Forwarded from ከTsenat Magazine
ከTsenatMagazine_RebelEdition2020.pdf
4.8 MB
Forwarded from RasJany Muzik
መስከረም አይሆን ፀደይ ከሌለው አደይ፣
ሰኔም ካለዝናብ ሰኔ ነው አትበይ ፣
እኔም አንቺን ላፍታ ያጣው እንደሆን፣
ቀኑም ቀን አይሆንም እኔም እኔ አልሆን።
Anchihoye One of Ethiopias only Music Scale Mixed with Reggae Track number 2 from the Book Selamta New Sound! #rasjanyethiopia #Anchihoye #reggae #awtar #loveformusic
ሰኔም ካለዝናብ ሰኔ ነው አትበይ ፣
እኔም አንቺን ላፍታ ያጣው እንደሆን፣
ቀኑም ቀን አይሆንም እኔም እኔ አልሆን።
Anchihoye One of Ethiopias only Music Scale Mixed with Reggae Track number 2 from the Book Selamta New Sound! #rasjanyethiopia #Anchihoye #reggae #awtar #loveformusic
Forwarded from Zellan Creative and Cultural Centre
If you are interested, please let us know who you are, what project you are working on and how long you would like to use the space. You can DM us on Facebook/Instagram (@zellancreatives) with your links or email us on info@zellan.art We will let you know the availability upon scheduling. Please be aware that we expect everyone to respect WHO recommendations on preventing the spread of COVID-19.
ዘላን የፈጠራ እና የባህል ማዕከል የልምምድ ቦታ ለሚፈልጉ ሙዚቀኞች፣ ለሰዓሊዎች ክፍል/ ግቢ እንዲሁም ለአዳዲ ስራዎች አምሮአቸውን ለሚያዘጋጁ የፈጠራ ባለሙያዎች ቦታውን በነፃ እንዲጠቀሙበት ይጋብዛል።
ፍላጎት ካሎት ማንነትዎን፣ የሚሰሩበትን የስራ ዕቅድ እና ቦታውን ለምን ያህል ጊዜ መጠቀም እንደሚፈልጉ ማህበራዊ ገፆቻችንን እና info@zellan.art በመጠቀም መልዕልት ይላኩልን።
ክፍት የሆኑ ቀኖችን እናሳውቆታለን።
የዓለም የጤና ድርጅት ያወጣውን የኮሮና ቫይረስ መከላከያ ዘዴዎችን ተግባራዊ ማድረጎን አይዘንጉ::
ዘላን የፈጠራ እና የባህል ማዕከል የልምምድ ቦታ ለሚፈልጉ ሙዚቀኞች፣ ለሰዓሊዎች ክፍል/ ግቢ እንዲሁም ለአዳዲ ስራዎች አምሮአቸውን ለሚያዘጋጁ የፈጠራ ባለሙያዎች ቦታውን በነፃ እንዲጠቀሙበት ይጋብዛል።
ፍላጎት ካሎት ማንነትዎን፣ የሚሰሩበትን የስራ ዕቅድ እና ቦታውን ለምን ያህል ጊዜ መጠቀም እንደሚፈልጉ ማህበራዊ ገፆቻችንን እና info@zellan.art በመጠቀም መልዕልት ይላኩልን።
ክፍት የሆኑ ቀኖችን እናሳውቆታለን።
የዓለም የጤና ድርጅት ያወጣውን የኮሮና ቫይረስ መከላከያ ዘዴዎችን ተግባራዊ ማድረጎን አይዘንጉ::
Meet the Amazing Ethiopian Poet, Liyou Libsekal.
Liyou's poetry explores themes of home, identity and displacement. Liyou's chapbook, Bearing Heavy Things, is included in the African Poetry Book Fund's New Generation African Poets series. Her work has been included in Missing Slate Magazine, Badilisha Poetry and Cordite Poetry Review. Libsekal is winner of the 2014 Brunel University African Poetry Prize.
