በቀጠናው የሚገኘው ሠራዊት በሰሜን ወሎ ዞን ሀራ ከተማ ያሠለጠናቸው ሚሊሺያዎች ተመረቁ።
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ሃምሌ 23 ቀን 2017 ዓ.ም
በሰሜን ወሎ ዞን የሀራ ከተማ ከንቲባ በምረቃ ሰነ-ስርዓቱ ላይ በመገኘት የሠላም አስከባሪ የፀጥታ ሃይል ማሰልጠን የተፈለገበት ሠላም ለማደፍረስ እንቅልፍ የማይተኙ የጥፋት ሃይሎችን በቁርጠኝነት ለመታገልና የማህበረሰቡን ሰላም ለማሰጠበቅ ታሳቢ በማድረግ መሆኑን ተናግረዋል።
የሀራ ከተማ ህዝብ ሠላም ወዳድ መሆኑን አውስተው ተመራቂ ሚሊሺያዎች በቀጠናው ከተሰማራው የመከላከያ ሰራዊት ጎን በመሆን ሀገራዊ ድርሻቸውን መወጣት እንደሚያስፈልግ አስገንዝበዋል።
ዘጋቢ ሱራፌል መልሰው
ፎቶ ግራፍ ሃይለሚካኤል ገዛኽኝ
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ሃምሌ 23 ቀን 2017 ዓ.ም
በሰሜን ወሎ ዞን የሀራ ከተማ ከንቲባ በምረቃ ሰነ-ስርዓቱ ላይ በመገኘት የሠላም አስከባሪ የፀጥታ ሃይል ማሰልጠን የተፈለገበት ሠላም ለማደፍረስ እንቅልፍ የማይተኙ የጥፋት ሃይሎችን በቁርጠኝነት ለመታገልና የማህበረሰቡን ሰላም ለማሰጠበቅ ታሳቢ በማድረግ መሆኑን ተናግረዋል።
የሀራ ከተማ ህዝብ ሠላም ወዳድ መሆኑን አውስተው ተመራቂ ሚሊሺያዎች በቀጠናው ከተሰማራው የመከላከያ ሰራዊት ጎን በመሆን ሀገራዊ ድርሻቸውን መወጣት እንደሚያስፈልግ አስገንዝበዋል።
ዘጋቢ ሱራፌል መልሰው
ፎቶ ግራፍ ሃይለሚካኤል ገዛኽኝ
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
YouTube
FDRE Defense Force - የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት
# የመከላከያ ሠራዊት ቁልፍ እሴቶች፡-
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
❤20👍4🔥1
የ6ኛ ዕዝ ለፋይናንስ ዘርፍ ሙያተኞች ሙያዊ ሥልጠና ሠጥቷል።
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ሃምሌ 23 ቀን 2017 ዓ.ም
የ6ኛ ዕዝ ፋይናንስ ስራ አመራር ፣የበጀት እና ፕሮግራም በጋራ በመሆን ከዕዝ፣ ከኮር ከክፍለጦር እና ከሬጅመንት ለተወጣጡ ለፋይናንስ፣ ለግዥ እና ንብረት አስተዳደር ሙያተኞች ሲሰጥ የቆየው ስልጠና ተጠናቋል።
በስልጠናው ማጠናቀቂያ የተገኙት የ6ኛ ዕዝ ምክትል አዛዥ ለውጊያ ድጋፍ አገልግሎት ብርጋዲየር ጀኔራል መኮንን በንቲ የአሠራር ክፍተትን ለመቅረፍ እና ፈጣንና ቀልጣፍ የአገልግሎት አሰጣጥን ለመተግበር ስልጠና አስፈላጊ መሆኑን ገልፀው በተለይም አሁን ላይ የፋይናንስ ዘርፋን ለማዘመን ተቋሙ እያደረገ ካለው ጥረት ጋር ተያይዞ ለሙያተኛው ሥልጠና መሥጠት አሥፈላጊ ነው ብለዋል።
የዕዙ ፋይናንስ ስር አመራር ሃላፊ ኮሎኔል አደራጀው ይግዛው በበኩላቸው ተቋሙ ባስቀመጠው አቅጣጫና እቅድ መሠረት የፋይናንስ ዘርፋን በማዘመን ለሠራዊቱ አስፈላጊውን አገልግሎት በመስጠት ተልዕኮውን በብቃት እየተወጣ እንደሚገኝ ገልፀው የተሰጠው ስልጠናም የፋይናንስ አሰራሩን ሙሉ ለሙሉ ወደ ዲጅታል ለማሸጋገር የሚደረገውን ጥረት ታሳቢ ያደረገ እንደሆነም ተናግረዋል። ዘጋቢ ደባልቅ አቤ ነው
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ሃምሌ 23 ቀን 2017 ዓ.ም
የ6ኛ ዕዝ ፋይናንስ ስራ አመራር ፣የበጀት እና ፕሮግራም በጋራ በመሆን ከዕዝ፣ ከኮር ከክፍለጦር እና ከሬጅመንት ለተወጣጡ ለፋይናንስ፣ ለግዥ እና ንብረት አስተዳደር ሙያተኞች ሲሰጥ የቆየው ስልጠና ተጠናቋል።
