DBU info Center
5.59K subscribers
323 photos
62 videos
23 files
282 links
ለደብረ ብርሀን ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች የተቋቋመ
Download Telegram
ትሁቱ ልበቀናው ምርጥ ሰው ከዩኒቨርስቲው ጥራ ከተባልኩ ከምጠራቸው አንዱ ዶክተር ገብሬ ታፈረ የደብረ ብርሀን ዩኒቨርስቲ ማህበራዊ ሳይንስ እና ስነ-ሰብ ኮሌጅ ዲን በአፍሪካ-- ቻይና ፖሊሲና ምርምር ማዕከል (Africa –China Center for Policy &Advisory) ባዘጋጀው ''Ethiopian green finance work shop 2025 '' ላይ ጥናታ ፅሁፍ አቅርበዋል።

title:- Ethiopia's green finance & sustainable industrialization'

His power full message: green finance must became the engine of Ethiopias sustainable growth --not just in strategy but in execution '' ሙሉውን በ website ገብታችሁ ማንበብ ትችላላችሁ!

እናንተስ ስለ ኢትዮጵያ አረንጓዴ ኢኮኖሚ ምን መረጃ አላችሁ?

ዶክተሩ በሀይለ ቃል መልክ ያነሱትን ሀሳብስ ምን ያክል ትስማሙበታላችሁ?

ከሀሳቡ ባሻገር ዶክተር ገብሬን የምታውቁ አክብሮታችሁን ግለፁልኝ! ዶክተር እድሜና ጤና ይስጥወት ።

=========================


@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
🔥2019👎4
Remedial #Result ‼️

➡️የ2017 የሪሜዲያል ተማሪዎች ውጤት ተለቋል። ተማሪዎች ውጤታችሁን በዚህ ገብታችሁ ማየት ትችላለችሁ።



https://result.ethernet.edu.et



መልካም እድል ❗️


@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
🔥62
‎የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች ደረጃ — 2025

1 Addis Ababa University
2 University of Gondar
3 Bahir Dar University
4 Jimma University
5 Mekelle University
6 Hawassa University
7 Haramaya University
8 Adama Science and Technology University
9 Arba Minch University
10 Jigjiga University
11 Addis Ababa Science and Technology University
12 Ambo University
13 Dilla University
14 Unity University
15 Debre Berhan University
16 Wollo University
17 Debre Markos University
18 Wolaita Sodo University
19 Madda Walabu University
20 Worabe University
21 Wachamo University
22 Debre Tabor University
23 Wolkite University
24 Ethiopian Civil Service University
25 Arsi University
26 Samara University
27 Assosa University
28 Dire Dawa University
29 Wollega University
30 Mattu University
31 Mizan-Tepi University
32 Kotebe Education University
33 Adigrat University
34 Woldia University
35 Oromia State University
36 Bule Hora University
37 Aksum University
38 Bonga University
39 Rift Valley University
40 Oda Bultum University
41 Raya University
42 Injibara University
43 Selale University
44 Debark University
45 Kebri Dehar University
46 Gambella University
47 Mekdela Amba University
48 Dembi Dolo University
49 Jinka University
50 Borena University
Un Ethiopian Police University

‎(According to UNIRANKS® — Top-Ranked Universities in Ethiopia - 2025)



@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
15🔥4😁4👍1
ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ እና የኢትዮጵያ ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ፓርክ ስትራቴጂካዊ ትብብር ፈጠሩ።
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ – ሐምሌ 14፣ 2017 ዓ.ም – ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ እና የኢትዮጵያ አይቲ ፓርክ የጋራ መግባቢያ ሰነድ (MoU) በመፈረም እና የሰርቨር እና የክላውድ መሠረተ ልማት ኦፕሬሽንስ ስልጠና መርሃ ግብር በማስጀመር ትልቅ ትብብር ማድረጋቸውን ዛሬ አስታወቁ። በኢትዮጵያ አይቲ ፓርክ የተካሄደው ይህ ዝግጅት የኢትዮጵያን ዲጂታል መሠረተ ልማት አቅም በማሳደግ እና በቴክኖሎጂ ዘርፍ የሰለጠነ የሰው ኃይል በመፍጠር ረገድ ወሳኝ ምዕራፍ ነው።

ይህ ስትራቴጂካዊ ትብብር ፈጠራን ለማምጣት እና በአይቲ ወሳኝ ዘርፎች ተግባራዊ እውቀትን ለማቅረብ የሁለቱንም ተቋማት ጥንካሬዎች ለመጠቀም ያለመ ነው።

የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር አስማረ መለሰ ለተሰብሳቢዎች ንግግር ያደረጉ ሲሆን፣ ዩኒቨርሲቲ ለኢንዱስትሪ ዝግጁ የሆኑ ምሩቃንን ለማፍራት ያለውን ቁርጠኝነት አስምረውበታል። የኢትዮጵያ ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ፓርክ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ሄኖክ አህመድ የእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር ያደረጉ ሲሆን፣ እንዲህ ያሉ ሽርክናዎች የኢትዮጵያን የቴክኖሎጂ ገጽታ ለማራመድ ያላቸውን ጠቀሜታ አፅንዖት ሰጥተዋል።

የጋራ መግባቢያ ሰነዱን የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት እና የኢትዮጵያ ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ፓርክ ዋና ስራ አስፈፃሚ በይፋ የተፈራረሙ ሲሆን፣ የሁለቱንም ድርጅቶች ቁርጠኝነት አረጋግጧል።

ይህ ፓርትነርሺፕ የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ እና የኢትዮጵያ ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ፓርክ ጠንካራ ዲጂታል ሥርዓተ ምህዳር ለመፍጠር ያለውን ቁርጠኝነት እንዲሁም ለአካዳሚክ ልህቀት እና ተግባራዊ ክህሎት ልማት ያለውን ቁርጠኝነት ያሳያል።



@dbuinfocenter12
12
ሦስት ባህላዊ መድኃኒቶችን ለገበያ ለማቅርብ እየሰራሁ ነው - ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአስር ባህላዊ የመድኃኒት ዕፅዋቶች ላይ ምርምር በማድረግ ሦስቱን ለገበያ ለማቅርብ እየሰራሁ ነው አለ የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ።

ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ በአስር የመድኃኒት ዕፅዋቶች ላይ ምርምር ሲያደርግ መቆየቱን በዩኒቨርሲቲው የአንኮበር መድኃኒታዊ ዕፅዋትና ሀገር በቀል ዕውቀት ማበልፀጊያ ማዕከል ዳይሬክተር ዶ/ር አማረ አያሌው ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ተናግረዋል።

ዩኒቨርሲቲው በ34 ሄክታር መሬት ላይ የመድኃኒታዊ ዕፅዋቶች ምርምር እያደረገ እንደሚገኝም ጠቁመዋል።

እስካሁን በአስር መድኃኒቶች ላይ ምርምር መከናወኑን አንስተው÷ ሦስቱ የመፈወስ አቅም ሙከራ ሂደትን አልፈው ወደ ገበያ እንዲገቡ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን አብራርተዋል።

ባህላዊ ህክምናን በማዘመን ከመጀመሪያ ደረጃ የጤና ስርዓት ጋር ለማስተሳሰር ዩኒቨርሲቲው ተግባሩን አጠናክሮ ይቀጥላልም ተብሏል።

በሰላም አሰፋ


@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
15👍8
#to_remedial

ፈተናውን ያለፋችሁ ከዚ በኋላ All DBU Freshman Student ሆነናችኋል ማለት ነው ።👊


እንኳን ደስ አላችሁ 👌

@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
🔥224👍4🙏2😁1
Info for health science student

ለ Coc exam ምዝገባ ተጀምሯል !!
coc ባለፈው ያልመጣላችሁ ድጋሜ በመመዝገብ በዚህ ወር መውሰድ ትችላላችሁ።


መረጃውን ለጤና ተማሪዎች share ያደርጉላቸው ❗️


@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
11
በደብረ ብርሐን ዩኒቨርስቲ መሐል ሜዳ ካምፓስ ለመጀመሪያ ጊዜ በተሰጠው የሪሜዲያል ፈተና ከወሰዱት ተማሪዎች ውስጥ 94.13% ማለፋቸውን ከካምፓሱ ድረ ገፅ ያገኘነው መረጃ አመላክቷል::

" እንኳን ደስ አላችሁ!!"


@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
13
የደብረብርሃን ዩንቨርስቲ የሥራ ባልደረባ የሆነችው ወ/ሮ ቁምነገር አለሙ በህክምና ስትረዳ ቆይታ ሃምሌ 15/2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 4:00 ሰዓት በተወለደች በ40 አመቷ ከዚህ አለም በሞት ተለይታለች ።