(https://en.wikipedia.org/wiki/Liyou_Libsekal)
Known for her incredibly powerful poetry and social activism, Liyou Libsekal has made a profound impact on people through her inclusive writing. Libsekal is a contemporary African poet who spent her early years traveling around East Africa with her family, before moving to the states to attend George Washington University. This period in her life is when she discovered her love for writing, and channeled much of her observations and frustrations about the sharp contrasts between Africans and Americans into her poetry. https://beyondthesinglestory.wordpress.co
Liyou's poetry explores themes of home, identity and displacement. Liyou's chapbook, Bearing Heavy Things, is included in the African Poetry Book Fund's New Generation African Poets series. Her work has been included in Missing Slate Magazine, Badilisha Poetry and Cordite Poetry Review. Libsekal is winner of the 2014 Brunel University African Poetry Prize.
(https://en.wikipedia.org/wiki/Liyou_Libsekal)
Known for her incredibly powerful poetry and social activism, Liyou Libsekal has made a profound impact on people through her inclusive writing. Libsekal is a contemporary African poet who spent her early years traveling around East Africa with her family, before moving to the states to attend George Washington University. This period in her life is when she discovered her love for writing, and channeled much of her observations and frustrations about the sharp contrasts between Africans and Americans into her poetry. https://beyondthesinglestory.wordpress.co
Agar (By Liyou Libsekal)
I remember a yellow scarf fashioned every which way and beautiful bones that peaked at the cheeks.
Mounted proud “young mother” in eyes mourning a daughter left behind
Families don’t speak of shame and hindsight lives in layers.
She was pieces of you strolling tall, slender and curved but you were with me as she cocooned and rolled and stretched. Always in a flowered dress, always drenched in fate
you sit, a lakeside lullaby a picture of youth then, and forever and forever I gnaw on whether you knew near the end
but with age as authority, we lived in darkness why expect more in death?
My anger lives in layers un-abandoned, if only for my sake.
https://www.ethiobeauty.com/article/ethiopian-poet-liyou-libsekal-wins-the-2014-african-poetry-prize
