Messages in this channel will be automatically deleted after 1 day
Messages in this channel will no longer be automatically deleted
ባለሰልጣኑ ለሴና ሰባ ትምህርት ቤት የትምህርት መሳሪያዎችና ለተማሪዎች ምገባ የሚሆን ድጋፍ አደረገ
መስከረም 3/2017 ዓ.ም
* አዳማ*
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን አዳማ ለሚገኘው ሴና ሳባ ትምህርት ቤት ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስና ለተማሪዎች ምገባ የሚሆን ድጋፍ አደረገ።
የተደረገው ድጋፍ የባለስልጣኑ ዋና ስራ- አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ የባለስልጣኑ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ተስፋሁን አሉላ ለአዳማ ከተማ አፈ-ጉባኤ የወረዳው አመራሮች በተገኙበት አስረክበዋል።
በርክክቡ የባስልጣኑ ዋና ስራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ በንግግራቸው በአዳማ ከተማ መስተዳደር በቦሌ ክፍለ ከተማ የጎሮ ወረዳ ፅ/ቤት ስር ለሚገኘው ለሴና ሰባ ትምህርት ቤት በተደረገው ጥሪ መሰረት የትምህርት ቁሳቁስና ለተማሪዎች ምገባ የሚሆን ድጋፍ መደረጉ ኢትዮጵያዊ የዜግነት ግዴታቸው መሆኑ ገልፀዋል።
አክለውም እንደ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን የመረዳዳት እና የመቻቻል ባህል በማዳበር ከከተማ ወጣ በማለት ይህን ድጋፍ አድርገናል ተግባሩም በቀጣይ ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን ተናግረዋል።
የአዳማ ከተማ አስተዳደር አፈ ጉባኤ የሆኑት ወ/ሮ እመቤት ጅባ በበኩላቸው ህፃናት ተማሪዎች ላይ መስራት ሀገር ላይ እንደመስራት ነው ብለው በዛሬው ዕለትም የአዲስ አበባ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ለተማሪዎቻችን የተደረገ ድጋፋ እጅግ ይበል የሚያሰኝ መሆኑን ገልፀው ለባለስልጣኑ ከፍተኛ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
ዘገባው:- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ኮሙኒኬሽን ዳይሮክቶሬት ነው።
መስከረም 3/2017 ዓ.ም
* አዳማ*
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን አዳማ ለሚገኘው ሴና ሳባ ትምህርት ቤት ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስና ለተማሪዎች ምገባ የሚሆን ድጋፍ አደረገ።
የተደረገው ድጋፍ የባለስልጣኑ ዋና ስራ- አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ የባለስልጣኑ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ተስፋሁን አሉላ ለአዳማ ከተማ አፈ-ጉባኤ የወረዳው አመራሮች በተገኙበት አስረክበዋል።
በርክክቡ የባስልጣኑ ዋና ስራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ በንግግራቸው በአዳማ ከተማ መስተዳደር በቦሌ ክፍለ ከተማ የጎሮ ወረዳ ፅ/ቤት ስር ለሚገኘው ለሴና ሰባ ትምህርት ቤት በተደረገው ጥሪ መሰረት የትምህርት ቁሳቁስና ለተማሪዎች ምገባ የሚሆን ድጋፍ መደረጉ ኢትዮጵያዊ የዜግነት ግዴታቸው መሆኑ ገልፀዋል።
አክለውም እንደ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን የመረዳዳት እና የመቻቻል ባህል በማዳበር ከከተማ ወጣ በማለት ይህን ድጋፍ አድርገናል ተግባሩም በቀጣይ ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን ተናግረዋል።
የአዳማ ከተማ አስተዳደር አፈ ጉባኤ የሆኑት ወ/ሮ እመቤት ጅባ በበኩላቸው ህፃናት ተማሪዎች ላይ መስራት ሀገር ላይ እንደመስራት ነው ብለው በዛሬው ዕለትም የአዲስ አበባ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ለተማሪዎቻችን የተደረገ ድጋፋ እጅግ ይበል የሚያሰኝ መሆኑን ገልፀው ለባለስልጣኑ ከፍተኛ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
ዘገባው:- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ኮሙኒኬሽን ዳይሮክቶሬት ነው።
👍4
ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1 ሺህ 499ኛው የነብዩ መሀመድ ልደት (መውሊድ) በዓል በሰላም አደረሳችሁ።
በዓሉ የሰላም፣ የፍቅር እና የአንድነት እንዲሆን ልባዊ ምኞቴን እገልጻለሁ፡፡
ከንቲባ አዳነች አቤቤ
በዓሉ የሰላም፣ የፍቅር እና የአንድነት እንዲሆን ልባዊ ምኞቴን እገልጻለሁ፡፡
ከንቲባ አዳነች አቤቤ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለስልጣን ዋና ስራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ 1499ኛው የመውሊድ በዓል ያስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት!