በስልጠናው ማጠናቀቂያ የተገኙት የ6ኛ ዕዝ ምክትል አዛዥ ለውጊያ ድጋፍ አገልግሎት ብርጋዲየር ጀኔራል መኮንን በንቲ የአሠራር ክፍተትን ለመቅረፍ እና ፈጣንና ቀልጣፍ የአገልግሎት አሰጣጥን ለመተግበር ስልጠና አስፈላጊ መሆኑን ገልፀው በተለይም አሁን ላይ የፋይናንስ ዘርፋን ለማዘመን ተቋሙ እያደረገ ካለው ጥረት ጋር ተያይዞ ለሙያተኛው ሥልጠና መሥጠት አሥፈላጊ ነው ብለዋል።
የዕዙ ፋይናንስ ስር አመራር ሃላፊ ኮሎኔል አደራጀው ይግዛው በበኩላቸው ተቋሙ ባስቀመጠው አቅጣጫና እቅድ መሠረት የፋይናንስ ዘርፋን በማዘመን ለሠራዊቱ አስፈላጊውን አገልግሎት በመስጠት ተልዕኮውን በብቃት እየተወጣ እንደሚገኝ ገልፀው የተሰጠው ስልጠናም የፋይናንስ አሰራሩን ሙሉ ለሙሉ ወደ ዲጅታል ለማሸጋገር የሚደረገውን ጥረት ታሳቢ ያደረገ እንደሆነም ተናግረዋል። ዘጋቢ ደባልቅ አቤ ነው
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
YouTube
FDRE Defense Force - የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት
# የመከላከያ ሠራዊት ቁልፍ እሴቶች፡-
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
❤21👍4🔥1👏1
ሰላምን በሰላማዊ መንገድ መገንባት ዋነኛ የሠላም አስከባሪው ሚና ነው።
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ሃምሌ 23 ቀን 2017 ዓ.ም
በደቡብ ሱዳን የዮናሚስ ሴክተር ሳውዝ አዛዥ በዌስት ኢኳቶሪያ ቀጠና ታምቡራ ከሚገኙ የደቡብ ሱዳን የሠራዊት አመራሮች ጋር መክረዋል።
በደቡብ ሱዳን የዮናሚስ ሴክተር ሳውዝ አዛዥ ብርጋዲየር ጄኔራል ዴኒሽ ሲንግ ሰላምን በሰላማዊ መንገድ መገንባት ዋነኛ የሠላም አስከባሪ ሀይል ቀዳሚ ተግባር እንደሆነ ተናግረው በቀጠናው የተሠማሩ የ21ኛ ሞተራይዝድ ሠላም አስከባሪ ሻለቃ አባላት አሰቀድመው ግጭት እንዳይፈጠር በመከላከል ረገድ አመርቂ ስራ አከናውነዋል ብለዋል።
በአካባቢው የተገነባው ሰላም ዘላቂነት እንዲኖረው ከደቡብ ሡዳን ሠራዊት አመራሮች እና ከሌሎች የፀጥታ አካላት እንዲሁም ከማሕበረሰቡ ጋር በቅንጅት መስራታቸው ለውጤት እንዳበቃቸውም ጀኔራል መኮንኑ መስክረዋል።
በታምቡራ የደቡብ ሱዳን መከላከያ ሠራዊት አዛዥ ብርጋዲየር ጄኔራል ጀምስ ናንዱ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ምን ጊዜም ግዳጁን በብቃት እንደሚወጣ ተናግረው ሠራዊቱ በታምቡራ የሚገኙ ተፈናቃይ ወገኖችን ለመጠበቅ ዘወትር ያለ እረፍት በሚፈፅሙት ግዳጅ ሕብረተሰቡ የሠለም ዋስትና እያገኘ በመሆኑ አሁንም ሠራዊቱ ተልዕኮውን አጠናክሮ እንዲቀጥል ጠይቀዋል።
ዘጋቢ ፍፁም ተካ
ፎቶ ግራፍ ግርማቸው አብረሀ
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ሃምሌ 23 ቀን 2017 ዓ.ም
በደቡብ ሱዳን የዮናሚስ ሴክተር ሳውዝ አዛዥ በዌስት ኢኳቶሪያ ቀጠና ታምቡራ ከሚገኙ የደቡብ ሱዳን የሠራዊት አመራሮች ጋር መክረዋል።
በደቡብ ሱዳን የዮናሚስ ሴክተር ሳውዝ አዛዥ ብርጋዲየር ጄኔራል ዴኒሽ ሲንግ ሰላምን በሰላማዊ መንገድ መገንባት ዋነኛ የሠላም አስከባሪ ሀይል ቀዳሚ ተግባር እንደሆነ ተናግረው በቀጠናው የተሠማሩ የ21ኛ ሞተራይዝድ ሠላም አስከባሪ ሻለቃ አባላት አሰቀድመው ግጭት እንዳይፈጠር በመከላከል ረገድ አመርቂ ስራ አከናውነዋል ብለዋል።
በአካባቢው የተገነባው ሰላም ዘላቂነት እንዲኖረው ከደቡብ ሡዳን ሠራዊት አመራሮች እና ከሌሎች የፀጥታ አካላት እንዲሁም ከማሕበረሰቡ ጋር በቅንጅት መስራታቸው ለውጤት እንዳበቃቸውም ጀኔራል መኮንኑ መስክረዋል።