I remember a yellow scarf fashioned every which way and beautiful bones that peaked at the cheeks.
Mounted proud “young mother” in eyes mourning a daughter left behind
Families don’t speak of shame and hindsight lives in layers.
She was pieces of you strolling tall, slender and curved but you were with me as she cocooned and rolled and stretched. Always in a flowered dress, always drenched in fate
you sit, a lakeside lullaby a picture of youth then, and forever and forever I gnaw on whether you knew near the end
but with age as authority, we lived in darkness why expect more in death?
My anger lives in layers un-abandoned, if only for my sake.
https://www.ethiobeauty.com/article/ethiopian-poet-liyou-libsekal-wins-the-2014-african-poetry-prize
Ethiobeauty
Ethio Beauty - Ethiopian Poet Liyou Libsekal Wins The 2014 African Poetry Prize.
Congratulations to Ethiopian Poet Liyou Libsekal (Addis Ababa) on winning the 2014 Brunel University African Poetry Prize. She follows in the footsteps of last year’s first winner female poet Warsan Shire (Somali).
The Brunel University African Poetry…
ቴዎድሮስ ካሳ
፥
በጥልቀት ወደ ግጥሙ ባህር ያደላል ። በእርሱ ስራዎች ዉስጥ መንፈሳዊ ልዕልናዎች ጎልተዉ ይወጣሉ ። ዉበት ፣ እምነት ፣ እዉነት ፣ ፍቅር እና የፈጣሪ ሁለንታ አፅንኦት ተሰጥቷቸዉ ይዳሰሳሉ ። ግጥሞቹ የማንንም ቤት ባይዳስሱ ይወዳል ፥ ይልቁኑ በራሳቸዉ ቁመት የደረሱበትን አሻግረዉ እንዲያዩ ይለቃቸዋል ።
ተወልዶ ያደገዉ ደሴ ነዉ ። ግጥም ዉስጥ ጠልቆ የገባዉ ሀረማያ ዩኒቨርሲቲ እያለ ነዉ ። ዩኒቨርሲቲዉ ሳይኾን እድሜየ ነዉ እሳት ዉስጥ የገባዉ ባይ ነዉ ። አዲስአበባ ከመጣ በኃላም በብዙ መዉጣት ባይፈልግም በ ግጥማዊት ቅዳሜ ( poetic Saturday ) @poeticsaturday አንዳንድ ስራዎቹን አቅርቧል ። አሁን ላይ አዲስ የግጥም ቤት ለመስራት እየሰራ ይገኛል ።
ስራዎቹን በፌስቡክ ገፁ ( ቴዎድሮስ ካሳ ) ላይ መከታተል ይቻላል ።
፥
በጥልቀት ወደ ግጥሙ ባህር ያደላል ። በእርሱ ስራዎች ዉስጥ መንፈሳዊ ልዕልናዎች ጎልተዉ ይወጣሉ ። ዉበት ፣ እምነት ፣ እዉነት ፣ ፍቅር እና የፈጣሪ ሁለንታ አፅንኦት ተሰጥቷቸዉ ይዳሰሳሉ ። ግጥሞቹ የማንንም ቤት ባይዳስሱ ይወዳል ፥ ይልቁኑ በራሳቸዉ ቁመት የደረሱበትን አሻግረዉ እንዲያዩ ይለቃቸዋል ።
ተወልዶ ያደገዉ ደሴ ነዉ ። ግጥም ዉስጥ ጠልቆ የገባዉ ሀረማያ ዩኒቨርሲቲ እያለ ነዉ ። ዩኒቨርሲቲዉ ሳይኾን እድሜየ ነዉ እሳት ዉስጥ የገባዉ ባይ ነዉ ። አዲስአበባ ከመጣ በኃላም በብዙ መዉጣት ባይፈልግም በ ግጥማዊት ቅዳሜ ( poetic Saturday ) @poeticsaturday አንዳንድ ስራዎቹን አቅርቧል ። አሁን ላይ አዲስ የግጥም ቤት ለመስራት እየሰራ ይገኛል ።
ስራዎቹን በፌስቡክ ገፁ ( ቴዎድሮስ ካሳ ) ላይ መከታተል ይቻላል ።
ለባይተዋር ክንፎች
(ከቴዎድሮስ ካሳ)
አያልቅም ቅዠቱ ደርዝ አለዉ ሌሊቱ
ለአንድ ባለቅኔ
መኖር ሁለት ነዉ ሁለት ክዋኔ
አንድ
የፀሀይ ነበልባል የፀሀይ ወጋገን
ከተቀመጠበት ደርሳ እንደምትልሰዉ
እንደምትዳስሰዉ
ረዥም ቀሚሷን እንደሚዳስሳት
በነበልባል ቃሉ ቅኔ እያለበሳት ።
፥
ሁለት
ጠልፋ ከምስታስቀር የናፍቆት ኩሬ ላይ
በመዳፏ ጨልፎ
ሁልጊዜ መጠጣት ህመሙን ቢያብሰዉ
ወደ ጥልቁ ባህር ጠልቆ እንደገባ ሰዉ
የፀሀይን ነጠብጣብ አይችልም መጠጣት
ይንጠራራል እንጅ አንድ'ዜ ሊዉጣት ።
(ከቴዎድሮስ ካሳ)
አያልቅም ቅዠቱ ደርዝ አለዉ ሌሊቱ
ለአንድ ባለቅኔ
መኖር ሁለት ነዉ ሁለት ክዋኔ
