What’s better than tutoring students?
Equipping them with the skills to study smarter and take control of their own learning!
This past month, our team has been actively training and engaging with 460 students across Hana Orphans Home and 7 other incredible organizations working with children.
We’re beyond grateful for the warm welcomes and the powerful energy from every session. It’s been a joy to empower these young minds with practical study skills they can carry forward.
Here’s to building confidence, focus, and brighter futures!
#FidelTutorial #EmpoweringStudents #StudySkills #YouthDevelopment #CommunityImpact #EducationForAll
Equipping them with the skills to study smarter and take control of their own learning!
This past month, our team has been actively training and engaging with 460 students across Hana Orphans Home and 7 other incredible organizations working with children.
We’re beyond grateful for the warm welcomes and the powerful energy from every session. It’s been a joy to empower these young minds with practical study skills they can carry forward.
Here’s to building confidence, focus, and brighter futures!
#FidelTutorial #EmpoweringStudents #StudySkills #YouthDevelopment #CommunityImpact #EducationForAll
🎉4👍3❤1
ተማሪዎች የነገ ህልማቸዉ እዉን እንዲሆን፤
ለትምህርት ያላቸዉ ትኩረት ቀጥተኛ የሆነ ተዛማጅነት አለዉ
ለስኬታቸዉ ከፊደል ቱቶሪያል ጋር አብረዉ ይስሩ!
መልካም ዕለተ-ሰኞ ይሁንልን!
ድህረ-ገጻችንን ይጎብኙ👇
www.fideltutorial.com 🌐
#FidelTutorial #Tutor #OnlineCourses
#Learning #Education
👍3
🔤🔤🔤🔤🔤🔤
የ2017 የትምህርት ዘመን የ6ኛና 8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና መስጫ ጊዜ ሰሌዳ
የ2017 የትምህርት ዘመን የ6ኛና 8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና መስጫ ጊዜ ሰሌዳ
#ExitExam
" ፈተናው የሚሰጠው ከሰኔ 2-10/2017 ዓ.ም መሆኑን እንገልጻለን " - ትምህርት ሚኒስቴር
በ2017 ዓ.ም በሰኔ ወር የሚሰጠው የመውጫ ፈተና መመዝገቢያ ጊዜ እስከ ግንቦት 14 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ 6፡00 ሰዓት ብቻ የተራዘመ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
እስከ አሁን ያልተመዘገቡ የድጋሚ ተፈታኞች (resitters) ከዚህ በፊት ለምዝገባ በተከፈተውና በተገለጸው መመዝገቢያ ፕላትፎረም https://exam.ethernet.edu.et በኩል ገብተው ምዝገባቸውን እንዲያጠናቅቁ ብሏል።
ለመጀመሪያ ጊዜ ለመውጫ ፈተና የሚቀመጡ ተፈታኞችም በተቋሞቻቸው በኩል መመዝገባቸውን እንዲያረጋግጡ ትምህርት ሚኒስቴር አሳስቧል።
ፈተናው ከሰኔ 2-10/2017 ዓ.ም የሚሰጥ መሆኑን ገልጿል።
ለመውጫ ፈተናው የሚያመለክቱ አመልካቾች ለመመዝገብ የብሔራዊ መታወቂያ ካርድ (ፋይዳ) ሊኖራቸው እንደሚገባና ፤ ከግንቦት 14 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ 6፡00 ሰዓት በኋላ ምዝገባ እንደማያስተናግድ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
#MoE
@tikvahethiopia
" ፈተናው የሚሰጠው ከሰኔ 2-10/2017 ዓ.ም መሆኑን እንገልጻለን " - ትምህርት ሚኒስቴር
በ2017 ዓ.ም በሰኔ ወር የሚሰጠው የመውጫ ፈተና መመዝገቢያ ጊዜ እስከ ግንቦት 14 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ 6፡00 ሰዓት ብቻ የተራዘመ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
እስከ አሁን ያልተመዘገቡ የድጋሚ ተፈታኞች (resitters) ከዚህ በፊት ለምዝገባ በተከፈተውና በተገለጸው መመዝገቢያ ፕላትፎረም https://exam.ethernet.edu.et በኩል ገብተው ምዝገባቸውን እንዲያጠናቅቁ ብሏል።
ለመጀመሪያ ጊዜ ለመውጫ ፈተና የሚቀመጡ ተፈታኞችም በተቋሞቻቸው በኩል መመዝገባቸውን እንዲያረጋግጡ ትምህርት ሚኒስቴር አሳስቧል።
ፈተናው ከሰኔ 2-10/2017 ዓ.ም የሚሰጥ መሆኑን ገልጿል።
ለመውጫ ፈተናው የሚያመለክቱ አመልካቾች ለመመዝገብ የብሔራዊ መታወቂያ ካርድ (ፋይዳ) ሊኖራቸው እንደሚገባና ፤ ከግንቦት 14 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ 6፡00 ሰዓት በኋላ ምዝገባ እንደማያስተናግድ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
#MoE
@tikvahethiopia
👍1
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
📣 Meet Our Founder & CEO – Selamawit Alemu! 🌟
From passion to purpose, from idea to impact — Selamawit Alemu’s journey is one of courage, vision, and relentless drive. In a recent exclusive interview with Fana TV, she opens up about the story behind Fidel Educational Consult, the challenges she’s overcome, and the dream that fuels her mission every day.
✨ Click the link to watch the full interview and be inspired by a bold young woman shaping the future of education in Ethiopia and beyond.
👉 [ https://youtu.be/JQL7QUVw6ls?si=b1tr9neAlgWYjZD0 ]
#FidelEducationalConsult #SelamawitAlemu #WomenInLeadership #Entrepreneurship #Inspiration #YoungLeaders #FanaTVInterview #FemaleFounder #MadeInEthiopia #SuccessStory #EdTech #EmpowerHer #LeadershipJourney #StartupStories #SheLeads #AfricanExcellence #YouthEmpowerment
From passion to purpose, from idea to impact — Selamawit Alemu’s journey is one of courage, vision, and relentless drive. In a recent exclusive interview with Fana TV, she opens up about the story behind Fidel Educational Consult, the challenges she’s overcome, and the dream that fuels her mission every day.
✨ Click the link to watch the full interview and be inspired by a bold young woman shaping the future of education in Ethiopia and beyond.
👉 [ https://youtu.be/JQL7QUVw6ls?si=b1tr9neAlgWYjZD0 ]
#FidelEducationalConsult #SelamawitAlemu #WomenInLeadership #Entrepreneurship #Inspiration #YoungLeaders #FanaTVInterview #FemaleFounder #MadeInEthiopia #SuccessStory #EdTech #EmpowerHer #LeadershipJourney #StartupStories #SheLeads #AfricanExcellence #YouthEmpowerment
❤8
Dear parents there is a call for Admission for students at Stanford international school.
Read the call out and apply
Read the call out and apply
❤1
ተፈታኝ ተማሪዎችን በጥሩ ሁኔታ ለፈተና እያዘጋጀን እንገኛለን!
📍ወላጆች ዛሬዉኑ እኛ ጋር በመደወል ልጆቻችሁን ለጥሩ ዉጤት ዝግጁ ያድርጓቸዉ!
ፊደል አስጠኚ
መልካም ዕለተ-ቅዳሜ ይሁንላችሁ!
#FidelTutorial #አስጠኚ #Tutor #EducationForAll #Learning
👍4