በታምቡራ የደቡብ ሱዳን መከላከያ ሠራዊት አዛዥ ብርጋዲየር ጄኔራል ጀምስ ናንዱ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ምን ጊዜም ግዳጁን በብቃት እንደሚወጣ ተናግረው ሠራዊቱ በታምቡራ የሚገኙ ተፈናቃይ ወገኖችን ለመጠበቅ ዘወትር ያለ እረፍት በሚፈፅሙት ግዳጅ ሕብረተሰቡ የሠለም ዋስትና እያገኘ በመሆኑ አሁንም ሠራዊቱ ተልዕኮውን አጠናክሮ እንዲቀጥል ጠይቀዋል።
ዘጋቢ ፍፁም ተካ
ፎቶ ግራፍ ግርማቸው አብረሀ
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
YouTube
FDRE Defense Force - የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት
# የመከላከያ ሠራዊት ቁልፍ እሴቶች፡-
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
❤29👍7🔥1
የመቻል ከ17 ዓመት በታች እግር ኳስ ቡድን የውድድር አመቱን በድል አጠናቀቀ።
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ሃምሌ 23 ቀን 2017 ዓ.ም
በአዲስ አበባ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አዘጋጅነት ሲካሄድ የቆየው ከ17 ዓመት በታች የእግር ኳስ ውድድር መቻል ኦሊማይንድን 5ለ3 በሆነ ውጤት በማሸነፍ የውድድር አመቱን በድል አጠናቋል።
መቻል ባለድል የሆነበትን አምስት ጎሎች ማርሲላስ ወንድማገኝ ዛኪር ኑረዲን ፣ በእሱፍቃድ ገረመው ፣ ያፌት መኮነን እና ኪሮቤል ከመረብ አሳርፈዋል።
የዛሬውን ድል ተከትሎ የመቻል ከ17 ዓመት በታች እግር ኳስ ቡድን 39 ነጥብ እና 37 ተጨማሪ ጎል በመያዝ 3ኛ ደረጃ በመያዝ ውድድሩን አጠናቋል።
በውድድሩ ዓመት ቅዱስ ጊዮርጊስ አንደኛ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሁለተኛ ፣ መቻል ሶስተኛ በመሆን አጠናቀዋል።
የመቻል ከ17 ዓመት በታች እግር ኳስ ቡድን የኳስ ክህሎት ያላቸውን ተጫዋቾች አቅማቸውን አውጥተው እንዲጫወቱ በማድረግ እና የአሸናፊነት መንፈስ እንዲይዙ በማድረግ በቀጣይ ከ20 ዓመት በታች እግር ኳስ ቡድን ተተኪ የሚሆኑ ተጫዋቾችን መፍጠር ችሏል።
በጨዋታው ላይ የመቻል ስፖርት ክለብ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ብርጋዲየር ጄኔራል ኑሩ ሙዘይን እና ሌሎች የክለቡ ከፍተኛ መኮንኖች ተገኝተው ቡድኑን አበረታትተዋል። ዘጋቢ ገረመው ጨሬ ነው።
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ሃምሌ 23 ቀን 2017 ዓ.ም
በአዲስ አበባ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አዘጋጅነት ሲካሄድ የቆየው ከ17 ዓመት በታች የእግር ኳስ ውድድር መቻል ኦሊማይንድን 5ለ3 በሆነ ውጤት በማሸነፍ የውድድር አመቱን በድል አጠናቋል።
መቻል ባለድል የሆነበትን አምስት ጎሎች ማርሲላስ ወንድማገኝ ዛኪር ኑረዲን ፣ በእሱፍቃድ ገረመው ፣ ያፌት መኮነን እና ኪሮቤል ከመረብ አሳርፈዋል።
የዛሬውን ድል ተከትሎ የመቻል ከ17 ዓመት በታች እግር ኳስ ቡድን 39 ነጥብ እና 37 ተጨማሪ ጎል በመያዝ 3ኛ ደረጃ በመያዝ ውድድሩን አጠናቋል።
በውድድሩ ዓመት ቅዱስ ጊዮርጊስ አንደኛ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሁለተኛ ፣ መቻል ሶስተኛ በመሆን አጠናቀዋል።
