የባለስልጣኑ የስልጠናና ቅደመ መከላከል ዘርፍ ስልጠናዊ ግምገማ መድረክ አካሄደ
ሚያዝያ/1/2016 ዓ.ም
አዲስ አበባ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን የስልጠናና ቅድመ መከላከልና ዘርፍ በ2016 በጀት ዓመት ለክፍለ ከተሞች ባደረገው ድጋፍና ክትትል መሰረት የነበሩ ጥንካሬዎች እና ክፋተቶች በመጥቀስ ከክፍለ ከተማ የተወጣጡ የስራ አስተባባሪዎችና የቅድመ መከላከል ቡድን መሪዎች በተገኙበት ስልጠናዊ ግምገማ መድረክ አካሄደ።
በመድረኩ የባለስልጣኑ የስልጠናና ቅድመ መከላከል ዘርፍ ምክትል ስራ አሰኪያጅ ወ/ሮ አበባ እሼቴ የመድረኩ ዓላማ በክፍለ ከተሞች የተካሄደው የድጋፍና ክትትል ላይ የታየውን ክፍተት በማሳየት ፤ በቀጣይ እንዳይደገሙና በጎ ፈቃደኞች ለባለስልጣኑ የደንብ መተላለፍ ለመከላከልና ግንዛቤ ለማስጨበጥ አሰፈላጊነታቸው በማመላከት ከእነሱ የሚጠበቅ ተግባራትና ሀላፊነት በአግባቡ እዲወጡ ለማድረግ እንደሆነ ገልፀዋል፡፡
የመድረኩ ተሳታፊዎች በበኩላቸው ድጋፍና ክትትል ትልቅ መነቃቃትን ይፈጥራል፤ እንዲሁም ለስራችን እገዛ አለው ሆኖም ከተማው ለድጋፍ ሲመጣ ቅድሚያ አቅጣጫ ቢሰጠን ይገባል፤የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ሰጪዎች ለተቋሙ የደንብ መተላለፍና ግንዛቤ ማስጨበጥ ቀላል የማይባል አስተዋጾኦ ያበረክታሉ ስለዘህ ለእገዛቸው እውቅና ሊሰጣቸው ይገባል የሚል ሀሳብ አቅርበዋል፡፡
ሚያዝያ/1/2016 ዓ.ም
አዲስ አበባ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን የስልጠናና ቅድመ መከላከልና ዘርፍ በ2016 በጀት ዓመት ለክፍለ ከተሞች ባደረገው ድጋፍና ክትትል መሰረት የነበሩ ጥንካሬዎች እና ክፋተቶች በመጥቀስ ከክፍለ ከተማ የተወጣጡ የስራ አስተባባሪዎችና የቅድመ መከላከል ቡድን መሪዎች በተገኙበት ስልጠናዊ ግምገማ መድረክ አካሄደ።
በመድረኩ የባለስልጣኑ የስልጠናና ቅድመ መከላከል ዘርፍ ምክትል ስራ አሰኪያጅ ወ/ሮ አበባ እሼቴ የመድረኩ ዓላማ በክፍለ ከተሞች የተካሄደው የድጋፍና ክትትል ላይ የታየውን ክፍተት በማሳየት ፤ በቀጣይ እንዳይደገሙና በጎ ፈቃደኞች ለባለስልጣኑ የደንብ መተላለፍ ለመከላከልና ግንዛቤ ለማስጨበጥ አሰፈላጊነታቸው በማመላከት ከእነሱ የሚጠበቅ ተግባራትና ሀላፊነት በአግባቡ እዲወጡ ለማድረግ እንደሆነ ገልፀዋል፡፡
የመድረኩ ተሳታፊዎች በበኩላቸው ድጋፍና ክትትል ትልቅ መነቃቃትን ይፈጥራል፤ እንዲሁም ለስራችን እገዛ አለው ሆኖም ከተማው ለድጋፍ ሲመጣ ቅድሚያ አቅጣጫ ቢሰጠን ይገባል፤የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ሰጪዎች ለተቋሙ የደንብ መተላለፍና ግንዛቤ ማስጨበጥ ቀላል የማይባል አስተዋጾኦ ያበረክታሉ ስለዘህ ለእገዛቸው እውቅና ሊሰጣቸው ይገባል የሚል ሀሳብ አቅርበዋል፡፡
👍1
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለስልጣን ዋና ስራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ የዒድ አልፈጥር በዓልን አስመልክቶ ያስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት!
