ዓለም-ዓቀፉ የቀይ መስቀል ማህበር ለሴት መስመራዊና ከፍተኛ መኮንኖች ስልጠና ሠጠ።
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ነሃሴ 09 ቀን 2017 ዓ.ም
የመከላከያ ሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ዳይሬክቶሬት ከዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ማህበር ጋር በመተባበር ለመከላከያ ሴት መስመራዊ እና ከፍተኛ መኮንኖች በመከላከያ ሰላም ማስከበር ማዕከል ለ3 ቀናት ያሠለጠናቸውን ሰልጣኞች አስመርቋል።
የመከላከያ ሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ብርጋዲየር ጀኔራል ሁሉአገርሽ ድረስ ከዓለም-አቀፍ ቀይ መስቀል ማህበር ጋር በጋራ በመስራታችን ደስተኞች ነን ብለዋል። ዛሬም ከፆታዊ እና ከወሲባዊ ጥቃት አንፃር ራስን ለመከላከል ምን ማድረግ አለብን በሚለው ርዕሰ ጉዳይ ዙሪያ ጥሩ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና በመሥጠታቸው አመሥግነዋል።
ከመከላከያ ልዩ ልዩ ክፍሎች እና እዞች የተውጣጡት ሰልጣኞቹ በሰው ሰራሽ እና በተፈጥሮ አደጋ በተለይም በጦርነት ጊዜ ሴቶች እና ህፃናት ራሳቸውን ከፆታዊ እና ወሲባዊ ጥቃት መከላከል በሚችሉባቸው ርዕሰ ጉዳዮች ዙሪያ ስልጠና መውሰዳቸው ከሙያቸው ባህሪ አንፃር ጠቃሚ መሆኑንም ተናግረዋል።
ከሰልጣኞች መካከል ሻምበል እመቤት ጌታቸው እንደ አንድ ሴት የመከላከያ አባል ይህን ስልጠና በመካፈሌ ደስተኛ መሆናቸውን ገልፀው ለሌሎች ጓዶች ለማከፈልም ፈቃደኛ ነኝ ብለዋል።
ሰልጣኞቹ ከየዕዞች እና ከመከላከያ ልዩ ልዩ ክፍሎች የተውጣጡ የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሀላፊዎች ሲሆኑ ስልጠናውን የወሰዱት ሰልጣኞች ሰልጠናው የሚያሰልጥኑ አሰልጣኞች ናቸው። ሰራዊቱ በተሰማራባቸው የግዳጅ ቀጠናዎች ሁሉ ስልጠናው እንዲዳረስ ስልጠኞች አስተዋፅኦቸው የጎላ እንደሚሆንም ይጠበቃል።
ዘጋቢ ብርሃን እንዳየሁ
ፎቶግራፍ ዕፀገነት ዴቢሰ
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ነሃሴ 09 ቀን 2017 ዓ.ም
የመከላከያ ሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ዳይሬክቶሬት ከዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ማህበር ጋር በመተባበር ለመከላከያ ሴት መስመራዊ እና ከፍተኛ መኮንኖች በመከላከያ ሰላም ማስከበር ማዕከል ለ3 ቀናት ያሠለጠናቸውን ሰልጣኞች አስመርቋል።
የመከላከያ ሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ብርጋዲየር ጀኔራል ሁሉአገርሽ ድረስ ከዓለም-አቀፍ ቀይ መስቀል ማህበር ጋር በጋራ በመስራታችን ደስተኞች ነን ብለዋል። ዛሬም ከፆታዊ እና ከወሲባዊ ጥቃት አንፃር ራስን ለመከላከል ምን ማድረግ አለብን በሚለው ርዕሰ ጉዳይ ዙሪያ ጥሩ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና በመሥጠታቸው አመሥግነዋል።
