This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የኦሮሞ ትግል ግቡ ነፃነት ነው።
አባት ሀገር ኦሮሚያ 💪
አባት ሀገር ኦሮሚያ 💪
😢20😱17🔥14👍1🙏1
የነፃነት ጮራ (Guca Bilisummaa)
Wednesday/ረቡዕ, April/ሚያዝያ 29፣ 2026, በአራታ ቢዮሌሳ ኦሮሚያ (ONM-ABO) at 8:00 PM CET/9:00 PM Oromia time!
ፕሮግራም በቀጥታ እንድትከታተሉን በትህትና እንጠይቃለን::
ፕሮግራሙም በአራታ ቢዮሌሳ ኦሮሚያ (ONM-ABO):
Facebook: https://www.facebook.com/share/1H8YPWaNeN/
X-Space:
https://x.com/ArraataO
YouTube: https://www.youtube.com/live/8RFSrlF488M?is=be3YnkwraS3SKKX5
እና
በየነፃነት ጮራ (Guca Bilisummaa)፦
YouTube:
https://youtube.com/channel/UCtmDzkZEixNTj3yFvobEy8w?si=K7b2ZaLc9TDrD51U
Facebook:
https://www.facebook.com/share/17ZpN7U8F5/
ገፆች ላይ በቀጥታ ይተላለፋል።
Wednesday/ረቡዕ, April/ሚያዝያ 29፣ 2026, በአራታ ቢዮሌሳ ኦሮሚያ (ONM-ABO) at 8:00 PM CET/9:00 PM Oromia time!
ፕሮግራም በቀጥታ እንድትከታተሉን በትህትና እንጠይቃለን::
ፕሮግራሙም በአራታ ቢዮሌሳ ኦሮሚያ (ONM-ABO):
Facebook: https://www.facebook.com/share/1H8YPWaNeN/
X-Space:
https://x.com/ArraataO
YouTube: https://www.youtube.com/live/8RFSrlF488M?is=be3YnkwraS3SKKX5
እና
በየነፃነት ጮራ (Guca Bilisummaa)፦
YouTube:
https://youtube.com/channel/UCtmDzkZEixNTj3yFvobEy8w?si=K7b2ZaLc9TDrD51U
Facebook:
https://www.facebook.com/share/17ZpN7U8F5/
ገፆች ላይ በቀጥታ ይተላለፋል።
😱10😢7🔥4
ሕወሓት በዚህ ሳምንት ለትግራይ አዲስ ፕሬዝዳንት ለመምረጥ ተዘጋጅቷል
በ2012 ዓ.ም የነበረውን መንግስታዊ መዋቅር እና ምክር ቤቶች ለመመለስም ባለፉት አስር ቀናት ዉስጥ ከድርጅቱ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ጀምሮ፣ የማእከላዊ ኮሚቴ፣ የዞን፣ የወረዳ እና የከተማ ምክር ቤቶችን ስብሰባ እያካሄደ ይገኛል፡፡ የዋዜማን ዝርዝር ዘገባ ያንብቡ- cutt.ly/9tLw4B9X #WazemaRadio
በ2012 ዓ.ም የነበረውን መንግስታዊ መዋቅር እና ምክር ቤቶች ለመመለስም ባለፉት አስር ቀናት ዉስጥ ከድርጅቱ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ጀምሮ፣ የማእከላዊ ኮሚቴ፣ የዞን፣ የወረዳ እና የከተማ ምክር ቤቶችን ስብሰባ እያካሄደ ይገኛል፡፡ የዋዜማን ዝርዝር ዘገባ ያንብቡ- cutt.ly/9tLw4B9X #WazemaRadio
Wazemaradio - Wazema Radio
ሕወሓት በዚህ ሳምንት ለትግራይ አዲስ ፕሬዝዳንት ለመምረጥ ተዘጋጅቷል - Wazemaradio
ዋዜማ- ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ (ዶ/ር) ከሁለት ሳምንታት በፊት የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚደንት ሌተናል ጀነራል ታደሰ ወረደን የስልጣን ጊዜ ለ 1 አመት ማራዘማቸውን ተከትሎ ፤ ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ሹመቱን እንደማይቀበለው እና ከጦርነቱ በፊት የነበረውን መንግስት ለመመለስ መወሰኑን መግለጹ ይታወሳል፡፡ በ2012 ዓ.ም የነበረውን መንግስታዊ መዋቅር እና ምክር ቤቶች ለመመለስም…
😢10😱6❤4👍1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
አብይ አህመድ በኦሮሞ ሼል ለአሀዳዊት ኢትዮጵያ የሚሰራ አማራ እንጂ ኦሮሞ አይደለም። በቴዲ አፍሮና በአብዮት ካሳዬ መሀል ምንም ልዩነት የለም።
😢12😱8👍7❤3
Lifting Sanctions on Eritrea Will Lead to U.S. Strategic Defeat
https://www.meforum.org/mef-observer/lifting-sanctions-on-eritrea-will-lead-to-u-s-strategic-defeat
https://www.meforum.org/mef-observer/lifting-sanctions-on-eritrea-will-lead-to-u-s-strategic-defeat
Middle East Forum
Lifting Sanctions on Eritrea Will Lead to U.S. Strategic Defeat