ወ/ሮ ቁምነገር አለሙ ባለትዳር ስትሆን የአንድ ሴት እና የሁለት ወንድ ልጆች እናት ነበረች።

ወ/ሮ ቁምነገር ከዚህ በፊት በበረኸት ወረዳ በመጥተህ ብላ ከተማ በሴቶችና ህፃናት ጉዳይ ጽ/ቤት የሰራች ሲሆን አርቆ አሳቢ፣ሰው አክባሪ ፣ፍልቅልቅ፣ በስራዋ ትጉህ ታታሪና በሩህሩህነቷም ትታወቃለች በተለይ ካላት ላይ በማካፈል የህፃናቶችንና የሴቶችን እንባ አብሳለች በስራ ባልደረቦቿ፣ በጓደኞቿ ምስጉን ተወዳች ነበረች።
የተወለደቺው ከማይጠገቡት ከደጋጎቹ መንደር ደቡብ ወሎ ተንታ ፣ የኖረቺው ከሚተዛዘኑበትና በፍቅር ከሚኖርባት የበረሃዋ ገነት መተሐራ አባድር ሥራ የጀመረችውና በስስት የቆየችው ከለጋሶቹ መንደር ተካፍለህ ከምትኖርባት ምድር በረኸት መጥተህ ብላ እራሷን በትምህርት አብቅታ እስከለተ ህልፈቷ የነበረችው ከደጋማዋ የሸዋ ብርሃን ደብረብርሃን ታዲያ እንዴት ሳቂታና ለሰው ልጆች መልካም ስብእና አይኖራት ፈጣሪም ለራሱ ይመርጣልና ወሰዳት😭😭😭😭
ሞት ፊትና ኋላ የማይቀር እዳ ነውና ቁሜ ከዚህ አለም ድካም አርፋለች።
ዛሬ ሃምሌ 16/2017 ዓመተ ምህረት ከቀኑ 6:00 ሰዓት በአንሳስ ማርያም ወዳጅ ዘመድ በተገኘበት የቀብር ስነ-ስርአቷ ይፈፀማል።
ለቤተሰቦቿ፣ ለልጆቿ፣ ለጓደኞቿ እንዲሁም ለስራ ባልደረቦቿ እና ለወዳጆቿ መጽናናትን እንመኛለን ፡፡

እግዚአብሔር ነፍሷን በአጸደ ገነት ያኑራት፤



@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
😭327🕊5😢3😁1
#ministry_of_health


የብቃት ምዘና ፈተና የሚወስዱ የጤና ባለሙያዎች የኦንላይን ምዝገባ ከሐምሌ 15-24/2017 ዓ.ም እንደሚከናወን ጤና ሚኒስቴር ገልጿል።

ይመዝገቡ👇
http://hple.moh.gov.et/hple



@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
🔥32
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Gyokeresh 🥰

Goal machine 👌

Look the 2nd & 4th goal what an amazing it was 😎

Gunners 🤝


@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
🔥15😁75👎3🍌2👍1
#NGAT

NGAT ወይም ለማስተር እና phd መማር ለምትፈልጉ ሁሉ
ለNGAT ምዝገባ ፋይዳ መታወቂያ ግደታ አስፈላጊ እንደሆነ Website ላይ አረጋግጠናል።

ስለዚህ ፋይዳ መታወቂያ ያላወጣችሁ አሁኑኑ አውጡ!

ምዝገባው በይፋ ሲጀመር የምናሳውቃችሁ ይሆናል ተከታተሉን።


@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
12🥰3👎1
ለማጭበርበር እየተጋለጠ የመጣው የመውጫ ፈተና‼️
የሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ የ2017 የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ጋር በተያያዘ የሰባት (7) ባለሥልጣናት ሚስቶች፣ የክልሉ ፕሬዚዳንት ባለቤት ጨምሮ፣ ባልተለመደ ሁኔታ 100% ውጤት ማምጣታቸው ከፍተኛ ውዝግብ ፈጥሯል።

ይህ ፈተና ከትምህርት ሚኒስቴር አሰራርና ከዩኒቨርሲቲው እውቅና ውጪ በወንዶ ገነት ደንና የተፈጥሮ ሃብት ኮሌጅ ውስጥ በልዩ ሁኔታ መሰጠቱ ተጋልጧል። የኮሌጁ ማኔጂንግ ዳይሬክተር አቶ በላይ ባልጉዳ በማመቻቸት፣ ተፈታኞች ስልክና ChatGPT (AI) በመጠቀም በልዩ ክፍል ውስጥ ፈተናውን እንደወሰዱ ተጠቁሟል።

የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶ/ር ችሮታው አየለ ባደረጉት ማጣራት፣ ሁለት (2) የICT ባለሙያዎች (አቶ አስፋው አሻንጎ እና አቶ አዱኛ ጌታቸው) ከሥራ ሲታገዱ፣ የአቶ በላይ ባልጉዳ እና የኮሌጁ ዲን ዶ/ር ተሻለ ወ/አማኑኤል ጉዳይ በምርመራ ላይ እንደሚገኝ የደረሰን መረጃ ያመላክታል።
በመውጫ ፈተና ሙሉ ተማሪዎችን ማሳለፍ ለዩኒቨርስቲዎች እንደ አንድ የስኬት መለኪያ ተደርጎ በትምህርት ሚኒስቴር መቀመጡ ዩኒቨርስቲዎች ተማሪዎችን ለማሳለፍ ሲሉ የማጭበርበር ሥራ ውስጥ እንዲገቡ እየገፋፋ መሆኑን ምሁራን እየነቀፉ ይገኛሉ።
አዩዘሀበሻ

@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
@dbuinfocenter12
👍1813😁6🥱3