ከመከላከያ ልዩ ልዩ ክፍሎች እና እዞች የተውጣጡት ሰልጣኞቹ በሰው ሰራሽ እና በተፈጥሮ አደጋ በተለይም በጦርነት ጊዜ ሴቶች እና ህፃናት ራሳቸውን ከፆታዊ እና ወሲባዊ ጥቃት መከላከል በሚችሉባቸው ርዕሰ ጉዳዮች ዙሪያ ስልጠና መውሰዳቸው ከሙያቸው ባህሪ አንፃር ጠቃሚ መሆኑንም ተናግረዋል።
ከሰልጣኞች መካከል ሻምበል እመቤት ጌታቸው እንደ አንድ ሴት የመከላከያ አባል ይህን ስልጠና በመካፈሌ ደስተኛ መሆናቸውን ገልፀው ለሌሎች ጓዶች ለማከፈልም ፈቃደኛ ነኝ ብለዋል።
ሰልጣኞቹ ከየዕዞች እና ከመከላከያ ልዩ ልዩ ክፍሎች የተውጣጡ የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሀላፊዎች ሲሆኑ ስልጠናውን የወሰዱት ሰልጣኞች ሰልጠናው የሚያሰልጥኑ አሰልጣኞች ናቸው። ሰራዊቱ በተሰማራባቸው የግዳጅ ቀጠናዎች ሁሉ ስልጠናው እንዲዳረስ ስልጠኞች አስተዋፅኦቸው የጎላ እንደሚሆንም ይጠበቃል።
ዘጋቢ ብርሃን እንዳየሁ
ፎቶግራፍ ዕፀገነት ዴቢሰ
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
YouTube
FDRE Defense Force - የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት
# የመከላከያ ሠራዊት ቁልፍ እሴቶች፡-
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
❤27👍7🔥2
ኢንዱስትሪው የከተማ አውቶብሶችን፣ ቀላልና ከባድ ተሽከርካሪዎችን በጥራት እያመረተ ነው።
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ነሃሴ 09 ቀን 2017 ዓ.ም
በመከላከያ ኢንጅነሪንግ ኢንዱስትሪ ግሩፕ የቢሾፍቱ ሞተር ቬሄክልስ ኢንጅነሪንግ ኢንዱስትሪ ያመረታቸውን የከተማ አውቶብሶች፣ በተመጣጣኝ ዋጋ ለአዳማ ከተማ አስረክቧል።
የኢንዱስትሪው ምክትል ሥራ አሥኪያጂ ሌተናል ኮሎኔል ሲሳይ ተሰማ ኢንዱስትሪው፣ አሁን ላይ ከውጭ ሃገር በሚያስመጣቸው እቃዎች ዘመናዊ ቴክኖሎጅን የተላበሱ፣ ከከተማ አውቶብስ ጀምሮ፣ ቀላልና ከባድ፣ ለቤትና ለመስሪያ ቤት አገልገሎት የሚውሉ ተሽከርካሪዎችን በጥራት እና በብዛት እያመረተ መገኘቱን ገልፀዋል።
ኢንዱስትሪው ከመኪና በተጨማሪ የተለያዩ ጀልባዎችን እያመረተ እንደሚገኝም ተናግረዋል።
የመኪና ቁልፍ ርክክብ ያደረጉት የአዳማ ከተማ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ትራንስፖርት ዳይሬክተር አቶ ከበደ አዱኛ የከተማ አውቶብሶች የዘመኑን የጥራት ደረጃ የጠበቁ ፣በጥራታቸው ተመዝነው የተረጋገጡ፣ መሆናቸውን መሥክረዋል።
በመከላከያ ኢንጅነሪንግ ኢንዱስትሪ ግሩፕ ቢሾፍቱ ሞተር ቬሄክልስ ኢንጅነሪንግ ኢንዱስትሪ የተመረቱት የከተማ አውቶብሶች፣የቤትና የመስሪያ ቤት ቀላልና ከባድ ተሽከርካሪዎች፣ በሃገር ውስጥ መመረታቸው
ወጭን ከመቀነስ ባሻገር የትራንስፖርቱን ዘርፍ ይበልጥ ለማሳለጥ ከፍተኛ ድርሻ እንዳላቸው ተጠቁሟል።
ዘጋቢ ቢያድግልኝ መሪ
ፎቶ ግራፍ አበረ አየነው
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ነሃሴ 09 ቀን 2017 ዓ.ም
በመከላከያ ኢንጅነሪንግ ኢንዱስትሪ ግሩፕ የቢሾፍቱ ሞተር ቬሄክልስ ኢንጅነሪንግ ኢንዱስትሪ ያመረታቸውን የከተማ አውቶብሶች፣ በተመጣጣኝ ዋጋ ለአዳማ ከተማ አስረክቧል።