መስከረም 4/2017
*አዲስ አበባ6
ለመላው የእስልምና ዕምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1499ኛው የነብዩ መሀመድ ልደት / የመውሊድ/ በዓል በሠላም አደረሳችሁ!
የመውሊድ በዓል የሰላም ፣የጤና ፣የደስታ፣የፍቅር እና የመረዳዳት በዓል እንዲሆንልን እየተመኘሁ ህዝበ ሙስሊሙ በዓሉን ሲያከብር በአብሮነት፣በመተሳሰብና ለተቸገሩ ወገኖች በመርዳት፣ ያለውን በማካፈል በአሉን በማክበር የተለመደው አብሮነቱን እንዲያስቀጥል ጥሪዬን አቀርባለሁ።
በዚሁ አጋጣሚ ባለስልጣኑ በከተማዋ የሚከሰተውን የደንብ መተላለፍና ህገ-ወጥነትን ለመከላከልና ለመቆጣጠር በሚያደርገው ስራ ላይ ሁሉም ዜጋ በማገዝ ከተማችን የደንብ መተላለፍ የማይስተዋልባት፤ ለነዋሪዎቿና እንግዶቿ ምቹ እንድትሆን የበኩሉን እንዲወጣ መልዕክቴን አስተላልፋለሁ።
በድጋሚ በራሴ እና በባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ስም መልካም በዓል እንዲሆንልን ልባዊ ምኞቴን እገልፃለሁ!!
ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ዋና ስራ-አስኪያጅ
መስከረም 4/2017
*አዲስ አበባ6
ለመላው የእስልምና ዕምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1499ኛው የነብዩ መሀመድ ልደት / የመውሊድ/ በዓል በሠላም አደረሳችሁ!
የመውሊድ በዓል የሰላም ፣የጤና ፣የደስታ፣የፍቅር እና የመረዳዳት በዓል እንዲሆንልን እየተመኘሁ ህዝበ ሙስሊሙ በዓሉን ሲያከብር በአብሮነት፣በመተሳሰብና ለተቸገሩ ወገኖች በመርዳት፣ ያለውን በማካፈል በአሉን በማክበር የተለመደው አብሮነቱን እንዲያስቀጥል ጥሪዬን አቀርባለሁ።
በዚሁ አጋጣሚ ባለስልጣኑ በከተማዋ የሚከሰተውን የደንብ መተላለፍና ህገ-ወጥነትን ለመከላከልና ለመቆጣጠር በሚያደርገው ስራ ላይ ሁሉም ዜጋ በማገዝ ከተማችን የደንብ መተላለፍ የማይስተዋልባት፤ ለነዋሪዎቿና እንግዶቿ ምቹ እንድትሆን የበኩሉን እንዲወጣ መልዕክቴን አስተላልፋለሁ።
በድጋሚ በራሴ እና በባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ስም መልካም በዓል እንዲሆንልን ልባዊ ምኞቴን እገልፃለሁ!!
ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ዋና ስራ-አስኪያጅ
የመስቀል ደመራ እና የኢሬቻ በዓላት ያለምንም የፀጥታ ችግር ተከብረው እንዲውሉ በቂ ዝግጅት መደረጉን የአዲስ አበባ ከተማ ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ አስታወቀ።
ቢሮው ሁለቱ የአደባባይ በዓላት ያለምንም የፀጥታ ችግር ተከብረው እንዲውሉ በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙርያ በየደረጃው ከሚገኙ የጸጥታ አስተዳደር ቢሮ እና ከደንብ ማስከበር ባለስልጣን ከማዕከል እስከ ወረዳ የሚገኙ የሥራ ኃላፊዎች ጋር ውይይት አድርጓል።
በውይይት ላይ የአዲስ አበባ ከተማ ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ሊዲያ ግርማ እንደገለፁት፡- ከማዕከል እስከ ወረዳ ድረስ የፀጥታ ግብረ ሃይል በማቋቋም የመስቀል ደመራ እና የኢሬቻ በዓላት ሐይማኖታዊ እና ባህላዊ እሴታቸውን ጠብቀው ያለምንም የፀጥታ ችግር ተከብረው እንዲውሉ ለማድረግ በቂ ዝግጅት መደረጉን ተናግረዋል፡፡
የመስቀል ደመራ እና የኢሬቻ በዓላትን እንደ መልካም አጋጣሚ በመጠቀም የመሬት ወረራ፣ህገ-ወጥ ግንባታ በሚያደርጉ፣ያልተፈቀዱ መልዕክቶችን በሚያትሙ የህትመት ድርጅቶች እና እኩይ ዓላማቸውን ለማስፈፀም በሚንቀሳቀሱ አካላት ላይ የእርምት እርምጃ ለመውሰድ ከአጎራባች ከሸገር ከተማ ጋር በቅንጅት ለማስራት ዝግጅት መድረጉንም የአዲስ አበባ ከተማ ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ሊዲያ ግርማ ተናግራዋል፡፡
በመጨረሻም ወ/ሮ ሊዲያ በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ የሚገኙ የመስቀል ደመራ መትከያ ቦታዎችን ከኤሌክትሪክ ሃይልና ከገበያ ማዕከላት በማራቅ እንዲሁም የኮሪደር ልማቱን በማያበላሹበት ሁኔታ እንዲሰሩ የሃይማኖቱ ተከታዩች ተገቢውን ጥንቃቄ በማድረግ ህብረብሄራዊ አንድነትን ባሳተፈ መልኩ ያለምንም የጸጥታ ችግር የመስቀል ደመራ በዓልን እንዲያከብሩ ጭምር አሳስበዋል።
ቢሮው ሁለቱ የአደባባይ በዓላት ያለምንም የፀጥታ ችግር ተከብረው እንዲውሉ በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙርያ በየደረጃው ከሚገኙ የጸጥታ አስተዳደር ቢሮ እና ከደንብ ማስከበር ባለስልጣን ከማዕከል እስከ ወረዳ የሚገኙ የሥራ ኃላፊዎች ጋር ውይይት አድርጓል።
በውይይት ላይ የአዲስ አበባ ከተማ ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ሊዲያ ግርማ እንደገለፁት፡- ከማዕከል እስከ ወረዳ ድረስ የፀጥታ ግብረ ሃይል በማቋቋም የመስቀል ደመራ እና የኢሬቻ በዓላት ሐይማኖታዊ እና ባህላዊ እሴታቸውን ጠብቀው ያለምንም የፀጥታ ችግር ተከብረው እንዲውሉ ለማድረግ በቂ ዝግጅት መደረጉን ተናግረዋል፡፡
የመስቀል ደመራ እና የኢሬቻ በዓላትን እንደ መልካም አጋጣሚ በመጠቀም የመሬት ወረራ፣ህገ-ወጥ ግንባታ በሚያደርጉ፣ያልተፈቀዱ መልዕክቶችን በሚያትሙ የህትመት ድርጅቶች እና እኩይ ዓላማቸውን ለማስፈፀም በሚንቀሳቀሱ አካላት ላይ የእርምት እርምጃ ለመውሰድ ከአጎራባች ከሸገር ከተማ ጋር በቅንጅት ለማስራት ዝግጅት መድረጉንም የአዲስ አበባ ከተማ ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ሊዲያ ግርማ ተናግራዋል፡፡
በመጨረሻም ወ/ሮ ሊዲያ በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ የሚገኙ የመስቀል ደመራ መትከያ ቦታዎችን ከኤሌክትሪክ ሃይልና ከገበያ ማዕከላት በማራቅ እንዲሁም የኮሪደር ልማቱን በማያበላሹበት ሁኔታ እንዲሰሩ የሃይማኖቱ ተከታዩች ተገቢውን ጥንቃቄ በማድረግ ህብረብሄራዊ አንድነትን ባሳተፈ መልኩ ያለምንም የጸጥታ ችግር የመስቀል ደመራ በዓልን እንዲያከብሩ ጭምር አሳስበዋል።
👍4