For Trump to Push Forward with Boulos’ Proposal for Rapprochement Also Would Insult Ethiopian and Eritrean Americans
👍4💯2❤1
የአለም አቀፉ ሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ድርጅት(HRW) የአውሮፓ ህብረት ከኢትዮጵያ ጋር ባለው ግንኙነት ግልጽ እና ተፈጻሚ ሊሆኑ የሚችሉ የሰብአዊ መብቶች መለኪያ እንዲያወጣ ጥሪውን ዳግም አሰምቷል። በቅርቡ የአውሮፓ ህብረት በሀገሪቷ ውስጥ የቀጥታ በጀት ድጋፍ ከማድረግ ባሻገር የህብረቱ አባል ሀገራት መዋዕለ ነዋያቸውን ለማፍሰስ እያደረጉት ያለው እንቅስቃሴ በአገሪቱ ውስጥ ተጠያቂነትን ለማስፈን የሚደረጉ ጥረቶችን ሊያዳክም እንደሚችልም አስጠንቅቋል።
https://eastleighvoice.co.ke/regional/339520/hrw-warns-eu-against-premature-normalisation-with-ethiopia-as-rights-abuses-persist#google_vignette
https://eastleighvoice.co.ke/regional/339520/hrw-warns-eu-against-premature-normalisation-with-ethiopia-as-rights-abuses-persist#google_vignette
The Eastleigh Voice
HRW warns EU against ‘premature normalisation’ with Ethiopia as rights abuses persist
The renewed engagement marks a shift in EU-Ethiopia relations following years of suspension of direct budget support linked to concerns over the conflict in nor...
👍3😢3❤1
Worth Reading
👇👇
ቅንጭብ
“Menelik Syndrome” captures a recurring pattern in Ethiopia’s political imagination: the selective revival of an idealized imperial past as a solution to present crises. Framed around the legacy of Menelik II, it is meant to elevate symbols of unity, strength, and state consolidation while downplaying the coercive foundations on which that unity was built. In contemporary discourse, this manifests in calls to “restore Ethiopia’s past glory”—a narrative that, for some, resonates emotionally but risks reopening unresolved historical contradictions. As a political lens, Menelik Syndrome helps explain how nostalgia, when filtered through power, can shape national identity, influence policy direction, and—paradoxically—intensify fragmentation rather than resolve it.
https://oromia.today/ethiopia-forward-to-the-past-the-politics-of-nostalgia-and-the-menelik-syndrome/
👇👇
ቅንጭብ
“Menelik Syndrome” captures a recurring pattern in Ethiopia’s political imagination: the selective revival of an idealized imperial past as a solution to present crises. Framed around the legacy of Menelik II, it is meant to elevate symbols of unity, strength, and state consolidation while downplaying the coercive foundations on which that unity was built. In contemporary discourse, this manifests in calls to “restore Ethiopia’s past glory”—a narrative that, for some, resonates emotionally but risks reopening unresolved historical contradictions. As a political lens, Menelik Syndrome helps explain how nostalgia, when filtered through power, can shape national identity, influence policy direction, and—paradoxically—intensify fragmentation rather than resolve it.
