#exit
ዛሬ የነበረው ፈተና እንዴት ነበር ?
ሰው ተረጋግቶ እንዳይሰራ በጣም አስቸግሮ የነበረው የ NARM department head አድራሻ አፈላልጋችሁ አምጡልን!
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
ዛሬ የነበረው ፈተና እንዴት ነበር ?
ሰው ተረጋግቶ እንዳይሰራ በጣም አስቸግሮ የነበረው የ NARM department head አድራሻ አፈላልጋችሁ አምጡልን!
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
👍14
#exit_result
የመውጫ ፈተና ውጤት ከሁለት ቀናት በኋላ ይፋ እንደሚደረግ ከትምህርት ሚኒስቴር መስማቱን የኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተማሪዎች ህብረት ገልጿል፡፡
መልካም እድል 🥰
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
የመውጫ ፈተና ውጤት ከሁለት ቀናት በኋላ ይፋ እንደሚደረግ ከትምህርት ሚኒስቴር መስማቱን የኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተማሪዎች ህብረት ገልጿል፡፡
መልካም እድል 🥰
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
👍24❤2👏1
💔13👍6🙏6🆒4👎3🤡2
#Exit_Exam_Result
ሀገር አቀፍ የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ውጤት ተለቋል።
https//:result.ethernet.edu.et ላይ በመግባት ExitExam የሚለውን በመምረጥና የራስዎን User Name በማስገባት ውጤትዎን መመልከት ይችላሉ።
በ2017 ዓ.ም አጋማሽ ዓመት የመውጫ ፈተና ከጥር 26-30/2017 ዓ.ም መሠጠቱ ይታወቃል።
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
ሀገር አቀፍ የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ውጤት ተለቋል።
https//:result.ethernet.edu.et ላይ በመግባት ExitExam የሚለውን በመምረጥና የራስዎን User Name በማስገባት ውጤትዎን መመልከት ይችላሉ።
በ2017 ዓ.ም አጋማሽ ዓመት የመውጫ ፈተና ከጥር 26-30/2017 ዓ.ም መሠጠቱ ይታወቃል።
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
👍9
#Exit_Exam_Result
እንዳማራጭ ውጤት በቴሌግራም bot ለማየት
@moe_exit_exam_result_bot
ከላይ ያስቀመጥነውን link ተጠቀሙ
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
እንዳማራጭ ውጤት በቴሌግራም bot ለማየት
@moe_exit_exam_result_bot
ከላይ ያስቀመጥነውን link ተጠቀሙ
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
👍12❤1
Thank you for your patience. We are in the final stages of preparing your exit exam results and will make them available shortly.
በ2017 ዓ.ም አጋማሽ ዓመት የመውጫ ፈተና ከጥር 26-30/2017 ዓ.ም የተሰጠውን የሀገር አቀፍ የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመውጫ ፈተና ውጤት በአንዳንድ የቴክኒክ ችግሮች ምክንያት ውጤት እንዳልተለቀቀ ለማወቅ ተችላል።
በተገኘው መረጃ መሰረትም ችግሮቹ ተቀርፈው ውጤቱ ከየካቲት 7-8 ቀን 2017 ዓ.ም እንደሚለቀቅ ይጠበቃል።
አዲስ ነገር የሚኖር ከሆነ ቀድመን የምናሳውቃችሁ ይሆናል 🙏.
መረጃውን ለሚመለከታቸው አካላት ሼር አድርጉ
#Exit_Exam_Result
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
በ2017 ዓ.ም አጋማሽ ዓመት የመውጫ ፈተና ከጥር 26-30/2017 ዓ.ም የተሰጠውን የሀገር አቀፍ የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመውጫ ፈተና ውጤት በአንዳንድ የቴክኒክ ችግሮች ምክንያት ውጤት እንዳልተለቀቀ ለማወቅ ተችላል።
በተገኘው መረጃ መሰረትም ችግሮቹ ተቀርፈው ውጤቱ ከየካቲት 7-8 ቀን 2017 ዓ.ም እንደሚለቀቅ ይጠበቃል።
አዲስ ነገር የሚኖር ከሆነ ቀድመን የምናሳውቃችሁ ይሆናል 🙏.