የኢንዱስትሪው ምክትል ሥራ አሥኪያጂ ሌተናል ኮሎኔል ሲሳይ ተሰማ ኢንዱስትሪው፣ አሁን ላይ ከውጭ ሃገር በሚያስመጣቸው እቃዎች ዘመናዊ ቴክኖሎጅን የተላበሱ፣ ከከተማ አውቶብስ ጀምሮ፣ ቀላልና ከባድ፣ ለቤትና ለመስሪያ ቤት አገልገሎት የሚውሉ ተሽከርካሪዎችን በጥራት እና በብዛት እያመረተ መገኘቱን ገልፀዋል።
ኢንዱስትሪው ከመኪና በተጨማሪ የተለያዩ ጀልባዎችን እያመረተ እንደሚገኝም ተናግረዋል።
የመኪና ቁልፍ ርክክብ ያደረጉት የአዳማ ከተማ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ትራንስፖርት ዳይሬክተር አቶ ከበደ አዱኛ የከተማ አውቶብሶች የዘመኑን የጥራት ደረጃ የጠበቁ ፣በጥራታቸው ተመዝነው የተረጋገጡ፣ መሆናቸውን መሥክረዋል።
በመከላከያ ኢንጅነሪንግ ኢንዱስትሪ ግሩፕ ቢሾፍቱ ሞተር ቬሄክልስ ኢንጅነሪንግ ኢንዱስትሪ የተመረቱት የከተማ አውቶብሶች፣የቤትና የመስሪያ ቤት ቀላልና ከባድ ተሽከርካሪዎች፣ በሃገር ውስጥ መመረታቸው
ወጭን ከመቀነስ ባሻገር የትራንስፖርቱን ዘርፍ ይበልጥ ለማሳለጥ ከፍተኛ ድርሻ እንዳላቸው ተጠቁሟል።
ዘጋቢ ቢያድግልኝ መሪ
ፎቶ ግራፍ አበረ አየነው
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
YouTube
FDRE Defense Force - የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት
# የመከላከያ ሠራዊት ቁልፍ እሴቶች፡-
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
❤21👍11👏3😁2🔥1
ሠላም አሥከባሪ ሻለቃው በአስተማማኝ የዝግጁነት ደረጃ ላይ እንደሚገኝ ተረጋገጠ።
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ነሃሴ 09 ቀን 2017 ዓ.ም
በደቡብ ሱዳን የ21ኛ ሞተራይዝድ ሠላም አስከባሪ ሻለቃ በአሥተማማኝ የዝግጁነት ደረጃ ላይ እንደሚገኝ ተገለፀ። የዩናሚስ ኢንስፔክሽን ቡድን መሪ ሚስተር ካሌብ ማቹሩሬ ዝግጁነት በማረጋገጥ ሂደት ሞተራይዝድ ሠላም አሰከባሪ ሻለቃው የሠው ሃይሉን እና የተልዕኮ መገልገያ ማቴሪያሎቹን በተሟላ መልኩ ለግዳጅ ዝግጁ ማድረጉን አረጋግጠዋል።
ሚስተር ካሌብ ማቹሩሬ ለሞተራይዝድ ሻለቃው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ከመኖሪያ ቤት እና ተያያዥ ጉዳዮች መሟላት የሚገባቸው አስፈላጊ ንብረቶች በፍጥነት እንዲያስተካከል የተጠየቀ ሲሆን በፍተሻው ወቅት የታዮ ጉድለቶች በስምምነቱ መሠረት በቀጣይ ማሟላት እንደሚገባም ተናግረዋል። በጥቅሉ ሲታይ ግን የሠራዊቱ የዝግጅነት ቁመናው እና የንብረት አያያዙ ከባለፈው የተሻለ እንደነበር ተገልጿል።
የ21ኛ ሞተራይዝድ ሠላም አስከባሪ ሻለቃ ምክትል አዛዥ ለሎጀስቲክስ ሌተናል ኮሎኔል ተፈራ ሊሞሬ ሠላም አስከባሪው የታጠቃቸው የነፍስ ወከፍ እና የቡድን መሳሪያዎች ፣ ወታደራዊ ተሽከርካሪዎች እና ማሽነሪዎች ፣ የህክምና መገልገያዎች ፣ የሰራዊቱ መመገቢዎች እና መፀዳጃዎች ላይ ፍተሻ መደረጉን ተናግረዋል።
ሌተናል ኮሎኔል ተፈራ ሊሞሬ ንብረቶቹ ለግዳጁ ካላቸው የላቀ ጠቀሜታ አኳያ በጥንቃቄ እና በእንክብካቤ መያዝ የሠላም አስከባሪው ሀላፊነት መሆኑን ጠቁመው ለዚህም አስፈላጊ ክትትል እንደሚደረግ አብራርተዋል።
