Fidel Tutorial (ፊደል የጥናት አገልግሎት)
1.92K subscribers
824 photos
23 videos
192 files
170 links
* Professional Tutorial service
* Book online or via phone
* Kg to university
* Flashcards
* online Tutorials
Contact
+251979795154
+251979795468

Youtube: https://www.youtube.com/@FidelTutorial


To become a tutor
join https://t.me/fideltutores
Download Telegram
#Update

የዩኒቨርሲቲዎች ምደባ ይፋ ተደርጓል።


በ2014 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ወስዳችሁ 50 ከመቶና ከዚያ በላይ ያመጣችሁ ተማሪዎች የተመደባችሁበትን ዩኒቨርሲቲ በተከታዮቹ አማራጮች ማየት ትችላላች 👉

Website:  https://result.ethernet.edu.et

SMS: 9444

Telegram bot: @moestudentbot

@tikvahuniversity

#fideltutorial #education #grade12
#Update

የአቅም ማሻሻያ (Remedial Program) በመንግስት ዩኒቨርስቲዎች እና በተለያዩ አማራጮች ለመከታተል የመቁረጫ ነጥብ ይፋ ተደረገ።

የትምህርት ሚኒስቴር በ2014 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና  ወስደው 50 ከመቶ እና ከዚያ በላይ ያመጡትን ከግምት ውስጥ በማስገባት እና በተመሳሳይ ሁኔታ ፈተናው የተሰጠበትን አግባብ እና ሌሎች ጉዳዮችን ከግምት በመውሰድ ለአንድ ጊዜ ብቻ  የሚያገለግል የአቅም ማሻሻያ (Remedial Program) እንዲተገበር መወሰኑ ይታወቃል።

በዚሁ መሰረት በ2015 የትምህርት ዘመን ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ገብተው በ Remedial ፕሮግራም የሚከታተሉ ተማሪዎችን አነስተኛ የመግቢያ ውጤት መወሰን አስፈላጊ በመሆኑ 50 ከመቶ እና ከዚያ በላይ ያላስመዘገቡ ነገር ግን ከላይ የተዘረዘሩትን የሚያሟሉ ተማሪዎች የ Remedial ፕሮግራም ተጠቃሚዎች ይሆናሉ ።

1. በሁሉም አማራጮች (በግል እና በመንግስት ተቋማት) የ Remedial ፕሮግራም ለመከታተል ተማሪዎች እንደተፈተኑት የትምህርት አይነት ብዛት 30% ከመቶ እና ከዚያ በላይ ማለትም (210 ከ 700፣  180 ከ 600 እና 150 ከ 500) የተቆረጠ መሆኑን።

2. ከላይ በተራ ቁጥር 1 የተገለጸው እንደተጠበቀ ሆኖ  በመንግስት ተቋማት(ወጪያቸው በመንግስት ተሸፍኖ) የ Remedial ፕሮግራም የሚከታተሉት የሚከተሉትን መቁረጫ ነጥብ ያሟሉ ብቻ ይሆናል ተብሏል።

ምንጭ፦ ትምህርት ሚኒስቴር

Join us: https://linktr.ee/fideltutorial

Contact: 0979795154 / 0979795468

Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor

#grade12 #Fidel #fideltutorial #educationalconsultancy
#የመቁረጫ_ነጥብ

የአቅም ማሻሻያ (ረሜዲያል) የመቁረጫ ነጥብ፦

- የተፈጥሮ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች ፤ ከ700 በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ለመማር የረሜዲያል መቁረጫ ነጥብ 👉 263

- የተፈጥሮ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች ፤ ከ700 በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ለመማር የረሜዲያል መቁረጫ ነጥብ 👉 227

- የማህበራዊ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች ፤ ከ600 በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ለመማር የረሜዲያል መቁረጫ ነጥብ 👉 220

- የማህበራዊ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች ፤ ከ600 በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ለመማር የረሜዲያል መቁረጫ ነጥብ 👉 190

- የታዳጊ ክልል የተፈጥሮ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች ፤ ከ700 በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ለመማር የረሜዲያል መቁረጫ ነጥብ 👉 210

- የታዳጊ ክልል የተፈጥሮ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች ፤ ከ700 በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ለመማር የረሜዲያል መቁረጫ ነጥብ 👉 210

- የታዳጊ ክልል የማህበራዊ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች ፤ ከ600 በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ለመማር የረሜዲያል መቁረጫ ነጥብ 👉 180

- የታዳጊ ክልል የማህበራዊ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች ፤ ከ600 በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ለመማር የረሜዲያል መቁረጫ ነጥብ 👉 180

(ተጨማሪ ከላይ በተያያዘው ምስል ያንብቡ)

ምንጭ፦ ትምህርት ሚኒስቴር

Join us: https://linktr.ee/fideltutorial

Contact: 0979795154 / 0979795468

Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor

#grade12 #Fidel #fideltutorial #educationalconsultancy
#tutor #tutorial #tutorialinaddis #mentorship #tutorinaddis #femaletutor #confidence #kids #Examprparation #Grade12 #Besttutoringcompany

የምስራች ለወላጆች!
ፊደል ቱቶሪያል

በአዲሱ ዘመን ለልጅዎ የትምህርት ስኬት አጋዥ ይፈልጋሉ?
እንግድያውስ፤ ኑ አብረን እንስራ!
ይደዉሉ፡ 👇
0979795154
0979795468

Social media: @fideltutorial
Website: www.fideltutorial.com
2👍2
የ2017 ዓ.ም የሪሚዲያል ተማሪዎች የማጠቃለያ ፈተና አራተኛ ቀኑ ላይ ይገኛል፡፡ ፈተናው በጥብቅ ዲሲፕሊን እና የፈተና ስነ-ምግባር እየተሰጠ መሆኑ ተገልጿል፡፡

በወለጋ ዩኒቨርሲቲ ሻምቡ ካምፓስ ባለፉት ሦስት የፈተና ቀናት ተንቀሳቃሽ ስልክ ሲጠቀሙ የተገኙ ተማሪዎች ከመፈተኛ ክፍል እንዲሰናበቱና የትምህርት ዓይነቱ የፈተና ውጤታቸዉ እንዲሰረዝ መደረጉን ከዩኒቨርሲቲው የተገኘ መረጃ ያሳያል።

77 ሺህ የሚሆኑ የሪሚዲያል ተማሪዎች በ41 ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ በተዘጋጁ 64 የፈተና ማዕከላት የሪሚዲያል ፈተና እየወሰዱ እንደሚገኙ ትምህርት ሚኒስቴር መግለፁ ይታወቃል፡፡

የሪሚዲያል ተማሪዎች ፈተና ነገ በአረፋ በዓል ምክንያት የማይሰጥ ሲሆን፤ ቅዳሜ ግንቦት 30/2017 ዓ.ም ይጠናቀቃል፡፡ ምስል፦ ወለጋ ዩኒቨርሲቲ

Via @tikvahuniversity

#FidelTutorial #Learning #EducationForAll
#Tutorinaddis #Grade12
👍1