መረጃውን ለሚመለከታቸው አካላት ሼር አድርጉ
#Exit_Exam_Result
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
👍14❤3👏3
#Exit_Exam_Result
የፈተናው ውጤት ተለቆ ለሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች ተልኳል " - የትምህርት ሚኒስቴር አመራር
ሁላችሁም ነገ ጠዋት ኮሌጅ ላይ በመሄድ መጠየቅ ትችላላችሁ!
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
የፈተናው ውጤት ተለቆ ለሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች ተልኳል " - የትምህርት ሚኒስቴር አመራር
ሁላችሁም ነገ ጠዋት ኮሌጅ ላይ በመሄድ መጠየቅ ትችላላችሁ!
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
👍14👎4
#Exit_Exam_Result
''የዲሲፒሊን ግድፈት ጎልቶ የታየባቸው ዩኒቨርሲቲዎች ላይ ውጤት አልተለቀቀም፤ ወደ 6 በሚሆኑ ዩኒቨርሲቲዎች። ከዛ ውጪ ተለቋል። ስለዚህ አናላይሲሱ የ6ቱም ተጨምሮ ሲያልቅ ይሰራል ” ሲሉ አንድ የትምህርት ሚንስተር ከፍተኛ አመራር ተናግረዋል ።
6ቱ ዩኒቨርስቲዎች የትኞቹ እንደሆኑ እስካሁን አላሳወቁም!
የኛ ዩኒቨርስቲም እስካሁን ውጤት አልደረሰውም!
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
''የዲሲፒሊን ግድፈት ጎልቶ የታየባቸው ዩኒቨርሲቲዎች ላይ ውጤት አልተለቀቀም፤ ወደ 6 በሚሆኑ ዩኒቨርሲቲዎች። ከዛ ውጪ ተለቋል። ስለዚህ አናላይሲሱ የ6ቱም ተጨምሮ ሲያልቅ ይሰራል ” ሲሉ አንድ የትምህርት ሚንስተር ከፍተኛ አመራር ተናግረዋል ።
6ቱ ዩኒቨርስቲዎች የትኞቹ እንደሆኑ እስካሁን አላሳወቁም!
የኛ ዩኒቨርስቲም እስካሁን ውጤት አልደረሰውም!
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
🔥7👍5
#Exit_Exam_Result
አርባምንጭ ፣ አምቦ እና ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርስቲ ውጤት ለተማሪዎች አሳውቀዋል!
ደብረ ብርሀን ዩኒቨርስቲ እስካሁን ምንም አላለም!
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
አርባምንጭ ፣ አምቦ እና ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርስቲ ውጤት ለተማሪዎች አሳውቀዋል!
ደብረ ብርሀን ዩኒቨርስቲ እስካሁን ምንም አላለም!
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
👍16
#Exit_Exam_Result
DBU exit exam result is loading...........
ውጤት ሊለቀቅ ነው!
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
DBU exit exam result is loading...........
ውጤት ሊለቀቅ ነው!
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
👍10
#Exit_Exam_Result
እንኳን ደስስስ አላችሁ DBU ከሌሎች ዩኒቨርስቲዎች የተሻለ ተማሪዎችን አሳልፏል 🙏🙏🙏
ውጤቱ በ link እንዲታይ ዩኒቨርስቲው ict ክፍል እና registrar ጥረት እየተደረገ ነው። ነገር ግን ይሄ የማይሳካ ከሆነ በ excel ይለቀቃል.!
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
እንኳን ደስስስ አላችሁ DBU ከሌሎች ዩኒቨርስቲዎች የተሻለ ተማሪዎችን አሳልፏል 🙏🙏🙏
ውጤቱ በ link እንዲታይ ዩኒቨርስቲው ict ክፍል እና registrar ጥረት እየተደረገ ነው። ነገር ግን ይሄ የማይሳካ ከሆነ በ excel ይለቀቃል.!
