የአዲስ አበባ ከተማ የመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ የ1ኛ ዙር የመሬት ሊዝ ጨረታ አሸናፊዎችን ስም ዝርዝር ይፋ አድርጓል::
ሙሉ የጨረታውን አሸናፊዎች ስም ዝርዝር ከታች በተያያዘው PDF ፋይል ይመልከቱ
👇👇
Addis lissan
ሙሉ የጨረታውን አሸናፊዎች ስም ዝርዝር ከታች በተያያዘው PDF ፋይል ይመልከቱ
👇👇
Addis lissan
❤1
ለከተማችን ነዋሪዎች በሙሉ:-
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ የካቲት 30 /2015 ዓ.ም ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት ማንኛውም አከራይ እስከ ተወሰነው ጊዜ ድረስ የቤት ኪራይ መጨመር የማይችል መሆኑን መወሰኑ ይታወሳል::
በዚህም መሰረት የቤት ኪራይ የተጨመረባችሁ የከተማችን ነዋሪዎች ማስረጃዎቻችሁን በመያዝ ከፊታችን ማክሰኞ ሰኔ 20 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ በምትኖሩበት ወረዳ የመልካም አስተዳደርና አቤቱታ ስራ ክፍል እንዲሁም የወረዳ ስራ አስፈፃሚ ቢሮዎች በመገኘት ቅሬታዎቻችሁን ማቅረብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን::
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ የካቲት 30 /2015 ዓ.ም ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት ማንኛውም አከራይ እስከ ተወሰነው ጊዜ ድረስ የቤት ኪራይ መጨመር የማይችል መሆኑን መወሰኑ ይታወሳል::
በዚህም መሰረት የቤት ኪራይ የተጨመረባችሁ የከተማችን ነዋሪዎች ማስረጃዎቻችሁን በመያዝ ከፊታችን ማክሰኞ ሰኔ 20 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ በምትኖሩበት ወረዳ የመልካም አስተዳደርና አቤቱታ ስራ ክፍል እንዲሁም የወረዳ ስራ አስፈፃሚ ቢሮዎች በመገኘት ቅሬታዎቻችሁን ማቅረብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን::
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር
👍1
ለከተማችን ነዋሪዎች በሙሉ:-
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ የካቲት 30 /2015 ዓ.ም ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት ማንኛውም አከራይ እስከ ተወሰነው ጊዜ ድረስ የቤት ኪራይ መጨመር የማይችል መሆኑን መወሰኑ ይታወሳል::
በዚህም መሰረት የቤት ኪራይ የተጨመረባችሁ የከተማችን ነዋሪዎች ማስረጃዎቻችሁን በመያዝ ከፊታችን ማክሰኞ ሰኔ 20 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ በምትኖሩበት ወረዳ የመልካም አስተዳደርና አቤቱታ ስራ ክፍል እንዲሁም የወረዳ ስራ አስፈፃሚ ቢሮዎች በመገኘት ቅሬታዎቻችሁን ማቅረብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን::
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር
Condoaddis.com
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ የካቲት 30 /2015 ዓ.ም ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት ማንኛውም አከራይ እስከ ተወሰነው ጊዜ ድረስ የቤት ኪራይ መጨመር የማይችል መሆኑን መወሰኑ ይታወሳል::
በዚህም መሰረት የቤት ኪራይ የተጨመረባችሁ የከተማችን ነዋሪዎች ማስረጃዎቻችሁን በመያዝ ከፊታችን ማክሰኞ ሰኔ 20 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ በምትኖሩበት ወረዳ የመልካም አስተዳደርና አቤቱታ ስራ ክፍል እንዲሁም የወረዳ ስራ አስፈፃሚ ቢሮዎች በመገኘት ቅሬታዎቻችሁን ማቅረብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን::
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር
Condoaddis.com
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለቤት ሽያጭ በካሬ ሜትር ቁርጥ ተመን አወጣ
በወ/ሮ አዳነች አቤቤ የሚመራው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ ከተማው የሚያመነጨውን ገቢ ሙሉ በሙሉ አሟጦ ለመሠብሰብ የቆረጠ መስሏል።
አስተዳደሩ በቅርቡ ካካሄደው የቤት ግብር ማሻሻያ በተጨማሪ - በጥልቀት በመግባት ከቤት ሽያጭም የተሻለ ገቢ መሠብሰብ የሚያስችል ኮምጠጥ ያለ ውሳኔ አሳልፏል።
የአዲስ አበባ ከተማ መሬት ልማት እና አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ቀንዓ ያደታ ግንቦት 15 ቀን 2015 ዓም ለከተማው ፋይናንስ ቢሮ በፃፉት ደብዳቤ ፣ በቤት ግብይት ላይ በወቅታዊ የገበያ ዋጋ መሠረት የካፒታል ጌን ፣ የቴምብር ቀረጥ ፣ አሹራ ክፍያ ለማስከፈል የሚያስችል ጥናት መካሄዱን ገልፀው ፤ ቢሮው አዲሱን ቀመር እንዲያፀድቅላቸው ጠይቀዋል ።
ሰሞኑን ፋይናንስ ቢሮ የቀረበለትን አዲስ ቀመር በመቀበሉ የመሬት ስሪት መስሪያ ቤት ባለሙያዎች አዲሱን ቀመር ተግባራዊ ለማድረግ እየተዘጋጁ መሆኑን የወዝ ኒውስ መረጃዎች ጠቁመዋል።
የውሳኔው ማጠንጠኛ በቤት ግብይት ወቅት ዕውነታው እና የሚቀርበው የሽያጭ ውል እጅግ የተራራቀ በመሆኑ - በውሉ ላይ ተመስርቶ የሚገኘው ካፒታል ጌን 15 % ፣ቫት 15% ፣ የቴምብር ቀረጥ 2 % ፣ አሹራ 4% ፣ እንደየ ገቢው ሁኔታ ከ10- 35 % ትርፍ ግብር በተሰኙ የገቢ አርዕስቶች ላይ የተለያዩ ውጫዊና ውስጣዊ ምክንያቶች አየተደረደሩ ሽያጭ ገቢ እንዲደበቅ ተደርጓል የሚል ነው።
በቤት ግብይት ዙሪያ አሳንሶ መዋዋል ፣ አሳንሶ መገመት ፣የስም ዝውውር ማዘግየት ፣ ቤቱ በርካታ ጊዜ ግብይት ቢፈፀምበትም በመንደር ውል እየተዋዋሉ ስም ዝውውር አገልግሎት ሳይጠይቁ ግብይቱን አለማሳወቅ ተጠቃሽ ችግሮች መሆናቸው ተመልክቷል።
ይህ የተበላሸ አሰራር የከተማውን የመሬት ስሪት ባለሙያዎች ሲያሳስብ የቆየ ችግር ቢሆንም - ዘግይቶም ቢሆን የከንቲባ አዳነች ካቢኔ ችግሩን ለመፍታት ውሳኔ አሳልፏል ።
የከተማው አስተዳደር አሰራሩን በማስተካከል - ዕውነተኛው የሽያጭ ፍሬ ገንዘብ ላይ ያደርሰኛል በማለት እንደየ ቦታው ደረጃ - አንድ ይዞታ በካሬ ሜትር ሊሸጥ የሚችልበትን ዋጋ ወስኗል።
በአዲሱ ቀመር ቤት ሻጭ እና ገዥ የሚያቀርቡት ውል ላይ የጠቀሱት ገንዘብ ከተቀመጠው የካሬ ሜትር ዋጋ ከበለጠ ተቀባይነት የሚያገኝ ሲሆን ካነሰ ደግሞ አስተዳደሩ ባቀረበው የካሬ ሜትር ዋጋ ብቻ ይስተናገዳል።
የቤት ሽያጭ ዋጋ ተመን በቦታው ስፋት በማባዛት የሚገኘው ውጤት ከሽያጭ ውሉ ጋር በማነፃፀር ብልጫ ባለው ዋጋ ስመ - ንብረት ዝውውሩ ተፈፃሚ እንዲሆን ዶ/ር ቀንዓ ትዕዛዝ ሰጥተዋል።
WZ news / ወዝ ኒውስ
ውድነህ ዘነበ
www.condoaddis.com/29062023-1
በወ/ሮ አዳነች አቤቤ የሚመራው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ ከተማው የሚያመነጨውን ገቢ ሙሉ በሙሉ አሟጦ ለመሠብሰብ የቆረጠ መስሏል።
አስተዳደሩ በቅርቡ ካካሄደው የቤት ግብር ማሻሻያ በተጨማሪ - በጥልቀት በመግባት ከቤት ሽያጭም የተሻለ ገቢ መሠብሰብ የሚያስችል ኮምጠጥ ያለ ውሳኔ አሳልፏል።
የአዲስ አበባ ከተማ መሬት ልማት እና አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ቀንዓ ያደታ ግንቦት 15 ቀን 2015 ዓም ለከተማው ፋይናንስ ቢሮ በፃፉት ደብዳቤ ፣ በቤት ግብይት ላይ በወቅታዊ የገበያ ዋጋ መሠረት የካፒታል ጌን ፣ የቴምብር ቀረጥ ፣ አሹራ ክፍያ ለማስከፈል የሚያስችል ጥናት መካሄዱን ገልፀው ፤ ቢሮው አዲሱን ቀመር እንዲያፀድቅላቸው ጠይቀዋል ።
ሰሞኑን ፋይናንስ ቢሮ የቀረበለትን አዲስ ቀመር በመቀበሉ የመሬት ስሪት መስሪያ ቤት ባለሙያዎች አዲሱን ቀመር ተግባራዊ ለማድረግ እየተዘጋጁ መሆኑን የወዝ ኒውስ መረጃዎች ጠቁመዋል።
የውሳኔው ማጠንጠኛ በቤት ግብይት ወቅት ዕውነታው እና የሚቀርበው የሽያጭ ውል እጅግ የተራራቀ በመሆኑ - በውሉ ላይ ተመስርቶ የሚገኘው ካፒታል ጌን 15 % ፣ቫት 15% ፣ የቴምብር ቀረጥ 2 % ፣ አሹራ 4% ፣ እንደየ ገቢው ሁኔታ ከ10- 35 % ትርፍ ግብር በተሰኙ የገቢ አርዕስቶች ላይ የተለያዩ ውጫዊና ውስጣዊ ምክንያቶች አየተደረደሩ ሽያጭ ገቢ እንዲደበቅ ተደርጓል የሚል ነው።
በቤት ግብይት ዙሪያ አሳንሶ መዋዋል ፣ አሳንሶ መገመት ፣የስም ዝውውር ማዘግየት ፣ ቤቱ በርካታ ጊዜ ግብይት ቢፈፀምበትም በመንደር ውል እየተዋዋሉ ስም ዝውውር አገልግሎት ሳይጠይቁ ግብይቱን አለማሳወቅ ተጠቃሽ ችግሮች መሆናቸው ተመልክቷል።
ይህ የተበላሸ አሰራር የከተማውን የመሬት ስሪት ባለሙያዎች ሲያሳስብ የቆየ ችግር ቢሆንም - ዘግይቶም ቢሆን የከንቲባ አዳነች ካቢኔ ችግሩን ለመፍታት ውሳኔ አሳልፏል ።
የከተማው አስተዳደር አሰራሩን በማስተካከል - ዕውነተኛው የሽያጭ ፍሬ ገንዘብ ላይ ያደርሰኛል በማለት እንደየ ቦታው ደረጃ - አንድ ይዞታ በካሬ ሜትር ሊሸጥ የሚችልበትን ዋጋ ወስኗል።
በአዲሱ ቀመር ቤት ሻጭ እና ገዥ የሚያቀርቡት ውል ላይ የጠቀሱት ገንዘብ ከተቀመጠው የካሬ ሜትር ዋጋ ከበለጠ ተቀባይነት የሚያገኝ ሲሆን ካነሰ ደግሞ አስተዳደሩ ባቀረበው የካሬ ሜትር ዋጋ ብቻ ይስተናገዳል።
የቤት ሽያጭ ዋጋ ተመን በቦታው ስፋት በማባዛት የሚገኘው ውጤት ከሽያጭ ውሉ ጋር በማነፃፀር ብልጫ ባለው ዋጋ ስመ - ንብረት ዝውውሩ ተፈፃሚ እንዲሆን ዶ/ር ቀንዓ ትዕዛዝ ሰጥተዋል።
WZ news / ወዝ ኒውስ
ውድነህ ዘነበ
www.condoaddis.com/29062023-1
👍3
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
👆👆
ስለ አዲሡ የስም ዝውውር ዝቅተኛ ዋጋ ግምት የባለሙያ ማብራሪያ ይመልከቱ
Credit~ Hanitube
ስለ አዲሡ የስም ዝውውር ዝቅተኛ ዋጋ ግምት የባለሙያ ማብራሪያ ይመልከቱ
Credit~ Hanitube
Bole Arabsa condominium for sale
31care
(Gypsum board,very Good location)
Price Birr 2,500,000
More~ condoadis.com/30062023-1
31care
(Gypsum board,very Good location)
Price Birr 2,500,000
More~ condoadis.com/30062023-1
❤2👍1
ስለ አዲሡ የስም ዝውውር ዝቅተኛ ዋጋ ግምት የባለሙያ ማብራሪያ ይመልከቱ 👇👇👇👇 https://www.facebook.com/watch/?v=808821537560076
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
👍2
Condominuim Market in Addis Ababa pinned «ስለ አዲሡ የስም ዝውውር ዝቅተኛ ዋጋ ግምት የባለሙያ ማብራሪያ ይመልከቱ 👇👇👇👇 https://www.facebook.com/watch/?v=808821537560076»
አያት ፀበል
👉ባለ አንድ መኝታ 39ካሬ
👉2ኛ ፎቅ
👉ዋጋ 3.2 ሚሊየን ካሽ
👉3.3ባንክ
👉እድሳት ጥሩ አድርጎ የተሰራ ሴራሚክ
👉ዲጂታል ካርታ ያለዉ
👉አምስት አመት የሞላው
0913647515
👉ባለ አንድ መኝታ 39ካሬ
👉2ኛ ፎቅ
👉ዋጋ 3.2 ሚሊየን ካሽ
👉3.3ባንክ
👉እድሳት ጥሩ አድርጎ የተሰራ ሴራሚክ
👉ዲጂታል ካርታ ያለዉ
👉አምስት አመት የሞላው
0913647515
❤2👍1😁1