ሚያዚያ 01/08/2016 ዓ.ም
ለመላው የዕስልምና ዕምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1445ተኛ የዒድ አልፈጥር በዓል በሠላም አደረሳችሁ!
የኢድ-አልፈጥር በዓሉ የሰላም ፣የጤና ፣የደስታ፣የፍቅር እና የመረዳዳት በዓል እንደሆንልን እየተመኘሁ ህዝበ ሙስሊሙ በጾም ወቅት በአብሮነት፣በመተሳሰብና ለተቸገሩ ወገኖች ማዕድ በማጋራት ያለውን በማካፈል ጾሙን ሲያስፈጥር የነበረውን ሠናይ ተግባርና መልካም እሴቶችን በበዓሉ እለት እና ከበዓል በኋላ ተጠናክረው ሊቀጥሉ ይገባል ።
ባለስልጣኑ በከተማዋ የሚስተዋለውን የደንብ መተላለፍና ህገ-ወጥነትን ለመከላከልና ለመቆጣጠር በሚያደርገው ጥረት ላይ ሁሉም ዜጋ በንቃት በመሳተፍ አዲስ አበባ ከተማችንን የደንብ መተላለፍ የማይስተዋልባት፤ ለነዋሪዎቿና እንግዶቿ ምቹ እንድትሆን እንድንረባረብ በዚህ አጋጣሚ መልዕክቴን አስተላልፋለሁ።
በራሴ እና በባለስልጣኑ መስሪያ ቤት ስም መልካም በዓል እንዲሆንልን ልባዊ ምኞቴን እገልፃለሁ።
ዒድ ሙባረክ!
ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ዋና ስራ-አስኪያጅ
ሚያዚያ 01/08/2016 ዓ.ም
ለመላው የዕስልምና ዕምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1445ተኛ የዒድ አልፈጥር በዓል በሠላም አደረሳችሁ!
የኢድ-አልፈጥር በዓሉ የሰላም ፣የጤና ፣የደስታ፣የፍቅር እና የመረዳዳት በዓል እንደሆንልን እየተመኘሁ ህዝበ ሙስሊሙ በጾም ወቅት በአብሮነት፣በመተሳሰብና ለተቸገሩ ወገኖች ማዕድ በማጋራት ያለውን በማካፈል ጾሙን ሲያስፈጥር የነበረውን ሠናይ ተግባርና መልካም እሴቶችን በበዓሉ እለት እና ከበዓል በኋላ ተጠናክረው ሊቀጥሉ ይገባል ።
ባለስልጣኑ በከተማዋ የሚስተዋለውን የደንብ መተላለፍና ህገ-ወጥነትን ለመከላከልና ለመቆጣጠር በሚያደርገው ጥረት ላይ ሁሉም ዜጋ በንቃት በመሳተፍ አዲስ አበባ ከተማችንን የደንብ መተላለፍ የማይስተዋልባት፤ ለነዋሪዎቿና እንግዶቿ ምቹ እንድትሆን እንድንረባረብ በዚህ አጋጣሚ መልዕክቴን አስተላልፋለሁ።
በራሴ እና በባለስልጣኑ መስሪያ ቤት ስም መልካም በዓል እንዲሆንልን ልባዊ ምኞቴን እገልፃለሁ።
ዒድ ሙባረክ!
ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ዋና ስራ-አስኪያጅ
👍10
ባለስልጣኑ የበጀት ዓመቱ የዘጠኝ ወር የእቅድ አፈጻጸሙ በመገምገም የቀጣይ የትኩረት አቅጣጫ አስቀመጠ
ሚያዝያ 4/2016 ዓ.ም
አዲስ አበባ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን የ2016 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወር እቅድ አፈጸጸም የግምገማ መድረክ የባለስልጣኑ ከፍተኛ አመራሮች፣ የ11ዱም ክፍለ ከተማና የ119 የወረዳ ደንብ ማስከበር ጽ/ቤት ኃላፊዎች በተገኙበት በጌት ፋም ሆቴል የስብሰባ አደራሽ አካሂዷል፡፡
የባለስልጣኑ ዋና ስራ-ስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ በመድረክ መክፈቻ ንግግራቸው እንደገለጹት በ2016 በጀት ዓመት 9 ወራት በርካታ ስራዎች በስኬት የተፈተመበጽ ሲሆን በተለይ ህገወጥ የመሬት ወረራ ሙሉ በሙሉ ማስቀረት መቻላችን እና በከተማዋ የተወረረ መሬት አለመኖሩን የተቋሙ ትልቅ ስኬት መሆኑ ገልጸው አሁን ላይ የተጠናከረው የቅድመ መከላከል ተግባሩ መቀጠል እንዳለበት አሳስበዋል፡፡
ዋና ስራ-ስኪያጁ አያይዘው በቀጣይ ከአንደኛ ዙር አሰከ አራተኛ ዙር ያሉ የፓራ ሚሊተሪ ሰራተኞች አቅማቸው ለመገንባት በተለያዩ ዙሮች ስልጠና እንደሚሰጥ ጠቅሰዋል፡፡
በእለቱ የቀረበው የዘጠኝ ወር የስራ አፈጻጸም ሪፖርት የባለስልጣኑ የእቅድ እና በጀት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ኮሎኔል አድማሱ ተክሌ ያቀረቡ ሲሆን በሪፖርቱ ባለስልጣኑ ከተቋም ግንባታ አንጻር ከታቀደው በላይ ስራዎች የተሰሩ እንደሆነና የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ስራዎችም በስፋት በመሳተፍ ተቋሙ ለኅዝብ አለኝታነቱን ውጤታማ ስራ በመስራት ማሳየት እንደተቻለ በሪፖርቱ ተገልጸዋል፡፡
ባለስልጣኑ አሁን ላይ ያለው የሰው ሀይል እጥረት ለመቅረፍና በሌሊት የሚፈጸሙ ህገወጥ የመሬት ወረራና ግንባታ ከፖሊስ አባላት ጋር በመሆን በቅንጅት እየሰራ መሆኑና በቀጣይ ችግር ፈቺ ጥናቶችን በማካሄድና ችግሮችን ለመለየት መታቀዱን ተመላክቷል፡፡
በእለቱ ከመድረክ ተሳታፊዎች በርካታ ሃሳቦችና ጥያቄዎች የተነሱ ሲሆን የባለስልጣኑ ከፍተኛ ሃላፊዎች ምላሽና ማብራሪያ በመስጠት የቀጣይ የትኩረት አቅጣጫ በማስቀመጥ መድረኩ ተጠናቋል፡፡
ለተጨማሪ መረጃ፦
የሶሻል ሚዲያ ገፆቻችን ፎሎው፣ላይክ እና ሰብስክራይብ በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ።
የፌስ ቡክ ገፃችን፦
https://www.facebook.com/profile.php?id=100082525711518&mibextid
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/codeenforcement
የዩቱብ ቻናላችን
https://youtube.com/@A.A.C.ACODEENFORCEMENT
የቲክቶክ አካውንታችን
https://www.tiktok.com/@addisababacodeenforcemen
የትዊተር/X/ ሚዲያ ገፃችን
https://x.com/Addis_Denb?t=u8wW3qnxWk48GYzJ4RD96Q&s=09
ለማንኛውም የደንብ መተላለፍ ጥቆማ ነፃ የስልክ መስመር 9995 ይጠቀሙ!