አንድ
የፀሀይ ነበልባል የፀሀይ ወጋገን
ከተቀመጠበት ደርሳ እንደምትልሰዉ
እንደምትዳስሰዉ
ረዥም ቀሚሷን እንደሚዳስሳት
በነበልባል ቃሉ ቅኔ እያለበሳት ።
፥
ሁለት
ጠልፋ ከምስታስቀር የናፍቆት ኩሬ ላይ
በመዳፏ ጨልፎ
ሁልጊዜ መጠጣት ህመሙን ቢያብሰዉ
ወደ ጥልቁ ባህር ጠልቆ እንደገባ ሰዉ
የፀሀይን ነጠብጣብ አይችልም መጠጣት
ይንጠራራል እንጅ አንድ'ዜ ሊዉጣት ።
ውስጥ አገር
የተቀደደ አገር ሲጥፉት ቢጋፋ
ድንብርብሩ ድንበር እያደር ባይሰፋ
ባቆመችህ ቦታ እግርህን ደግፋ
ደረትህን ገልብጠህ
ወደልብህ ዙረህ
ጥሩአንባህን ንፋ
ህዋስ ሳለህ ስውር ኗሪ ደቂቅ ፍጡር
ምንነትህ እንኳን ለዓለም ላንተም ምስጢር
ዛፍ አይደለህ አትነቀል
ወይ መልሰህ አትተከል
ከስንቱ ጋር በስንቱ አጀብ
‘ምትታጀብ
ከስንቱ ጋር ለስንቱ አጀብ
‘ምታጅብ
ስንት ለሊት ስንት መዓልት ስንትስ ዘመን
ካለ ትዕይንትህ ‘ምትተውን
‘አገሬ መሬት ነው ወንዝና ተራራ
አገሬ ባህል ነው ምግብና ጭፈራ
አገሬ ሰዉ ነው ኦሮሞና አማራ’
ከማንም ሳትወግን
ማንንም ሳትጠራ ማንንም ሳትፈራ
ይቻልህ እንደሆን ከቆምክባት ቦታ
አገርህን ስራ
ከምትመታው ልብህ አንድ የደም ጠብታ
ከመዋደድ ፀጋም ቆንጥረህ በእርጋታ
ሰላም አፀድ መሃል ውስጥህ አኑራታ
በክብር በሞገስ ሰንደቅህን ተክለህ
ከአይምሮ ባርነት ሰዉን ነፃ አውጥተህ
ከዓለም ሰመመን ሁሉን ቃል አንቅተህ
ባልጠፋ ሸማኔ ባልቸገረ ፈታይ ድሪቶን አትስፋ
ኑር እንጂ አብርተህ
የተቀደደ አገር ሲጥፉት ቢጋፋ
ድንብርብሩ ድንበር እያደር ባይሰፋ
ባቆመችህ ቦታ እግርህን ደግፋ
ደረትህን ገልብጠህ
ወደልብህ ዙረህ
መለከትህን ንፋ
‘ማንነህ?’ ሲልህ ያኔ ሰው ሞኙ ወገኔ
ስም አማኝ ዘመዴ
እኔ ማለት አንተው እራስህ ነኝ ብለህ
ንገረው በዘዴ
ሰይፈ ተማም 2009
የተቀደደ አገር ሲጥፉት ቢጋፋ
ድንብርብሩ ድንበር እያደር ባይሰፋ
ባቆመችህ ቦታ እግርህን ደግፋ
ደረትህን ገልብጠህ
ወደልብህ ዙረህ
ጥሩአንባህን ንፋ
ህዋስ ሳለህ ስውር ኗሪ ደቂቅ ፍጡር
ምንነትህ እንኳን ለዓለም ላንተም ምስጢር
ዛፍ አይደለህ አትነቀል
ወይ መልሰህ አትተከል
ከስንቱ ጋር በስንቱ አጀብ
‘ምትታጀብ
ከስንቱ ጋር ለስንቱ አጀብ
‘ምታጅብ
ስንት ለሊት ስንት መዓልት ስንትስ ዘመን
ካለ ትዕይንትህ ‘ምትተውን
‘አገሬ መሬት ነው ወንዝና ተራራ
አገሬ ባህል ነው ምግብና ጭፈራ
አገሬ ሰዉ ነው ኦሮሞና አማራ’
ከማንም ሳትወግን
ማንንም ሳትጠራ ማንንም ሳትፈራ
ይቻልህ እንደሆን ከቆምክባት ቦታ
አገርህን ስራ
ከምትመታው ልብህ አንድ የደም ጠብታ
ከመዋደድ ፀጋም ቆንጥረህ በእርጋታ
ሰላም አፀድ መሃል ውስጥህ አኑራታ
በክብር በሞገስ ሰንደቅህን ተክለህ
ከአይምሮ ባርነት ሰዉን ነፃ አውጥተህ
ከዓለም ሰመመን ሁሉን ቃል አንቅተህ
ባልጠፋ ሸማኔ ባልቸገረ ፈታይ ድሪቶን አትስፋ
ኑር እንጂ አብርተህ
የተቀደደ አገር ሲጥፉት ቢጋፋ
ድንብርብሩ ድንበር እያደር ባይሰፋ
ባቆመችህ ቦታ እግርህን ደግፋ
ደረትህን ገልብጠህ
ወደልብህ ዙረህ
መለከትህን ንፋ
‘ማንነህ?’ ሲልህ ያኔ ሰው ሞኙ ወገኔ
ስም አማኝ ዘመዴ
እኔ ማለት አንተው እራስህ ነኝ ብለህ
ንገረው በዘዴ
ሰይፈ ተማም 2009
Forwarded from Effortless (Bluu)
Fate isn't exclusively mine,
Like everyone here I gotta wait in line,
Fate doesn't happen to me,
Stumbling along the lines of fear and boldness,
I happen to it,
Fate isn't biased,
"Resigning to my fate" is hoax,
Fate is where you decide to go,
Fate is who you decide to be,
Fate isn't exclusively yours,
One fate wasn't designated for you,
Fate doesn't happen to you,
Along the lines of taking chances,
You happen to it,
"Accepting your fate" is a hoax,
Nothing is given,
With fate, we're always taking,
Not what is predeterminedly ours,
Not what has been written and left to the dust,
With fate, we're always taking,
Taking segments to draw our own line.
