Fidel Tutorial (ፊደል የጥናት አገልግሎት)
2.09K subscribers
857 photos
23 videos
192 files
185 links
* Professional Tutorial service
* Book online or via phone
* Kg to university
* Flashcards
* online Tutorials
Contact
+251979795154
+251979795468

Youtube: https://www.youtube.com/@FidelTutorial


To become a tutor
join https://t.me/fideltutores
Download Telegram
ይህንን ያውቃሉ?

አትክልትን መንከባከብ የልጆችን የመማር ፍላጎት የማሻሻል እና በራስ የመተማመን ስሜትን ይጨምራል!

የጓሮ አትክልትን ወደ ትምህርታዊ ስርዓቶች ለማስተዋወቅ በዩኬ የሚገኘው የሮያል ሆርቲካልቸር ማህበር ዘመቻ ጀምሯል። ብዙ ጥናቶች ሲካሄዱ በዚህም አንዳንድ ውጤቶቹ እንደሚጠቁሙት ህጻናት የአትክልት ስራን እንደ ቁልፍ የትምህርት መሳሪያ መጠቀም አለባቸው ተብሏል።

"ከፊደል ቲቶሪያል"

Join us: https://linktr.ee/fideltutorial

Contact: 0979795154 / 0979795468

Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor

#DidYouKnowThis #kids #cofidence #Fidel #fideltutorial #educationalconsultancy
#grade_12_entrance_exam_result

የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤትን ተማሪዎች ከዛሬ ለሊት ጀምሮ ማየት እንደሚችሉ ተገልጿል።

ተፈታኞች ከዛሬ ጥር 18 ቀን 2015 ዓ.ም #ከሌሊቱ 5፡30 ጀምሮ ፡-

• በዌብ ሳይት https://eaes.edu.et/ ወይም
• በ6284 አጭር የጽሑፍ መልዕክት መላኪያ ላይ የምዝግባ ቁጥራቸውን (Registration Number) ብቻ በመላክ ወይም
• በቴሌግራም ላይ https://t.me/eaesbot
ማየት የሚችሉ መሆኑን ተገልጿል።

ማሳሰቢያ፡-

• ማንኛውም ቅሬታ ያላቸው ተፈታኞች በአካል መምጣት ሳያስፈልግ እስከ ጥር 26/2015 ዓ.ም ድረስ በትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዌብ ሳይት https://eaes.edu.et/ ላይ Compliant የሚለውን ማስፈንጠሪያ በመጫን ማቅረብ ይችላሉ ተብሏል።

• ተማሪዎች ፤ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አድራሻ ላይ ብቻ እንዲጠቀሙ #ከተመሳሳይ እና #የተዛባ_መረጃ ለማሰራጫት ከሚሞክሩ አካላት እራሳቸውን እንዲጠብቁ መልዕክት ተላልፏል።

ምንጭ ፦ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት

Join us: https://linktr.ee/fideltutorial

Contact: 0979795154 / 0979795468

Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor

#kids #Fidel #fideltutorial #educationalconsultancy
Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA
#Update

" ብዙም አይርቅም "

የትምህርት ሚኒስቴር በ12ኛ ክፍል የብሔራዊ ፈተና ውጤት ዙሪያ ዛሬ መግለጫ ይሰጣል።

የ2014 ዓ.ም 12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት ትላንት ለሊት ይፋ መደረጉ ይታወቃል።

ከውጤቱ ጋር በተያያዘ አጠቃላይ መግለጫ ዛሬ ከሰዓት 8:00 በትምህርት ሚኒስትሩ ብርሀኑ ነጋ (ፕ/ር) እንደሚሰጥ ቲክቫህ ኢትዮጵያ አረጋግጧል።

" የመልቀቂያ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል ውጤታቸው ከ50 በመቶ በላይ የሆኑ ተማሪዎች ከ28 ሺህ እንደማይበልጥ" በተለያዩ የመገናኛ ብዙሃን እየተዘገበ ይገኛል ፤ ይህን በተመለከተ ቲክቫህ ኢትዮጵያ ለአንድ የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራር ጥያቄ አቅርቦ ነበር።

ከ50 በመቶ በላይ ያመጡ ተማሪዎች አሐዝ ከ28 ሺህ " #ብዙም_እንደማይርቅ " ቲክቫህ ከትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራር አረጋግጧል።