ሚያዝያ 4/2016 ዓ.ም
አዲስ አበባ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን የ2016 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወር እቅድ አፈጸጸም የግምገማ መድረክ የባለስልጣኑ ከፍተኛ አመራሮች፣ የ11ዱም ክፍለ ከተማና የ119 የወረዳ ደንብ ማስከበር ጽ/ቤት ኃላፊዎች በተገኙበት በጌት ፋም ሆቴል የስብሰባ አደራሽ አካሂዷል፡፡
የባለስልጣኑ ዋና ስራ-ስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ በመድረክ መክፈቻ ንግግራቸው እንደገለጹት በ2016 በጀት ዓመት 9 ወራት በርካታ ስራዎች በስኬት የተፈተመበጽ ሲሆን በተለይ ህገወጥ የመሬት ወረራ ሙሉ በሙሉ ማስቀረት መቻላችን እና በከተማዋ የተወረረ መሬት አለመኖሩን የተቋሙ ትልቅ ስኬት መሆኑ ገልጸው አሁን ላይ የተጠናከረው የቅድመ መከላከል ተግባሩ መቀጠል እንዳለበት አሳስበዋል፡፡
ዋና ስራ-ስኪያጁ አያይዘው በቀጣይ ከአንደኛ ዙር አሰከ አራተኛ ዙር ያሉ የፓራ ሚሊተሪ ሰራተኞች አቅማቸው ለመገንባት በተለያዩ ዙሮች ስልጠና እንደሚሰጥ ጠቅሰዋል፡፡
በእለቱ የቀረበው የዘጠኝ ወር የስራ አፈጻጸም ሪፖርት የባለስልጣኑ የእቅድ እና በጀት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ኮሎኔል አድማሱ ተክሌ ያቀረቡ ሲሆን በሪፖርቱ ባለስልጣኑ ከተቋም ግንባታ አንጻር ከታቀደው በላይ ስራዎች የተሰሩ እንደሆነና የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ስራዎችም በስፋት በመሳተፍ ተቋሙ ለኅዝብ አለኝታነቱን ውጤታማ ስራ በመስራት ማሳየት እንደተቻለ በሪፖርቱ ተገልጸዋል፡፡
ባለስልጣኑ አሁን ላይ ያለው የሰው ሀይል እጥረት ለመቅረፍና በሌሊት የሚፈጸሙ ህገወጥ የመሬት ወረራና ግንባታ ከፖሊስ አባላት ጋር በመሆን በቅንጅት እየሰራ መሆኑና በቀጣይ ችግር ፈቺ ጥናቶችን በማካሄድና ችግሮችን ለመለየት መታቀዱን ተመላክቷል፡፡
በእለቱ ከመድረክ ተሳታፊዎች በርካታ ሃሳቦችና ጥያቄዎች የተነሱ ሲሆን የባለስልጣኑ ከፍተኛ ሃላፊዎች ምላሽና ማብራሪያ በመስጠት የቀጣይ የትኩረት አቅጣጫ በማስቀመጥ መድረኩ ተጠናቋል፡፡
ለተጨማሪ መረጃ፦
የሶሻል ሚዲያ ገፆቻችን ፎሎው፣ላይክ እና ሰብስክራይብ በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ።
የፌስ ቡክ ገፃችን፦
https://www.facebook.com/profile.php?id=100082525711518&mibextid
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/codeenforcement
የዩቱብ ቻናላችን
https://youtube.com/@A.A.C.ACODEENFORCEMENT
የቲክቶክ አካውንታችን
https://www.tiktok.com/@addisababacodeenforcemen
የትዊተር/X/ ሚዲያ ገፃችን
https://x.com/Addis_Denb?t=u8wW3qnxWk48GYzJ4RD96Q&s=09
ለማንኛውም የደንብ መተላለፍ ጥቆማ ነፃ የስልክ መስመር 9995 ይጠቀሙ!