https://oromia.today/ethiopia-forward-to-the-past-the-politics-of-nostalgia-and-the-menelik-syndrome/
Oromia Today
Ethiopia Forward to the Past: The Politics of Nostalgia and the “Menelik Syndrome” – OROMIA TODAY
“Menelik Syndrome” captures a recurring pattern in Ethiopia’s political imagination: the selective revival of an idealized imperial past as a solution to present crises. Framed around the legacy of Menelik II, it elevates symbols of unity, strength, and state…
😱11😢7💯3❤1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ከአልቡርሀን ጋር ወግኖ #RSFን ሲወጋ ቆስሎ የተማረከ የትግራይ ወታደር ነው። RSF ይህንን እንደማስረጃ እንዲቆጠር እያደረገ ነው።
#عاجل #متداول قوات تأسيس
تقوم بإجلاء أسرى مليشيات التقراي بمعارك النيل الأزرق لعلاجهم وتقديهم إلى جهات الاختصاص كدليل دامغ على تورط الجيش السوداني في تجنيد مرتزقة أجانب
#عاجل #متداول قوات تأسيس
تقوم بإجلاء أسرى مليشيات التقراي بمعارك النيل الأزرق لعلاجهم وتقديهم إلى جهات الاختصاص كدليل دامغ على تورط الجيش السوداني في تجنيد مرتزقة أجانب
🔥5❤4👍4
#Breaking
ፅምዶ ጦርነቱን በሱዳን በኩል ትናንት ጀምሮታል ኤምፓየሪቷ ተወጣጥራለች! ሰሞኑን ደግሞ ምናልባትም ነገና ተነገወድያ በትግራይ በኩል የሚቀጥል ይመስላል 🔥🔥
ፅምዶ ጦርነቱን በሱዳን በኩል ትናንት ጀምሮታል ኤምፓየሪቷ ተወጣጥራለች! ሰሞኑን ደግሞ ምናልባትም ነገና ተነገወድያ በትግራይ በኩል የሚቀጥል ይመስላል 🔥🔥
🔥9😢2
የኤምፓየሪቷን ቆሻሻ ተግባርን የተረዳ ኦሮሞ ሁሉ #ኦነግ ነው። ፊንፊኔ ውስጥ እስከ ቅድመ አያቶቻቸውና ከዛም ዘለግ ላለ ድረስ ኦሮሞ የሆኑ የከተማዋ ባለቤቶች አሉ። የፊንፊኔ ተወላጅ ኦሮሞዎች ቁጥራቸው ቀላል የሚባል አይደለምና ሰፋሪውች አሳንሳችሁ አትመልከቱት። የዚህን ፔጅ አንቀሳቃሾችን ጨምሮ እራሳቸውን አደራጅተው በከተማዋ የሚንቀሳቀሱ ኮራ ያሉ ኦሮሞ ኦነጎች አሉ። የሚገርማችሁ አፋን ኦሮሞ እንኳን በቅጡ መናገር አይችሉም ግን የኤምፓየሪቷ ግፍ ገብቷቸው እየታገሉ ነው።
እናም አዲስ አበቤ የሚባል ነገር እንደሌለ ልታውቁት ይገባል፤ ከተማው በእናንተው ስነልቦና እኩል የሚንቀሳቀስ፣ ተንኮላችሁ የገባው የከተማዋ ባለቤት #የፊንፊኔ_ኦሮሞ በንቃት ይጠብቃታል። 💪
https://youtu.be/GFSdoFXKx9I?si=9BcIE0QgIWuwweL-