እስካሁን የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመግቢያ መቁረጫ ነጥብ ይፋ ያልተደረገ መሆኑ ይታወቃል።

More : @tikvahuniversity

@tikvahethiopia
1. የተማሪዎች አማካይ ውጤት በየትምህርት አይነቱ፤

አጠቃላይ መረጃ፡- ፈተና የተፈተኑ ብዛት-----908,256 ናቸው፡፡

 አማራ………..30.37%
 ኦሮሚያ…..…27.96%
 ደቡብ………..28.17%
 ሀረሪ…………32.88%
 አዲስ አበባ----38.46%
 ደሬደዋ--------31.42%
 ሲዳማ---------28.34%

2. ከ50% እና በላይ ያስመዘገቡ ተማሪዎች ብዛት ከተፈተኑ መካከል

(እንደ ሀገር ያለፉ 29909 (3.3%) ናቸው

 አማራ………ከ246,675 መካከል 8,810 ((3.6%)
 ኦሮሚያ…..…327,737 መካከል 6,407 (2.0%)
 ደቡብ………..ከ127,345 መካል 2,533 (2.0%)
 ሀረሪ…………ከ1,849 መካከል 194 (10.5%)
 አዲስ አበባ----ከ47,980 መካከል 9,491 (19.8%)
 ደሬደዋ-------- ከ3,726 መካከል 250 (6.7%)
 ሲዳማ---------ከ53,478 መካከል 1247 (2.3%)

3. ተፈጥሮ ሳይንስ ከ600 እና በላይ እንደ ሀገር 263 ተማሪዎች ያስመዘገቡ ሲሆን ከዚህ ውስጥ

 አማራ………70 ተማሪዎች
 ኦሮሚያ…..…51 ተማሪዎች
 ደቡብ………..10 ተማሪዎች
 ሀረሪ…………1 ተማሪዎች
 አዲስ አበባ----117 ተማሪዎች
 ደሬደዋ-------- 2 ተማሪዎች
 ሲዳማ---------8 ተማሪዎች

4. ማህበራዊ ሳይንስ ከ500 እና በላይ እንደሀገር 10 ተማሪዎች ያስመዘገቡ ሲሆን ከዚህ ውስጥ

 አማራ………1ተማሪ
 አዲስ አበባ----8 ተማሪዎች
 ደሬደዋ-------- 1 ተማሪ

5. ሁሉንም ተማሪዎች 100% ያሳለፉ ት/ቤቶች 7 ትምህርት ቤቶች ሲሆኑ ከነዚህ ውስጥ

 ደሴ ልዩ አዳሪ ት/ቤት
 ባሕር ዳር ስቲም ት/ቤት
 ጎንደር ኮሙኒቲ ስኩል
 ወላይታ ሶዶ ሊቃ ት/ ቤት
 አዳማ ኦዳ አዳሪ ት/ ቤት
ናቸው።

6. ከፍተኛ ውጤት (የዓመቱ ሰቃይ)

 ከአማራ ክልል ደሴ ልዩ አዳሪ ት/ቤት ተማሪ ሚኪያስ አዳነ 666 አስመዝግቧል።
Congratulation To Kidus Muluken Fidel's Member On The Outstanding Score You Got!🎉🎉

Join us: https://linktr.ee/fideltutorial

Contact: 0979795154 / 0979795468

Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor
👍2😁1
Happy Monday For All!


Join us: https://linktr.ee/fideltutorial

Contact: 0979795154 / 0979795468

Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor


#motivationmonday #happymonday #Fidel #fideltutorial #educatioalconsultancy #Ethiopia
👍1
ለ2015 ዓ.ም የመልቀቂያ ፈተናን በእውቅ አስጠኚዎቻችን
እናዘጋጃለን!!
-ኦንላይን
-ቤት ለቤት እና
-በጥናት ማዕከላችን በመሆን ልጅዎትን እናስጠናለን::
"ከፊደል ቱቶሪያል"
Join us: https://linktr.ee/fideltutorial
Contact: 0979795154 / 0979795468
Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor
#Matric #Matric2023 #tutors #Fidel #fideltutorial #educationalconsultancy #habesha #Ethiopia
በፊንላንድ ያሉ ልጆች ትምህርት የሚጀምሩት በሰባት ዓመታቸው ሲሆን ይህም ከዓለማችን አንጋፋ የመነሻ ዕድሜዎች አንዱ ያደርገዋል።

Join us: https://linktr.ee/fideltutorial

Contact: 0979795154 / 0979795468

Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor

#DidYouKnow #education #kids #Fidel #fideltutorial #educationalconsultancy
fidel educational consultancy offers a special soft skill training.