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
👍29👀5👎3
#Exit_Exam_Result
በየ department ማያት ትችላላችሁ!
https://t.me/dbuinfocenter12
https://t.me/dbuinfocenter12
በየ department ማያት ትችላላችሁ!
https://t.me/dbuinfocenter12
https://t.me/dbuinfocenter12
Telegram
DBU info Center
ለደብረ ብርሀን ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች የተቋቋመ
👍4😁1
#Exit_Exam_Result
" የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመውጫ ፈተና ውጤት እስከ ነገ ይለቀቃል " - ትምህርት ሚኒስቴር
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
" የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመውጫ ፈተና ውጤት እስከ ነገ ይለቀቃል " - ትምህርት ሚኒስቴር
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
👍9
#Exit_Exam_Result
የ2017 አጋማሽ ዓመት የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ውጤት ኦንላይን የመመልከቻ ሊንክ መስራት ጀምሯል።
https//:result.ethernet.edu.et ላይ በመግባት ExitExam የሚለውን በመምረጥና የራስዎን User Name በማስገባት ውጤትዎን መመልከት ይችላሉ።
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
የ2017 አጋማሽ ዓመት የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ውጤት ኦንላይን የመመልከቻ ሊንክ መስራት ጀምሯል።
https//:result.ethernet.edu.et ላይ በመግባት ExitExam የሚለውን በመምረጥና የራስዎን User Name በማስገባት ውጤትዎን መመልከት ይችላሉ።
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
👍5
#exit exam
የመውጫ ፈተና ወስደው ለወደቁ ተማሪዎች Special Diploma ሊሰጥ ነው።
የመውጫ ፈተና መሰጠት ከተጀመረበት ሐምሌ 2015 ዓ.ም ጀምሮ ፈተናውን ወስደው ማለፍ ላልቻሉ ተፈታኞች Special Diploma ሊሰጥ መሆኑን ቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ሰምቷል።
ፈተናውን ለወደቁ ዕጩ ተመራቂዎች ልዩ ዲፕሎማ ሰርተፊኬት በቅርቡ መሠጠት እንደሚጀምር የኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ህብረት አረጋግጧል።
ህብረቱ ከትምህርት ሚኒስቴር አመራሮች ጋር ያደረገውን ተከታታይ ውይይት ተከትሎ ውሳኔ ላይ መደረሱን ለቲክቫህ ተናግሯል።
ተማሪዎቹ ሥራ እየሠሩ በማንኛውም ጊዜ የመውጫ ፈተናውን በድጋሜ መውሰድ የሚችሉበት ዕድል ክፍት መሆኑንም ህብረቱ ገልጿል።
ፈተናውን ወስደው የሚያልፉ ተፈታኞች በስፔሻል ዲፕሎማው ምትክ ዲግሪ ይሰጣቸዋል ተብሏል።
የስፔሻል ዲፕሎማ የደመወዝ ስኬል እንዲወጣለት ህብረቱ ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር እየተወያየ ይገኛል።
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
የመውጫ ፈተና ወስደው ለወደቁ ተማሪዎች Special Diploma ሊሰጥ ነው።
የመውጫ ፈተና መሰጠት ከተጀመረበት ሐምሌ 2015 ዓ.ም ጀምሮ ፈተናውን ወስደው ማለፍ ላልቻሉ ተፈታኞች Special Diploma ሊሰጥ መሆኑን ቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ሰምቷል።
ፈተናውን ለወደቁ ዕጩ ተመራቂዎች ልዩ ዲፕሎማ ሰርተፊኬት በቅርቡ መሠጠት እንደሚጀምር የኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ህብረት አረጋግጧል።
ህብረቱ ከትምህርት ሚኒስቴር አመራሮች ጋር ያደረገውን ተከታታይ ውይይት ተከትሎ ውሳኔ ላይ መደረሱን ለቲክቫህ ተናግሯል።
ተማሪዎቹ ሥራ እየሠሩ በማንኛውም ጊዜ የመውጫ ፈተናውን በድጋሜ መውሰድ የሚችሉበት ዕድል ክፍት መሆኑንም ህብረቱ ገልጿል።
ፈተናውን ወስደው የሚያልፉ ተፈታኞች በስፔሻል ዲፕሎማው ምትክ ዲግሪ ይሰጣቸዋል ተብሏል።
የስፔሻል ዲፕሎማ የደመወዝ ስኬል እንዲወጣለት ህብረቱ ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር እየተወያየ ይገኛል።
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
👍13❤1
#exit
No matter how much you score
exit exam result explained only as
'' #PASS or #FAIL ''
on student's degree paper.