የ21ኛ ሞተራይዝድ ሠላም አከባሪ ሻለቃ የኢንስፔክሽን ሀላፊ ሻምበል ዘመናይ ደመቀ ሁሉም ንብረቶች ክፍያ እንዲያገኙ ተገቢውን ቁጥጥር መደረጉን ገልፀው ንብረቶቹ የሀገር ሀብት በመሆናቸው በእንክብካቤ በመያዝ ሀገራችን ከዘርፉ ማግኘት የሚገባትን ጥቅም ለማረጋገጥ በትኩረት ይሰራል ብለዋል።
ኢንስፔክሽን ቡድኑ በዌስት ኢኳቴሪያ ቀጠና ያምቢዮ ፣ ፖዙ እና ታምቡራ እንዲሀም በሴክተር ሳውዝ ጁባ ዱሩፒ ካምፕ ጨምሮ ፍተሻ እና ቁጥጥር በማድረግ ዝግጁነትን አረጋግጧል።
ዘጋቢ ፍፁም ተካ
ፎቶ ግራፍ ግርማቸው አብረሀ
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ነሃሴ 09 ቀን 2017 ዓ.ም
በደቡብ ሱዳን የ21ኛ ሞተራይዝድ ሠላም አስከባሪ ሻለቃ በአሥተማማኝ የዝግጁነት ደረጃ ላይ እንደሚገኝ ተገለፀ። የዩናሚስ ኢንስፔክሽን ቡድን መሪ ሚስተር ካሌብ ማቹሩሬ ዝግጁነት በማረጋገጥ ሂደት ሞተራይዝድ ሠላም አሰከባሪ ሻለቃው የሠው ሃይሉን እና የተልዕኮ መገልገያ ማቴሪያሎቹን በተሟላ መልኩ ለግዳጅ ዝግጁ ማድረጉን አረጋግጠዋል።
ሚስተር ካሌብ ማቹሩሬ ለሞተራይዝድ ሻለቃው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ከመኖሪያ ቤት እና ተያያዥ ጉዳዮች መሟላት የሚገባቸው አስፈላጊ ንብረቶች በፍጥነት እንዲያስተካከል የተጠየቀ ሲሆን በፍተሻው ወቅት የታዮ ጉድለቶች በስምምነቱ መሠረት በቀጣይ ማሟላት እንደሚገባም ተናግረዋል። በጥቅሉ ሲታይ ግን የሠራዊቱ የዝግጅነት ቁመናው እና የንብረት አያያዙ ከባለፈው የተሻለ እንደነበር ተገልጿል።
የ21ኛ ሞተራይዝድ ሠላም አስከባሪ ሻለቃ ምክትል አዛዥ ለሎጀስቲክስ ሌተናል ኮሎኔል ተፈራ ሊሞሬ ሠላም አስከባሪው የታጠቃቸው የነፍስ ወከፍ እና የቡድን መሳሪያዎች ፣ ወታደራዊ ተሽከርካሪዎች እና ማሽነሪዎች ፣ የህክምና መገልገያዎች ፣ የሰራዊቱ መመገቢዎች እና መፀዳጃዎች ላይ ፍተሻ መደረጉን ተናግረዋል።
ሌተናል ኮሎኔል ተፈራ ሊሞሬ ንብረቶቹ ለግዳጁ ካላቸው የላቀ ጠቀሜታ አኳያ በጥንቃቄ እና በእንክብካቤ መያዝ የሠላም አስከባሪው ሀላፊነት መሆኑን ጠቁመው ለዚህም አስፈላጊ ክትትል እንደሚደረግ አብራርተዋል።
የ21ኛ ሞተራይዝድ ሠላም አከባሪ ሻለቃ የኢንስፔክሽን ሀላፊ ሻምበል ዘመናይ ደመቀ ሁሉም ንብረቶች ክፍያ እንዲያገኙ ተገቢውን ቁጥጥር መደረጉን ገልፀው ንብረቶቹ የሀገር ሀብት በመሆናቸው በእንክብካቤ በመያዝ ሀገራችን ከዘርፉ ማግኘት የሚገባትን ጥቅም ለማረጋገጥ በትኩረት ይሰራል ብለዋል።
ኢንስፔክሽን ቡድኑ በዌስት ኢኳቴሪያ ቀጠና ያምቢዮ ፣ ፖዙ እና ታምቡራ እንዲሀም በሴክተር ሳውዝ ጁባ ዱሩፒ ካምፕ ጨምሮ ፍተሻ እና ቁጥጥር በማድረግ ዝግጁነትን አረጋግጧል።
ዘጋቢ ፍፁም ተካ
ፎቶ ግራፍ ግርማቸው አብረሀ
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
YouTube
FDRE Defense Force - የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት
# የመከላከያ ሠራዊት ቁልፍ እሴቶች፡-
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
❤25👍9🔥2