"የከተማዋን ዘላቂ ሰላም ለማረጋገጥ ከማህበረሠቡ ጋር በቅንጅት እየተሰራ ነው" ክብርት ወ/ሮ ሊዲያ ግርማ የአዲስ አበባ ከተማ የሠላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ
ሚያዚያ 09/2016 ዓ.ም
የአዲስ አበባ ሠላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ እና የአዲስ አበባ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ባለፉት 9 ወራት በቅንጅት የተሰሩ ተግባራት እቅድ አፈፃፀም በጋራ ገምግመዋል፡፡
የአዲስ አበባ ሠላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ ክብርት ወ/ሮ ሊዲያ ግርማ እንደተናገሩት የከተማዋን ዘላቂ ሰላም ለማረጋገጥ ቢሮዉ የመፈፀምና የማስፈፀም አቅም በማጠናከር የፀጥታ መዋቅሩን ከማህበረሠቡ ጋር በማቀናጀትና የሠላም ባለቤት እንዲሆን በማስቻል በፈጣን የመረጃ ቅብብሎሽ የፀረሰላም ሀይሎችን የሽብርተ
ኝነት እንቅስቃሴዎችን በማጨናገፍና በመቆጣጠር ህገ-ወጥ እና አዋኪ ድርጊቶችን በመከላከል እና ህጋዊ እርምጃ በመዉሠድ፣ በማስወሰድ ደረቅ ወንጀሎችን በመቀነስ በቅንጅት የተሳካ ስራ መስራት ችለናል ብለዋል፡፡
ሀላፊዋ አከለዉም ዘላቂ ሠላም በከተማችን እንዲሰፍንና ሌብነትና ብልሹ አሠራርን ከመዋጋት የአንበሳውን ድርሻ የሚወስደው የተደራጀው የሠላም ሠራዊቱን የሠላም ባለቤት በማድረግ የተሠራው ሥራ፣ውጤት ያመጣው በየደረጃው የሚገኘው አመራር ከባለሙያዉ ጋር በመቀናጀት መሆኑን ገልፀዉ በቀጣይም የተቋማቱን አቅም በአሰራር፣ በሰዉ ሃይልና በቴክኖሎጂ በማዘመን በተቀናጀ አግባብ እነዚህን ስራዎች አጠናክሮ ማስቀጠል ይገባል ብለዋል፡:
የደንብ ማስከበር ባለስልጣን ዋና ስራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ በበኩላቸዉ የመሬት ወረራን በማስቆም እና የተወረሩ መሬቶችን ወደ መሬት ባንክ በማስገባት ህገወጥ ግንባታና የደንብ ጥሰቶችን በመከላከል የህግ የበላይነትን በማረጋገጥ ዉጤት ያስመዘገብነዉ በቅንጅት ስለሰራንና የአመራር ፑል በመጠቀም ወጥነት ያለዉ ግምገማ በመዋቅራችን ዘርግተን ስለሰራን ነዉ ብለዋል፡፡
የዉይይቱ ተሳታፊዎችም ተቋማቱ ስኬታማ ያደረጋቸዉ ስራዎች በተቀናጀ አግባብ ቀን ከሌት በመሰራቱ ስራዉ በአግባብ የተመራ በመሆኑ እና ከማእከል እስከ መንደር የሥራዉ ባለቤት በመሆን በቁርጠኝነት በመሳተፋቸዉ መሆኑን ገልፀዉ በቀጣይ የተቋማትን የመፈፀምና የማስፈፀም አቅም በማሳደግ የጋራ አቋም በተያዘባቸዉ ጉዳዮች ላይ በትኩረት መስራት እንደሚገባ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል፡፡
ለተጨማሪ መረጃ፦
የሶሻል ሚዲያ ገፆቻችን ፎሎው፣ላይክ እና ሰብስክራይብ በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ።
የፌስ ቡክ ገፃችን፦
https://www.facebook.com/profile.php?id=100082525711518&mibextid
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/codeenforcement
የዩቱብ ቻናላችን
https://youtube.com/@A.A.C.ACODEENFORCEMENT
የቲክቶክ አካውንታችን
https://www.tiktok.com/@addisababacodeenforcemen
የትዊተር/X/ ሚዲያ ገፃችን
https://x.com/Addis_Denb?t=u8wW3qnxWk48GYzJ4RD96Q&s=09
ለማንኛውም የደንብ መተላለፍ ጥቆማ ነፃ የስልክ መስመር 9995 ይጠቀሙ!