እናም አዲስ አበቤ የሚባል ነገር እንደሌለ ልታውቁት ይገባል፤ ከተማው በእናንተው ስነልቦና እኩል የሚንቀሳቀስ፣ ተንኮላችሁ የገባው የከተማዋ ባለቤት #የፊንፊኔ_ኦሮሞ በንቃት ይጠብቃታል። 💪
https://youtu.be/GFSdoFXKx9I?si=9BcIE0QgIWuwweL-
YouTube
"የኦነግ አባላት የሆኑ የአዲስ አበባ ልጆች አሉ"
Bayfers Media is a media organization that has gained wide recognition around the world, attracting many viewers and hosting over six hundred guests during the past six years — including ministers, senior national security and peace officials, political party…
😱7😢7🔥3👍2
ወራሪዎች አዲስ አበባ የሚሏት ፊንፊኔ የተገነባችው በቱለማ ኦሮሞ ደምና አጥንት ላይ ነው።
እኛ የፊንፊኔ ኦሮሞዎች በገዛ ከተማችን በመጣው በሄደው የምንገፋ ትኩረት የተነፈገን ሶስተኛ ረድፍ ላይ የተቀመጥን የበይ ተመልካች ነን።
ይህ ችግር የሚፈታው ደግሞ ለመጀመርያ ግዜ የኦሮሞን ኮዝ 1,2 ብሎ በግልጵ ባስተማረው (በሀቀኛው) የኦነግ መስመር ስር በሚገኝ ድርጅት ብቻ ነው።
እኛ የፊንፊኔ ኦሮሞዎች በገዛ ከተማችን በመጣው በሄደው የምንገፋ ትኩረት የተነፈገን ሶስተኛ ረድፍ ላይ የተቀመጥን የበይ ተመልካች ነን።
ይህ ችግር የሚፈታው ደግሞ ለመጀመርያ ግዜ የኦሮሞን ኮዝ 1,2 ብሎ በግልጵ ባስተማረው (በሀቀኛው) የኦነግ መስመር ስር በሚገኝ ድርጅት ብቻ ነው።
😢12😱8🔥4❤1👍1
Forwarded from Save Oromia 💪
"ፊንፊኔ የኦሮሞ ናት፣ እንደ አዳማና አምቦ ነው የምናያት። ልዩ ጥቅም የሚባለውን ነገር ፈጽሞ አንቀበልም። የኦሮሞ ሕዝብ በፊንፊኔ ላይ ያለው የባለቤትነት መብት ሙሉ ለሙሉ ሳይሸራረፍ መከበር አለበት።" ~ጃል ዳውድ ኢብሳ
😱10😢9❤5
Forwarded from Save Oromia 💪
ኦነግ ነው ማለት ለኦሮሞ ልጅ ክብሩ ነው!
~~~~~~~~~~~~~
"ዶክተር ነጋሶ ጊዳዳ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት በነበሩበት ዘመን የተቃዋሚ ፓርቲ መሪ የሆኑትን ዶክተር መረራ ጉዲናን ወደ ቤተ መንግስት አስጠሩት አሉ።
እናም "የፖለቲካ አቋምህ ምንድነው?" ብለው ጠየቁት።
ተረበኛው መረራ ጉዲና "ለሌላ ሰው ትናገራለህ?" አላቸው።
ዶክተር ነጋሶም "ኧረ ምን በወጣኝ? አልናገርም" አሉት።
መረራ ጉዲናም "እንዳንተው ኦሪጂናሌ ኦነግ ነኝ" በማለት ያልጠበቁትን መልስ ሰጣቸው።
----
እኛም እንዲህ ነን። "እገሌ ኦነግ ነው" ብላችሁ ከጀርባ ማማት አያስፈልጋችሁም። እዚህ ያለነው በሙሉ ኦሪጂናሌ ኦነጎች ነን። ችግራችሁ "ኦነግ"ንና ኦሮሞን አለማወቃችሁ ብቻ ሳይሆን ኢትዮጵያንም አለማወቃችሁ ነው።
ኦነግ ነው መባል ለኦሮሞ ልጅ ክብሩ ነው። "ኦነግ ነህ" ሲሉን ክብራችን ጣሪያ ይነካል። "ኦነግ ነህ" ሲሉት የሚሸማቀቅ ኦሮሞ የለም።
