Fidel Tutorial (ፊደል የጥናት አገልግሎት)
1.92K subscribers
823 photos
23 videos
192 files
169 links
* Professional Tutorial service
* Book online or via phone
* Kg to university
* Flashcards
* online Tutorials
Contact
+251979795154
+251979795468

Youtube: https://www.youtube.com/@FidelTutorial


To become a tutor
join https://t.me/fideltutores
Download Telegram
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
በነጻ የ4 ዓመት ፈተና ጥያቄዎችን እንዲሁም አጋዥ ቱቶሪያል ቪዲዮዎችን በዉስጡ የያዘ ከፊደል ቱቶሪያል ለዘንድሮ ተፈታኝ ተማሪዎች የቀረበ፣ ይህን ዕድል አሁኑኑ ተጠቀሙ!

ለመመዝገብ
lms.fideltutorial.com

#tutor #አስጠኚ #educationforall #EdTech #MadeInEthiopia #LMS #OnlineLearning #smartlearning #SmartLearning #learning #tutorials #tutorial #education
3
🎓 Empowering the Future at Hidase Primary School! 💻

We had a truly inspiring training session with the amazing students and teachers of Hidase Primary School!
The focus? Learning how to use Fidel LMS to prepare for exams, revisit lessons through short video courses, and build confidence using technology.

📱💡 With Fidel LMS, students can revise smarter, learn at their own pace, and feel more prepared for their exams — all for free. It's not just about passing; it's about empowering young minds to thrive.

We’re excited to see how these students take charge of their learning journey. 🚀

🔗 Start exploring today: www.lms.fideltutorial.com
#FidelLMS #Grade6 #Grade8 #DigitalLearning #StudentSuccess #EducationForAll #ExamPreparation #EmpowerStudents
6👍2
#RemedialExam

የ2017 ዓ.ም የሪሚዲያል ተማሪዎች ፈተና ከግንቦት 25-30/2017 ዓ.ም ይሰጣል፡፡

መርሐግብሩ እንደሚያሳየው ከማዕከል የሚሰጠው ፈተና ለአምስት ቀናት የሚቆይ ሲሆን፤ ግንቦት 25/2017 ዓ.ም ለተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በሚሰጠው የባዮሎጂ ትምህርት ፈተና ይጀመራል፡፡

በኢድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል ምክንያት ፈተናው አርብ ግንቦት 29/2017 ዓ.ም የማይሰጥ መሆኑን መርሐግብር ያሳያል፡፡

ፈተናው ግንቦት 30/2017 ዓ.ም ለተፈጥሮ ሳይንስ እና ለማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በሚሰጠው የእንግሊዝኛ ትምህርት ፈተና እንደሚጠናቀቅ ይጠበቃል፡፡

የ2017 ዓ.ም የሪሚዲያል ተማሪዎች የማጠቃለያ ግምገማ ከ100% ከማዕከል ብቻ እንደሚሆን ትምህርት ሚኒስቴር መግለፁ ይታወሳል፡፡

@tikvahuniversity
1
ትልቅ ህልም አለኝ፣
በዕቅድ አጠናለሁ፣
ስኬት ላይ እደርሳለሁ!


መልካም የዕረፍት ቀናት!
@fideltutorial
👍3
የ2017 ዓ.ም የሪሚዲያል ተማሪዎች የማጠቃለያ ፈተና አራተኛ ቀኑ ላይ ይገኛል፡፡ ፈተናው በጥብቅ ዲሲፕሊን እና የፈተና ስነ-ምግባር እየተሰጠ መሆኑ ተገልጿል፡፡

በወለጋ ዩኒቨርሲቲ ሻምቡ ካምፓስ ባለፉት ሦስት የፈተና ቀናት ተንቀሳቃሽ ስልክ ሲጠቀሙ የተገኙ ተማሪዎች ከመፈተኛ ክፍል እንዲሰናበቱና የትምህርት ዓይነቱ የፈተና ውጤታቸዉ እንዲሰረዝ መደረጉን ከዩኒቨርሲቲው የተገኘ መረጃ ያሳያል።