Join us: https://linktr.ee/fideltutorial

Contact: 0979795154 / 0979795468

Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor

#softskills #training #softskilltraining #joinusnow #Fidel #fideltutorial #educationalconsultancy
"We provide a tutor in our office, as well as reference books and a free Internet connection!"

"ከፊደል ቱቶሪያል"
Join us: https://linktr.ee/fideltutorial

Contact: 0979795154 / 0979795468

Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor

#tutoring #providing #officespace #Fidel #fideltutorial #educationalconsultancy
🥰2
የ2014 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች ቅሬታ ማቅረቢያ ጊዜ ዛሬ አርብ ጥር 26/2015 ዓ.ም ከቀኑ 11፡30 ሰዓት ያበቃል።

Source: @tikvahethiopia
👍3
"Take the time to do what you love to do this weekend."

Happy Weekend Everyone.

"ከፊደል ቱቶሪያል"
Join us: https://linktr.ee/fideltutorial

Contact: 0979795154 / 0979795468

Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor


#weekendmood #happyweekendall #fidel #fideltutorial #educationalconsultancy
You must learn a new way to think before you can master a new way to be."
- Marianne Williamson

"ከፊደል ቱቶሪያል"
Join us: https://linktr.ee/fideltutorial

Contact: 0979795154 / 0979795468

Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor.

#motivationmonday #happymonday #Fidel #fideltutorial #educatioalconsultancy #Ethiopia
#MoE

በ2014 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ወስዳችሁ 50 ከመቶና ከዚያ በላይ ያመጣችሁ እና በመንግስት ተቋማት ገብታችሁ መማር የምትፈልጉ ተማሪዎች የተቋም ምርጫችሁን  በየትምህርት ቤታችሁ በተወከሉ መምህራን በኩል እስከ የካቲት 02/2015 ዓ.ም ድረስ እንድታስተካክሉ የትምህርት ሚኒስቴር አሳስቧል።

በልዩ ሁኔታ በአዳማ እና በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዪኒቨርሲቲዎች መማር የምትፈልጉ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች የመግቢያ ፈተና #የማይሰጥ መሆኑን አውቃችሁ መርጣችሁ መመደብ የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል።

በምደባ ወቅት አዎንታዊ ድጋፍ የምትሹ ተማሪዎች (ተመሳሳይ ጾታ ያላችሁ መንትያዎች፣ እመጫቶች፣ ነፍሰጡር የሆናችሁ፣ በመንግስት ሆስፒታሎች ህክምና ቦርድ የተረጋገጠ ልዩ ክትትል የሚሻ ህመም ያለባችሁ ተማሪዎች፣ ...) ማመልከቻችሁን እና ደጋፊ ሰነዶቻችሁን በቀጣዩ ሊንክ ብቻ መላክ አለባችሁ፦ https://student.ethernet.edu.et

Source: @tikvahethiopia
የ12ኛ ክፍል ዉጤት ላልመጣላችሁ ተማሪዎች እና የተማሪ ወላጆች "ከፊደል ቲቶሪያል" የ50% ቅናሽ ያደረግንባቸዉን እንደ Graphics Design, Digital Marketing እና Soft Skill ባሉን አጫጭር ስልጠናዎቻችን ለጥቂት ቀናት በሚቆይ ቅናሽ በግል እና በቡድን የሚማሩበትን አማራጭ አቅርበንላችኋል።
ባሉን ዉስን ቦታዎች ዛሬዉኑ ይመዝገቡ።

"ከፊደል ቱቶሪያል"

Join us: https://linktr.ee/fideltutorial

Contact: 0979795154 / 0979795468

Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor
7 Ways to Teach Critical Thinking in Education

- Ask questions
- Work in groups
- Brainstorm
- Inspire creativity
- Connect different ideas
- Encourage decision-making
- Incorporate different points of view

"ከፊደል ቱቶሪያል"

Join us: https://linktr.ee/fideltutorial

Contact: 0979795154 / 0979795468

Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor


#tipfortheday #tip #student #criticalthinking #Fidel #fideltutorial #educationalconsultancy
👍2