@cannotthinkofstgcool
Like everyone here I gotta wait in line,
Fate doesn't happen to me,
Stumbling along the lines of fear and boldness,
I happen to it,
Fate isn't biased,
"Resigning to my fate" is hoax,
Fate is where you decide to go,
Fate is who you decide to be,
Fate isn't exclusively yours,
One fate wasn't designated for you,
Fate doesn't happen to you,
Along the lines of taking chances,
You happen to it,
"Accepting your fate" is a hoax,
Nothing is given,
With fate, we're always taking,
Not what is predeterminedly ours,
Not what has been written and left to the dust,
With fate, we're always taking,
Taking segments to draw our own line.
@cannotthinkofstgcool
ምታት ምታት አለኝ፤ እራስ እራሴን
ከፍ ዝቅ አረገኝ፤ አንጀት አንጀቴን
ዞር ዞር እላለው፤ እንደነኩት መሪ
ጎንበስ ጎንበስ እኔው፤ ደርሶ እንደአፋሪ
ቅልሽልሽ ቅልሽልሽ ፤ ቂም እንዳረገዘ
ድንብርብር ድንብርብርብር፤ ሰርቆ እንደተያዘ
መሀል አየት ፤ ጥግ ለየት
ድንገት ፍክት፤ ወድያው ጥፍት
ደሞ ልስልስ፤ ከዚያ ውል'ፍት
አይቶ ክስስ፤ ሰምቶ ምልስ
አውቆ መርሳት፤ ጥሎ ማንሳት
ይህን መንካት ፤ ያን ማንኳኳት
ትቶ መተው፤ ቂሎ ማቄል
ስሎ ማሾል፤ ስቶ ማ'ሴት
እንዲህ እንዲያ፤ እንዲያ እንዲህ
እዚህ እዚያ ፤ እዚያ እዚህ
እኔን ያደርገኛል፤ እኔ አደርገዋለው
ዛሬ ይሆነኛል፤ ዛሬን ሆነዋለው
ነገን ይተወኛል፤ ትላንትን ትቻለው።
ዛሬ
ዛሬ ይሆነኛል፤ ዛሬን ሆነዋለው
ነገን ይተወኛል፤ ትላንትን ትቻለው።
ርብቃ ሲሳይ @Ribki
#ግጥምሲጥም #ግጥማዊ_ቅዳሜ #ርብቃ_ሲሳይ
ከፍ ዝቅ አረገኝ፤ አንጀት አንጀቴን
ዞር ዞር እላለው፤ እንደነኩት መሪ
ጎንበስ ጎንበስ እኔው፤ ደርሶ እንደአፋሪ
ቅልሽልሽ ቅልሽልሽ ፤ ቂም እንዳረገዘ
ድንብርብር ድንብርብርብር፤ ሰርቆ እንደተያዘ
መሀል አየት ፤ ጥግ ለየት
ድንገት ፍክት፤ ወድያው ጥፍት
ደሞ ልስልስ፤ ከዚያ ውል'ፍት
አይቶ ክስስ፤ ሰምቶ ምልስ
አውቆ መርሳት፤ ጥሎ ማንሳት
ይህን መንካት ፤ ያን ማንኳኳት
ትቶ መተው፤ ቂሎ ማቄል
ስሎ ማሾል፤ ስቶ ማ'ሴት
እንዲህ እንዲያ፤ እንዲያ እንዲህ
እዚህ እዚያ ፤ እዚያ እዚህ
እኔን ያደርገኛል፤ እኔ አደርገዋለው
ዛሬ ይሆነኛል፤ ዛሬን ሆነዋለው
ነገን ይተወኛል፤ ትላንትን ትቻለው።
ዛሬ
ዛሬ ይሆነኛል፤ ዛሬን ሆነዋለው
ነገን ይተወኛል፤ ትላንትን ትቻለው።
ርብቃ ሲሳይ @Ribki
#ግጥምሲጥም #ግጥማዊ_ቅዳሜ #ርብቃ_ሲሳይ
ከጥያቄሽ ሁሉ እኔን ደስ የሚለኝ
"ትወደኛለህ ወይ"? ብለሽ ስጠይቂኝ
አዉ እወድሻለሁ አዉ እወድሻለሁ
ጠይቂኝ ግዴለም
አንድ ሺ አመት መሉ
አዎ'ወድሻለሁ ብልሽ አይደከመኝም
:
:
:
ከጥያቄሽ ሁሉ እኔን የሚጨንቀኝ
ቃል የሚቸግረኝ
"እንደምን?" ስትይኝ
እንደምን ልበልሽ
እንደ ፅጌረዳ?