ሚያዚያ 09/2016 ዓ.ም
የአዲስ አበባ ሠላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ እና የአዲስ አበባ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ባለፉት 9 ወራት በቅንጅት የተሰሩ ተግባራት እቅድ አፈፃፀም በጋራ ገምግመዋል፡፡
የአዲስ አበባ ሠላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ ክብርት ወ/ሮ ሊዲያ ግርማ እንደተናገሩት የከተማዋን ዘላቂ ሰላም ለማረጋገጥ ቢሮዉ የመፈፀምና የማስፈፀም አቅም በማጠናከር የፀጥታ መዋቅሩን ከማህበረሠቡ ጋር በማቀናጀትና የሠላም ባለቤት እንዲሆን በማስቻል በፈጣን የመረጃ ቅብብሎሽ የፀረሰላም ሀይሎችን የሽብርተ
ኝነት እንቅስቃሴዎችን በማጨናገፍና በመቆጣጠር ህገ-ወጥ እና አዋኪ ድርጊቶችን በመከላከል እና ህጋዊ እርምጃ በመዉሠድ፣ በማስወሰድ ደረቅ ወንጀሎችን በመቀነስ በቅንጅት የተሳካ ስራ መስራት ችለናል ብለዋል፡፡
ሀላፊዋ አከለዉም ዘላቂ ሠላም በከተማችን እንዲሰፍንና ሌብነትና ብልሹ አሠራርን ከመዋጋት የአንበሳውን ድርሻ የሚወስደው የተደራጀው የሠላም ሠራዊቱን የሠላም ባለቤት በማድረግ የተሠራው ሥራ፣ውጤት ያመጣው በየደረጃው የሚገኘው አመራር ከባለሙያዉ ጋር በመቀናጀት መሆኑን ገልፀዉ በቀጣይም የተቋማቱን አቅም በአሰራር፣ በሰዉ ሃይልና በቴክኖሎጂ በማዘመን በተቀናጀ አግባብ እነዚህን ስራዎች አጠናክሮ ማስቀጠል ይገባል ብለዋል፡:
የደንብ ማስከበር ባለስልጣን ዋና ስራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ በበኩላቸዉ የመሬት ወረራን በማስቆም እና የተወረሩ መሬቶችን ወደ መሬት ባንክ በማስገባት ህገወጥ ግንባታና የደንብ ጥሰቶችን በመከላከል የህግ የበላይነትን በማረጋገጥ ዉጤት ያስመዘገብነዉ በቅንጅት ስለሰራንና የአመራር ፑል በመጠቀም ወጥነት ያለዉ ግምገማ በመዋቅራችን ዘርግተን ስለሰራን ነዉ ብለዋል፡፡
የዉይይቱ ተሳታፊዎችም ተቋማቱ ስኬታማ ያደረጋቸዉ ስራዎች በተቀናጀ አግባብ ቀን ከሌት በመሰራቱ ስራዉ በአግባብ የተመራ በመሆኑ እና ከማእከል እስከ መንደር የሥራዉ ባለቤት በመሆን በቁርጠኝነት በመሳተፋቸዉ መሆኑን ገልፀዉ በቀጣይ የተቋማትን የመፈፀምና የማስፈፀም አቅም በማሳደግ የጋራ አቋም በተያዘባቸዉ ጉዳዮች ላይ በትኩረት መስራት እንደሚገባ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል፡፡
ለተጨማሪ መረጃ፦
የሶሻል ሚዲያ ገፆቻችን ፎሎው፣ላይክ እና ሰብስክራይብ በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ።
የፌስ ቡክ ገፃችን፦
https://www.facebook.com/profile.php?id=100082525711518&mibextid
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/codeenforcement
የዩቱብ ቻናላችን
https://youtube.com/@A.A.C.ACODEENFORCEMENT
የቲክቶክ አካውንታችን
https://www.tiktok.com/@addisababacodeenforcemen
የትዊተር/X/ ሚዲያ ገፃችን
https://x.com/Addis_Denb?t=u8wW3qnxWk48GYzJ4RD96Q&s=09
ለማንኛውም የደንብ መተላለፍ ጥቆማ ነፃ የስልክ መስመር 9995 ይጠቀሙ!
❤2👍2