That means no difference between 50%&100%!
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
No matter how much you score
exit exam result explained only as
'' #PASS or #FAIL ''
on student's degree paper.
That means no difference between 50%&100%!
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
👍33😁11❤1
Exit Exam Schedule 2017.xls
235.5 KB
#exit
የ2017 ዓ.ም exit exam ፈተና ፕሮግራም!
ለሁሉም ተፈታኝ ተማሪዎች መረጃውን አድርሱ
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
የ2017 ዓ.ም exit exam ፈተና ፕሮግራም!
ለሁሉም ተፈታኝ ተማሪዎች መረጃውን አድርሱ
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
👍7❤6😁1
#exit
የመውጫ ፈተና የነገ መርሐግብር
በሦስት ክፍለ-ጊዜ ይሰጣል፦
ጠዋት ከ2:30-5:00 ሰዓት
ረፋድ ከ5:30-8:00 ሰዓት
ከሰዓት ከ8:30-11:00 ሰዓት
ለነገወቹ መልካም እድል እንላለን!
የዛሬ ተፈታኞች እንዴት ነበር?
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
የመውጫ ፈተና የነገ መርሐግብር
በሦስት ክፍለ-ጊዜ ይሰጣል፦
ጠዋት ከ2:30-5:00 ሰዓት
ረፋድ ከ5:30-8:00 ሰዓት
ከሰዓት ከ8:30-11:00 ሰዓት
ለነገወቹ መልካም እድል እንላለን!
የዛሬ ተፈታኞች እንዴት ነበር?
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
❤11🥰10👍5🔥3💅2
👎24😁5👍4❤2🔥1
#exit
Pass or fail ብቻ ነው የሚገለፀው‼️
በቅድመ-ምረቃ መውጫ ፈተናው የአፈጻጸም መመሪያ መሰረት፥ የመውጫ ፈተና ውጤት በተማሪዎች ሰርተፍኬት (Temporary Degree) ወይም ትራንስክሪፕት ላይ አልፏል (PASS) ወይም ወድቋል (FAIL) በሚል እንዲቀመጥ ሚኒስቴሩ አዟል።
በዚህም የመውጫ ፈተና ያላለፉ ተማሪዎች የሚሰጡ ኮርሶችን ማጠናቀቃቸውን የሚያረጋገጥ ሰርተፊኬት የሚሰጣቸው ሲሆን፤ ጊዜያዊ ዲግሪ የሚሰጠው ተፈታኙ/ተፈታኟ የመውጫ ፈተናውን በድጋሚ ወስዶ/ወስዳ የማለፊያ ነጥብ ሲያስመዘግብ/ስታስመዘግብ ብቻ እንደሚሆን በሰርተፊኬቱ ይገለጻል።
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
Pass or fail ብቻ ነው የሚገለፀው‼️
በቅድመ-ምረቃ መውጫ ፈተናው የአፈጻጸም መመሪያ መሰረት፥ የመውጫ ፈተና ውጤት በተማሪዎች ሰርተፍኬት (Temporary Degree) ወይም ትራንስክሪፕት ላይ አልፏል (PASS) ወይም ወድቋል (FAIL) በሚል እንዲቀመጥ ሚኒስቴሩ አዟል።
በዚህም የመውጫ ፈተና ያላለፉ ተማሪዎች የሚሰጡ ኮርሶችን ማጠናቀቃቸውን የሚያረጋገጥ ሰርተፊኬት የሚሰጣቸው ሲሆን፤ ጊዜያዊ ዲግሪ የሚሰጠው ተፈታኙ/ተፈታኟ የመውጫ ፈተናውን በድጋሚ ወስዶ/ወስዳ የማለፊያ ነጥብ ሲያስመዘግብ/ስታስመዘግብ ብቻ እንደሚሆን በሰርተፊኬቱ ይገለጻል።
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
❤13