እሱ'ኮ ውበቱ ነው እስኪፈነዳ
እንደምን ልበልሽ እንዳደይ አበባ
ባመት እንደሚታይ መስከረም ሲጠባ
የለም የለም
እንደሱም አይደለም
ከምሽት ጨረቃ ከማለዳ ፀሀይ ትደምቂያለሽ በጣም
ያለም ውዱ ሽቶ የገላሽን ጠረን ፈፅሞ አይወክልም
የምወደው ሁሉ ምን በቃል ቢሞሸር አንቺን አያክልም
እርግጥ ነው የቤተስኪያን ዜማ
ቅዳሴ ስሰማ ልቤ ይሸፍታል
ላንቺ ያለኝ ስሜት ግን ከዚህም ይለያል
እባክሽ የኔ አለም
ሰማይና ምድር እንደሚያልፉ እያወቅሽ
እንደምን አትበይኝ እንደምን ልበልሽ
ምንም ስለሌለ ላንቺ "እንደ" የምለው
አንቺን የምወድሽ አንዳንቺ ብቻ ነው
ዳግም ተካ
#ግጥምሲጥም #ዳግም_ተካ
"ትወደኛለህ ወይ"? ብለሽ ስጠይቂኝ
አዉ እወድሻለሁ አዉ እወድሻለሁ
ጠይቂኝ ግዴለም
አንድ ሺ አመት መሉ
አዎ'ወድሻለሁ ብልሽ አይደከመኝም
:
:
:
ከጥያቄሽ ሁሉ እኔን የሚጨንቀኝ
ቃል የሚቸግረኝ
"እንደምን?" ስትይኝ
እንደምን ልበልሽ
እንደ ፅጌረዳ?
እሱ'ኮ ውበቱ ነው እስኪፈነዳ
እንደምን ልበልሽ እንዳደይ አበባ
ባመት እንደሚታይ መስከረም ሲጠባ
የለም የለም
እንደሱም አይደለም
ከምሽት ጨረቃ ከማለዳ ፀሀይ ትደምቂያለሽ በጣም
ያለም ውዱ ሽቶ የገላሽን ጠረን ፈፅሞ አይወክልም
የምወደው ሁሉ ምን በቃል ቢሞሸር አንቺን አያክልም
እርግጥ ነው የቤተስኪያን ዜማ
ቅዳሴ ስሰማ ልቤ ይሸፍታል
ላንቺ ያለኝ ስሜት ግን ከዚህም ይለያል
እባክሽ የኔ አለም
ሰማይና ምድር እንደሚያልፉ እያወቅሽ
እንደምን አትበይኝ እንደምን ልበልሽ
ምንም ስለሌለ ላንቺ "እንደ" የምለው
አንቺን የምወድሽ አንዳንቺ ብቻ ነው
ዳግም ተካ
#ግጥምሲጥም #ዳግም_ተካ
Bibliographic information
Title Together in a Sudden Strangeness: America's Poets Respond to the Pandemic
Editor Alice Quinn
Publisher Knopf Doubleday Publishing Group, 2020
ISBN 0593318714, 9780593318713
Length 208 pages
https://bit.ly/2N8CbVT
Title Together in a Sudden Strangeness: America's Poets Respond to the Pandemic
Editor Alice Quinn
Publisher Knopf Doubleday Publishing Group, 2020
ISBN 0593318714, 9780593318713
Length 208 pages
https://bit.ly/2N8CbVT
Forwarded from Jafer Books 📚 (Zee - Se)
የኤቶዮጵ መጽሐፍ ደራሲ ዶ/ር ኤልያስ ገብሩ አዕምሮ እና ሌሎች አስራስድስት ወጣትና አንጋፋ ደራሲያን በሕብረት ሆነው በጉራማይሌ የአጻጻፍ ስልት በብዕር ቅባት አእምሯችሁን ሊያዋዙ ይኸው ሰብሰብ ብለው " አቦል " በተሰኘ ዳጎስ ባለ ድርሳን መጥተዋል ::
የአብሮነት ውልድ ልጃቸውን " አቦል " ብለው ጠርተውታል፡፡
ያንብቡት ::
ለቴልግራም @jafbok
ለዌብሳይታችን www.jaferbooks.com
መገኛ :- ለገሃር ኖክ ነዳጅ ማደያው አጠገብ ተወልደ ሕንጻ ስር ::
የአብሮነት ውልድ ልጃቸውን " አቦል " ብለው ጠርተውታል፡፡
ያንብቡት ::
ለቴልግራም @jafbok
ለዌብሳይታችን www.jaferbooks.com
መገኛ :- ለገሃር ኖክ ነዳጅ ማደያው አጠገብ ተወልደ ሕንጻ ስር ::
Forwarded from Tibeb Be Adebabay-TBA
Power of Art: Performance and Collaborative Expressions
