ባለስልጣኑ በደንብ ቁጥር 167/2017 እና በዲሲፕሊን መመሪያ ቁጥር 31/2015 ዙርያ ስልጠና ሰጠ
ግንቦት 5/2017 ዓ.ም
አዲሰ አበባ
የኢዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን በደረቅ ቆሻሻ አወጋገድ ዙርያ ