ባለስልጣኑ ልምዱን እና ተሞክሮውን ለድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ልዑካን ቡድን አባላት አጋራ
ጥቅምት 19/2017 ዓ.ም
** አዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ከድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር የልምድ ልውውጥ ለማድረግ ለመጡ የልዑካን ቡድን አባላት በተቋም አደረጃጀት፣በኮሪደር ልማት አሰራር፣ በመመሪያ ዝግጅት ፤በሰው ሃይል አደረጃጀት እና ከባለድርሻ አካላት ጋር ያለው ቅንጅታዊ አሰራር በተመለከተ ባለስልጣኑ ያለውን ልምድና ተሞክሮ አጋርቷል፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ምክትል-ስራ አስኪያጅ አቶ ከፍያለው ንጉሴ በልምድ ማጋራቱ ወቅት የተቋሙ አደረጃጀት እና ያጋጠሙ ችግሮች ከሚመለከተው አካል በመነጋገር የተፈታበት ሂደት እና ተቋሙ በማጠናከር የከተማዋን ገጽታ በመቀየር ሂደት በርካታ ስራዎች ማከናወኑን ለልዑካን ቡድኑ አባላት ገልፀዋል።
በልምድ ልውውጡ የባለስልጣኑ ዳይሬክተሮች እንደየስራ ክፍላቸው አሰራሮች እና የተቋሙ ተሞክሮዎች የገለጹ ሲሆን የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከተቋሙ ልምድ በመውሰድ እና ተግባራዊ በማድረግ ተጨባጭ ውጤት ማምጣት እንደሚችሉ ለልዑካን ቡድኑ አባላት አስረድተዋል፡፡
የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር የልዑካን ቡድን አባላት ተቋሙ የተደራጀበት እና ከባለድርሻ ተቋማት ጋር በመነጋገር እየሰራ ያለው ውጤታማ ስራዎች አድንቀው የወሰዱት ተሞክሮ ጠቃሚ እና ልምዱን በከተማቸው ተግባራዊ በማድረግ እንደሚሰሩ ገልፀዋል፡፡
ለማንኛውም የደንብ መተላለፎች ጥቆማ ነፃ የስልክ መስመር 9995 ይጠቀሙ።
ዘገባው :-የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው።
ጥቅምት 19/2017 ዓ.ም
** አዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ከድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር የልምድ ልውውጥ ለማድረግ ለመጡ የልዑካን ቡድን አባላት በተቋም አደረጃጀት፣በኮሪደር ልማት አሰራር፣ በመመሪያ ዝግጅት ፤በሰው ሃይል አደረጃጀት እና ከባለድርሻ አካላት ጋር ያለው ቅንጅታዊ አሰራር በተመለከተ ባለስልጣኑ ያለውን ልምድና ተሞክሮ አጋርቷል፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ምክትል-ስራ አስኪያጅ አቶ ከፍያለው ንጉሴ በልምድ ማጋራቱ ወቅት የተቋሙ አደረጃጀት እና ያጋጠሙ ችግሮች ከሚመለከተው አካል በመነጋገር የተፈታበት ሂደት እና ተቋሙ በማጠናከር የከተማዋን ገጽታ በመቀየር ሂደት በርካታ ስራዎች ማከናወኑን ለልዑካን ቡድኑ አባላት ገልፀዋል።
በልምድ ልውውጡ የባለስልጣኑ ዳይሬክተሮች እንደየስራ ክፍላቸው አሰራሮች እና የተቋሙ ተሞክሮዎች የገለጹ ሲሆን የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከተቋሙ ልምድ በመውሰድ እና ተግባራዊ በማድረግ ተጨባጭ ውጤት ማምጣት እንደሚችሉ ለልዑካን ቡድኑ አባላት አስረድተዋል፡፡
የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር የልዑካን ቡድን አባላት ተቋሙ የተደራጀበት እና ከባለድርሻ ተቋማት ጋር በመነጋገር እየሰራ ያለው ውጤታማ ስራዎች አድንቀው የወሰዱት ተሞክሮ ጠቃሚ እና ልምዱን በከተማቸው ተግባራዊ በማድረግ እንደሚሰሩ ገልፀዋል፡፡
ለማንኛውም የደንብ መተላለፎች ጥቆማ ነፃ የስልክ መስመር 9995 ይጠቀሙ።
ዘገባው :-የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው።
ባለስልጣኑ በሩብ አመቱ ከባለድርሻ አካላት ጋር በጋራ በመሆን የደንብ መተላለፎችን መቀነስ መቻሉ ተገለፀ
ጥቅምት 26 ቀን 2017 ዓም
* አዲስ አበባ *
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን በ2017 በጀት አመት የመጀመሪያው ሩብ አመት ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት የተሰሩ ተግባራት እቅድ አፈፃፀም ግምገማ በዲ ሊኦፖል ሆቴል አካሂድዋል።
በመድረኩ ላይ የባለስልጣኑ ዋና ስራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ እንደገለፁት በበጀት ዓመቱ ሩብ ዓመት በሶስት ወራት ውስጥ ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት የደንብ መተላለፍን ለመቀነስ የተሰሩት ተግባራት ይበል የሚያሰኝ እና ለከተማው እድገት ጉልህ ሚና ያላቸው ተግባር መሆናቸው ገልፀዋል::
የአዲስ አበባ ምክር ቤት የሰላም፣ ፍትህና መልካም አስተዳደር ዘርፍ ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ የተከበሩ አቶ ሙሉነህ ደሳለኝ የተቋም ግንባታ ስራ፣ የስልጠናና ግንዛቤ ማስጨበጫ ስራ በስፋት የተሰራና የተሻለ ለውጥ የመጣበት መሆኑን ገልፀዋል።
አክለውም በቀጣይ የተገኙ መልካም ውጤቶችን በማጠናከር ክፍተት የታየባቸው ስራዎች ላይ ትኩረት ሰጥቶ በመስራት ከሁሉም ባለድርሻ አካላት የሚጠበቅ ተግባር ስለመሆኑ አሳስበዋል::
በመድረኩ የባለድርሻ ተቋማት አመራሮች፣የባለስልጣኑ የስራ ኃላፊዎችና ክፍለ ከተማ የሰላምና ፀጥታ፣የፖሊስ፣የደንብ ማስከበር እና ሌሎች አመራሮችና የዘርፉ ባለሙያዎች ተገኝተዋል::
ዘገባው:- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ነው።
ለተጨማሪ መረጃ፦
የሶሻል ሚዲያ ገፆቻችን ፎሎው፣ላይክ እና ሰብስክራይብ በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ።
የፌስ ቡክ ገፃችን፦
https://www.facebook.com/profile.php?id=100082525711518&mibextid
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/codeenforcement
የዩቱብ ቻናላችን
https://youtube.com/@A.A.C.ACODEENFORCEMENT
የቲክቶክ አካውንታችን
https://www.tiktok.com/@addisababacodeenforcemen
የትዊተር/X/ ሚዲያ ገፃችን
https://x.com/Addis_Denb?t=u8wW3qnxWk48GYzJ4RD96Q&s=09
ለማንኛውም የደንብ መተላለፍ ጥቆማ ነፃ የስልክ መስመር 9995 ይጠቀሙ!
ጥቅምት 26 ቀን 2017 ዓም
* አዲስ አበባ *
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን በ2017 በጀት አመት የመጀመሪያው ሩብ አመት ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት የተሰሩ ተግባራት እቅድ አፈፃፀም ግምገማ በዲ ሊኦፖል ሆቴል አካሂድዋል።
በመድረኩ ላይ የባለስልጣኑ ዋና ስራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ እንደገለፁት በበጀት ዓመቱ ሩብ ዓመት በሶስት ወራት ውስጥ ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት የደንብ መተላለፍን ለመቀነስ የተሰሩት ተግባራት ይበል የሚያሰኝ እና ለከተማው እድገት ጉልህ ሚና ያላቸው ተግባር መሆናቸው ገልፀዋል::
የአዲስ አበባ ምክር ቤት የሰላም፣ ፍትህና መልካም አስተዳደር ዘርፍ ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ የተከበሩ አቶ ሙሉነህ ደሳለኝ የተቋም ግንባታ ስራ፣ የስልጠናና ግንዛቤ ማስጨበጫ ስራ በስፋት የተሰራና የተሻለ ለውጥ የመጣበት መሆኑን ገልፀዋል።
አክለውም በቀጣይ የተገኙ መልካም ውጤቶችን በማጠናከር ክፍተት የታየባቸው ስራዎች ላይ ትኩረት ሰጥቶ በመስራት ከሁሉም ባለድርሻ አካላት የሚጠበቅ ተግባር ስለመሆኑ አሳስበዋል::
በመድረኩ የባለድርሻ ተቋማት አመራሮች፣የባለስልጣኑ የስራ ኃላፊዎችና ክፍለ ከተማ የሰላምና ፀጥታ፣የፖሊስ፣የደንብ ማስከበር እና ሌሎች አመራሮችና የዘርፉ ባለሙያዎች ተገኝተዋል::
ዘገባው:- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ነው።
ለተጨማሪ መረጃ፦
የሶሻል ሚዲያ ገፆቻችን ፎሎው፣ላይክ እና ሰብስክራይብ በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ።
የፌስ ቡክ ገፃችን፦
https://www.facebook.com/profile.php?id=100082525711518&mibextid
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/codeenforcement
የዩቱብ ቻናላችን
https://youtube.com/@A.A.C.ACODEENFORCEMENT
የቲክቶክ አካውንታችን
https://www.tiktok.com/@addisababacodeenforcemen
የትዊተር/X/ ሚዲያ ገፃችን
https://x.com/Addis_Denb?t=u8wW3qnxWk48GYzJ4RD96Q&s=09
ለማንኛውም የደንብ መተላለፍ ጥቆማ ነፃ የስልክ መስመር 9995 ይጠቀሙ!
Facebook
A.A City Administration Code Enforcement Authority | Addis Ababa
A.A City Administration Code Enforcement Authority, Addis Ababa, Ethiopia. 4,982 likes · 898 talking about this. Non profit organization (service provider organiza