Art isn't just for aesthetics. They say that it is art together with science that allows a society to move forward by asking stronger questions. This time, we are seeing art in its core as a powerful means of starting dialogue and communication. We hope you enjoy tonight’s conversations. And don’t forget to message us your questions and feedback.
Special thanks to Mulugeta Gebrekidan, Va-bene, and John Herman for making this session possible.
Openly share your individual views and opinions. The session has been recorded and streamed live and due to the depth of the topics, this session will not be suitable for children. Watch the full conversation on Facebook by clicking here: facebook.com/Tibeb2020/videos/1135392696830915/
Copyright/photo credits - pIAR [Perforcraze INTERNATIONAL ARTIST RESIDENCY]
Art isn't just for aesthetics. They say that it is art together with science that allows a society to move forward by asking stronger questions. This time, we are seeing art in its core as a powerful means of starting dialogue and communication. We hope you enjoy tonight’s conversations. And don’t forget to message us your questions and feedback.
Special thanks to Mulugeta Gebrekidan, Va-bene, and John Herman for making this session possible.
Openly share your individual views and opinions. The session has been recorded and streamed live and due to the depth of the topics, this session will not be suitable for children. Watch the full conversation on Facebook by clicking here: facebook.com/Tibeb2020/videos/1135392696830915/
Copyright/photo credits - pIAR [Perforcraze INTERNATIONAL ARTIST RESIDENCY]
Forwarded from HAPPY (Ribka Sisay)
____ልቤ_____
የሰላምን ፡ ጣዕም ፡ እረሳው: ልቤም ፡ አመፃን ፡ ወደደች፤
የእረፍትን ፡መልክ ፡ ዘነጋው: ነፍሴም ፡ ረብሻን ፡ ፈለገች።
_______❤____________
ህሊናዬ ፡ ግን ፡ ይለኛል : ይህ ፡ መንገድ ፡ ያንቺ ፡ አይደለም፤
አይኔ ደግሞ ፡ ይፈልጋል: ያያል ፡ ግን ፡ ሚታይ ፡ የለም፤
________❤___________
ልቤ ፡ አመፃን ፡ ወደደች ፡ ማን ፡ ይልቃል ፡ ከጉልበቷ፤
ነፍሴም ፡ ረብሻን ፡ ፈለገች ፡ማን ፡ ይልቃል ፡ ከልኬቷ፤
_______❤__________
የሚገስፅ ፡ የሚመልስ ፡ የሚወቅስ ፡የሚያቃና፤
የተቻለው ፡ የሚቻለው ፡ ካንተ ፡ በቀር ፡የለምና፤
የፈሰሰ ፡ የእንባ ፡ ሳቅ ፤
የሚመስል ፡ የሀዘን ፡ስላቅ፤
የቆሰለ ፡ የፈውስ ደም፤
የሚመስል ፡ድኖ የሚያም፤
የተደበቀውን ፡ሚስጥሬን፤