የኦነግን ያህል ለኦሮሞ ነፃነት የታገለ እና የተዋደቀ ድርጅት የለም። ኦነግን ከአንታርቲካ የመጣ ጭራቅ እያስመሰሉ ስለ ኦሮሞ ፖለቲካ እናውቃለን ማለት ራስን ማታለል ነው"።
~~~~~~~~~~~~~
"ዶክተር ነጋሶ ጊዳዳ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት በነበሩበት ዘመን የተቃዋሚ ፓርቲ መሪ የሆኑትን ዶክተር መረራ ጉዲናን ወደ ቤተ መንግስት አስጠሩት አሉ።
እናም "የፖለቲካ አቋምህ ምንድነው?" ብለው ጠየቁት።
ተረበኛው መረራ ጉዲና "ለሌላ ሰው ትናገራለህ?" አላቸው።
ዶክተር ነጋሶም "ኧረ ምን በወጣኝ? አልናገርም" አሉት።
መረራ ጉዲናም "እንዳንተው ኦሪጂናሌ ኦነግ ነኝ" በማለት ያልጠበቁትን መልስ ሰጣቸው።
----
እኛም እንዲህ ነን። "እገሌ ኦነግ ነው" ብላችሁ ከጀርባ ማማት አያስፈልጋችሁም። እዚህ ያለነው በሙሉ ኦሪጂናሌ ኦነጎች ነን። ችግራችሁ "ኦነግ"ንና ኦሮሞን አለማወቃችሁ ብቻ ሳይሆን ኢትዮጵያንም አለማወቃችሁ ነው።
ኦነግ ነው መባል ለኦሮሞ ልጅ ክብሩ ነው። "ኦነግ ነህ" ሲሉን ክብራችን ጣሪያ ይነካል። "ኦነግ ነህ" ሲሉት የሚሸማቀቅ ኦሮሞ የለም።
የኦነግን ያህል ለኦሮሞ ነፃነት የታገለ እና የተዋደቀ ድርጅት የለም። ኦነግን ከአንታርቲካ የመጣ ጭራቅ እያስመሰሉ ስለ ኦሮሞ ፖለቲካ እናውቃለን ማለት ራስን ማታለል ነው"።
😢12😱9❤6👍1
Forwarded from Save Oromia 💪
ደግመን ደጋግመን እንላለን❗❗
ኦነግ ቡድን ወይም ግንባር ብቻ አይደለም።ቡድን ወይም ግንባር ይፈርሳል ይገነባል፤ይወድቃል ይነሳል።
ኦነግ የግለሰቦች ስብስብ ብቻ አይደለም።
ግለሰቦች በትግል ላይ ይሰዋሉ፤ ከትግል ሜዳ ክደው ይፈረጥጣሉ።
ኦነግ ከዚህ ሁሉ በላይ ነው።
ኦነግ የኦሮሞ ህዝብ ብሔርተኝነት መሰረት የመላው ኦሮሞ ህዝብ መንፈስ ነው።
የሀምሳ ዓመታት የትግል ስኬቱን እያወደስን በደከመበት ጎኑ ብርታትን እየተመኘን በክብር እናስበዋለን።
https://t.me/HawiiEr
❤💚❤
ኦነግ ቡድን ወይም ግንባር ብቻ አይደለም።ቡድን ወይም ግንባር ይፈርሳል ይገነባል፤ይወድቃል ይነሳል።
ኦነግ የግለሰቦች ስብስብ ብቻ አይደለም።
ግለሰቦች በትግል ላይ ይሰዋሉ፤ ከትግል ሜዳ ክደው ይፈረጥጣሉ።
ኦነግ ከዚህ ሁሉ በላይ ነው።
ኦነግ የኦሮሞ ህዝብ ብሔርተኝነት መሰረት የመላው ኦሮሞ ህዝብ መንፈስ ነው።
የሀምሳ ዓመታት የትግል ስኬቱን እያወደስን በደከመበት ጎኑ ብርታትን እየተመኘን በክብር እናስበዋለን።
https://t.me/HawiiEr
❤💚❤
😢16😱11❤8👍1
በአለም ላይ ትልቅ የህዝብ ቁጥር፣ ትልቅና ሰፊ የሚለማና የለማ መሬት የያዘ፣ አብዛኛውን Absolute በሚባል ደረጃ የሀገሪቷን ቁልፍ ኢኮኖሚ ዘርፎች ይዞ ብሔራዊ ቋንቋም ሆነ የስራ ቋንቋ ያልሆነለት ህዝብ ቢኖር ኦሮሞ ብቻ ነው።
😢14😱8💯4❤1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ፊንፊኔ ላይ ኦነግ የለም፣ ፊንፊኔ ተወልዶ አዲስ አበቤ ነኝ እንጂ ኦሮሞ ነኝ የሚል የለም ለሚሉ ወበከንቱዎች ምላሻችን ይሄ ነው። እኛ ማንም መጣ ሄደ ማንነታችንን የማንቀይር ባለሀገሮቹ ፊንፊኔዎች ነን 💪 😁
😢14😱12❤9👍2