የመቻል ከ17 ዓመት በታች እግር ኳስ ቡድን የኳስ ክህሎት ያላቸውን ተጫዋቾች አቅማቸውን አውጥተው እንዲጫወቱ በማድረግ እና የአሸናፊነት መንፈስ እንዲይዙ በማድረግ በቀጣይ ከ20 ዓመት በታች እግር ኳስ ቡድን ተተኪ የሚሆኑ ተጫዋቾችን መፍጠር ችሏል።
በጨዋታው ላይ የመቻል ስፖርት ክለብ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ብርጋዲየር ጄኔራል ኑሩ ሙዘይን እና ሌሎች የክለቡ ከፍተኛ መኮንኖች ተገኝተው ቡድኑን አበረታትተዋል። ዘጋቢ ገረመው ጨሬ ነው።
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
YouTube
FDRE Defense Force - የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት
# የመከላከያ ሠራዊት ቁልፍ እሴቶች፡-
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
❤36👍6👏4🔥3👎1
የኢትዮ- ጂቡቲ መከላከያ የጋራ ኮሚቴ ለቀጣይ ዓመት የሚያከናውኗቸውን የሠላምና ደህንነት ስራዎች የተመለከተ ስምምነት ተፈራረሙ።
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ሃምሌ 24 ቀን 2017 ዓ.ም
የኢትዮጵያ እና የጅቡቲ መከላከያ የጋራ ኮሚቴ የጋራ ተጠቃሚነት መከባበርና መተማመን ላይ በተመሠረተ መርህ አብረው በሚሰሯቸው የሠላምና ደህንነት ጉዳዮች ላይ ነው በአዲስ አበባ ስካይ ላይት ሆቴል ስምምነቱን የተፈራረሙት።
የጅቡቲና የኢትዮጵያ የጋራ መከላከያ ኮሚቴ በፀጥታና ደህንነት በመረጃ ልውውጥ ህገወጥ የሰዎች ዝውውርንና ሽብርተኝነትን ለመከላከል በሚያስችሏቸው ተግባራት ላይ ውይይት በማድረግ ነው ስምምነት ላይ የደረሱት።
የመከላከያ ውጪ ግንኙነትና ወታደራዊ ትብብር ዋና ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ሜጄር ጄነራል ተሾመ ገመቹና የጂቡቲ ጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም አማካሪ ኮሎኔል ማጆር አብዱረህማን አብዲ ስምምነቱን ፈርመዋል።
የመከላከያ ውጭ ግንኙነትና ወታደራዊ ትብብር ዋና ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ሜጄር ጄነራል ተሾመ ገመቹ
በዚህ ቀጠና አብሮ እንደሚኖር ወዳጅ ሀገር የጋራ ተጠቃሚነታችንን በሚያረጋግጡ ጉዳዮች ላይ በትብብር መስራታችን በቀጠናው ያለውን ተግዳሮት አሸንፎ ለመውጣት የማይተካ ሚና አለው ብለዋል።
የሁለቱ ሀገራት የጋራ መከላከያ ኮሜቴ ባለፈው ዓመት ሊተገብሯቸው ተስማምተውባቸው የነበሩትን ጉዳዮች የገመገሙ ሲሆን ሁለቱም ሀገራት ጥሩ አፈፃፀም እንደነበራቸውም ገልፀዋል።
የጋራ ጥቅማችን ላይ በተመሠረተው ግንኙነታችን መሠረት የተደረገውን ስምምነት የሁለቱ ሀገራት የፀጥታ ተቋመት ተግባራዊነቱን በጋራ እንደሚከታተሉም ሜጄር
ጄነራል ተሾመ ገመቹ ተናግረዋል።
የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት እና የጅቡቲ መከላከያ ሰራዊት ግንኙነት በጅቡቲ እና በኢትዮጵያ መካከል ካለው ሰፊ ግንኙነት ጋር የተያያዘ ነው ያሉት ደግሞ
የጅቡቲ ጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም አማካሪ ኮሎኔል ማጆር አብዱረህማን አብዲ ናቸው።
ሁለቱ ሀገራት ያደረጉት ስምምነት ለቀጠናው የሚኖረው ፋይዳ የጎላ መሆኑንም ኮሎኔል ማጆር አብዱረህማን ገልፀዋል።
ዘጋቢ አብዮት ዋሚ
ፎቶግራፍ ተሰማ ኡርጌሳ
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ሃምሌ 24 ቀን 2017 ዓ.ም