እንድታውቀው ፡መሰበሬን፤
ምነግርበት ፡ ቃል ፡የለኝም፤
ቃል ፡ ባወጣም፡ አታምነኝም።
_____❤__________
ታውቀኝ ፡ እንደው፡ፊቴን ፡ አልፈህ ፡ ተመልከተኝ፤
ታዝን ፡ እንደው ፡ ሳቄን ፡ትተህ ልቤን እየኝ።
_____❤__________
ልቤ፡ አመፃን ፡ ወደደች፤
ነብሴም ፡ ረብሻን ፡ ፈለገች፤
የሚወቅስ ፡ የሚያቃና ፤
ካንተ ፡ በቀር ፡ የለምና፤
ፈገግታዬን ፡ ሳቄን ፡ ትተህ፤
ተመልከታት ፡ ልቤን ፡ መተህ።
________❤____________
እኔ ርብቃ ሲሳይ በሰኔ እሮብ 10 ቀን ፃፍኩኝ😁@beyoubegoodbehappy
የሰላምን ፡ ጣዕም ፡ እረሳው: ልቤም ፡ አመፃን ፡ ወደደች፤
የእረፍትን ፡መልክ ፡ ዘነጋው: ነፍሴም ፡ ረብሻን ፡ ፈለገች።
_______❤____________
ህሊናዬ ፡ ግን ፡ ይለኛል : ይህ ፡ መንገድ ፡ ያንቺ ፡ አይደለም፤
አይኔ ደግሞ ፡ ይፈልጋል: ያያል ፡ ግን ፡ ሚታይ ፡ የለም፤
________❤___________
ልቤ ፡ አመፃን ፡ ወደደች ፡ ማን ፡ ይልቃል ፡ ከጉልበቷ፤
ነፍሴም ፡ ረብሻን ፡ ፈለገች ፡ማን ፡ ይልቃል ፡ ከልኬቷ፤
_______❤__________
የሚገስፅ ፡ የሚመልስ ፡ የሚወቅስ ፡የሚያቃና፤
የተቻለው ፡ የሚቻለው ፡ ካንተ ፡ በቀር ፡የለምና፤
የፈሰሰ ፡ የእንባ ፡ ሳቅ ፤
የሚመስል ፡ የሀዘን ፡ስላቅ፤
የቆሰለ ፡ የፈውስ ደም፤
የሚመስል ፡ድኖ የሚያም፤
የተደበቀውን ፡ሚስጥሬን፤
እንድታውቀው ፡መሰበሬን፤
ምነግርበት ፡ ቃል ፡የለኝም፤
ቃል ፡ ባወጣም፡ አታምነኝም።
_____❤__________
ታውቀኝ ፡ እንደው፡ፊቴን ፡ አልፈህ ፡ ተመልከተኝ፤
ታዝን ፡ እንደው ፡ ሳቄን ፡ትተህ ልቤን እየኝ።
_____❤__________
ልቤ፡ አመፃን ፡ ወደደች፤
ነብሴም ፡ ረብሻን ፡ ፈለገች፤
የሚወቅስ ፡ የሚያቃና ፤
ካንተ ፡ በቀር ፡ የለምና፤
ፈገግታዬን ፡ ሳቄን ፡ ትተህ፤
ተመልከታት ፡ ልቤን ፡ መተህ።
________❤____________
እኔ ርብቃ ሲሳይ በሰኔ እሮብ 10 ቀን ፃፍኩኝ😁@beyoubegoodbehappy
Rap is a complex mix of
influences, including
elements of speech , prose,
poetry, and song . Learn to
rap by listening to the
masters, learning rhythms,
and practicing your own
lyrics. There are no
shortcuts, and you won't
sound like Kendrick Lamar
overnight – but if you put in
the hard work, you'll be
rewarded.
https://www.facebook.com/Ethio-Rap-Game-ERG-481719268940791/?ref=page_internal
influences, including
elements of speech , prose,
poetry, and song . Learn to
rap by listening to the
masters, learning rhythms,
and practicing your own
lyrics. There are no
shortcuts, and you won't
sound like Kendrick Lamar
overnight – but if you put in
the hard work, you'll be
rewarded.
https://www.facebook.com/Ethio-Rap-Game-ERG-481719268940791/?ref=page_internal
Facebook
Log in to Facebook
Log in to Facebook to start sharing and connecting with your friends, family and people you know.