#ዜና_ሲቲ_ካፕ
በተለያየ ምክንያት ፍፃሜውን ያላገኘው 17ኛ የአዲስ አበባ ዋንጫ ዕሮብ ኅዳር 03/2016 ዓ.ም ከቀኑ 9:00 ሰዓት ጀምሮ በደረጃ ጨዋታ እንደሚጀመር የአዲስ አበባ ከተማ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አሁን አሳውቋል። በሲቲ ካፑ ዙሪያ ያሉ ዝርዝር መረጃዎችን ይዘን የምንመለስ ይሆናል።
በተለያየ ምክንያት ፍፃሜውን ያላገኘው 17ኛ የአዲስ አበባ ዋንጫ ዕሮብ ኅዳር 03/2016 ዓ.ም ከቀኑ 9:00 ሰዓት ጀምሮ በደረጃ ጨዋታ እንደሚጀመር የአዲስ አበባ ከተማ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አሁን አሳውቋል። በሲቲ ካፑ ዙሪያ ያሉ ዝርዝር መረጃዎችን ይዘን የምንመለስ ይሆናል።