የኢትዮጵያ እና የጅቡቲ መከላከያ የጋራ ኮሚቴ የጋራ ተጠቃሚነት መከባበርና መተማመን ላይ በተመሠረተ መርህ አብረው በሚሰሯቸው የሠላምና ደህንነት ጉዳዮች ላይ ነው በአዲስ አበባ ስካይ ላይት ሆቴል ስምምነቱን የተፈራረሙት።
የጅቡቲና የኢትዮጵያ የጋራ መከላከያ ኮሚቴ በፀጥታና ደህንነት በመረጃ ልውውጥ ህገወጥ የሰዎች ዝውውርንና ሽብርተኝነትን ለመከላከል በሚያስችሏቸው ተግባራት ላይ ውይይት በማድረግ ነው ስምምነት ላይ የደረሱት።
የመከላከያ ውጪ ግንኙነትና ወታደራዊ ትብብር ዋና ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ሜጄር ጄነራል ተሾመ ገመቹና የጂቡቲ ጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም አማካሪ ኮሎኔል ማጆር አብዱረህማን አብዲ ስምምነቱን ፈርመዋል።
የመከላከያ ውጭ ግንኙነትና ወታደራዊ ትብብር ዋና ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ሜጄር ጄነራል ተሾመ ገመቹ
በዚህ ቀጠና አብሮ እንደሚኖር ወዳጅ ሀገር የጋራ ተጠቃሚነታችንን በሚያረጋግጡ ጉዳዮች ላይ በትብብር መስራታችን በቀጠናው ያለውን ተግዳሮት አሸንፎ ለመውጣት የማይተካ ሚና አለው ብለዋል።
የሁለቱ ሀገራት የጋራ መከላከያ ኮሜቴ ባለፈው ዓመት ሊተገብሯቸው ተስማምተውባቸው የነበሩትን ጉዳዮች የገመገሙ ሲሆን ሁለቱም ሀገራት ጥሩ አፈፃፀም እንደነበራቸውም ገልፀዋል።
የጋራ ጥቅማችን ላይ በተመሠረተው ግንኙነታችን መሠረት የተደረገውን ስምምነት የሁለቱ ሀገራት የፀጥታ ተቋመት ተግባራዊነቱን በጋራ እንደሚከታተሉም ሜጄር
ጄነራል ተሾመ ገመቹ ተናግረዋል።
የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት እና የጅቡቲ መከላከያ ሰራዊት ግንኙነት በጅቡቲ እና በኢትዮጵያ መካከል ካለው ሰፊ ግንኙነት ጋር የተያያዘ ነው ያሉት ደግሞ
የጅቡቲ ጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም አማካሪ ኮሎኔል ማጆር አብዱረህማን አብዲ ናቸው።
ሁለቱ ሀገራት ያደረጉት ስምምነት ለቀጠናው የሚኖረው ፋይዳ የጎላ መሆኑንም ኮሎኔል ማጆር አብዱረህማን ገልፀዋል።
ዘጋቢ አብዮት ዋሚ
ፎቶግራፍ ተሰማ ኡርጌሳ
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ
https://dfmc.mod.gov.et/
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ
https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ቴሌግራም
https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0
የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ
https://www.facebook.com/fdredefense.official
YouTube
FDRE Defense Force - የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት
# የመከላከያ ሠራዊት ቁልፍ እሴቶች፡-
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
1, ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም፣
2, ምንጊዜም የተሟላ ስብዕና፣
3, ያልተሸራረፈ ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ፣
4, በማንኛውም ግዳጅ ወይም ተግባር የላቀ ውጤት።
👍27❤19👏2🔥1