀረት እንቅስቃሴ አካል ነው።

ከዚህ ቀደም አባትየውን አቶ ውባንተ አባተን የውሻ ሞት እንዲሞት ሲያደርጉት ዛሬ ደግሞ ልጅየው ተመስገን ውባንተን እንዳልነበረ አድርገው ደግመውታል። Rip