77 ሺህ የሚሆኑ የሪሚዲያል ተማሪዎች በ41 ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ በተዘጋጁ 64 የፈተና ማዕከላት የሪሚዲያል ፈተና እየወሰዱ እንደሚገኙ ትምህርት ሚኒስቴር መግለፁ ይታወቃል፡፡

የሪሚዲያል ተማሪዎች ፈተና ነገ በአረፋ በዓል ምክንያት የማይሰጥ ሲሆን፤ ቅዳሜ ግንቦት 30/2017 ዓ.ም ይጠናቀቃል፡፡ ምስል፦ ወለጋ ዩኒቨርሲቲ

Via @tikvahuniversity

#FidelTutorial #Learning #EducationForAll
#Tutorinaddis #Grade12
👍1
እንኳን ለ1446ኛዉ የኢድ አል-አድሃ(አረፋ) በዓል በሰላም አደረሰዎ!
በዓሉ የሰላም፣ የፍቅርና የመተሳሰብ እንዲሆንልዎ ከልብ እንመኛለን!

ኢድ ሙባረክ!
ፊደል ቱቶሪያል
#FidelTutorial #EidMubarek
#EducationForAll
#HappyHoliday
#Examprparation #Education
2
ለ6፣ 8 እና ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ጊዜዉ የፈተና ወቅት እንደመሆኑ አንብባችሁ የተዘጋጃችሁ መልካም እንዲገጥማችሁ ጥሩ ዕድልን እንመኝላችኋለን!

ፊደል ቱቶሪያል

#FidelTutorial #Exit #Ministry
#Education #G6 #G8 #University
#Learning #EducationForAll
🤩3
የ2017 ዓ.ም የዩኒቨርስቲ መውጫ ፈተና መሰጠት ጀመረ፤
------------------------------------
(ሰኔ 02/2017 ዓ.ም) በዩኒቨርስቲዎች የሚሰጠው የቅድመ ምረቃ የመውጫ ፈተና ከዛሬ ጀምሮ እስከ ሰኔ 10/2017 ዓ.ም እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል።

የአካዳሚክ ጉዳዮች መሪ ስራ አስፈጻሚ ኤባ ሚጀና (ዶ/ር) እንደገለጹት ፈተናው የሚሰጠው በ51 ዩኒቨርስቲዎች በተዘጋጁ 87 የፈተና ማዕከላት ነው።

በዚህ ዓመት በሚሰጠው የመውጫ ፈተና 190,787 ቅድመ መደበኛ እጩ ተመራቂ ተማሪዎች ፈተናውን እንደሚወስዱ እና ከዚህም ውስጥ 102 ሺ 360 ተማሪዎች ፈተናውን ለመጀመሪያ ጊዜ የሚወስዱ መሆናቸውን ጠቁመዋል።

ፈተናው በ238 የትምህርት መርሃ ግብሮች በሁሉም የፈተና መስጫ ማዕከላት በበይነ መረብ እንደሚሰጥም ዶ/ር ኤባ ጨምረው ገልጸዋል።
👍2
📢 Tech enthusiasts and innovative minds! 🌟 Join us at the first-ever Ethiopian EdTech Week!

📅 June 11–12, 2025
📍 Addis Ababa

At Fidel Tutorial, we’re excited to introduce Fidel LMS—our EdTech solution featuring video tutorials and exam questions to empower students’ learning journeys. 🚀

Be sure to visit our booth, where we’ll be unveiling our latest programs on the spot!

Let’s shape the future of education together. See you there!

🔗 Register now to secure your spot — space is limited!

Confirmed participants will receive an official confirmation ahead of the event.

👉 [https://ethiopia.reachforchange.org/edtech-week2025/]
6👍1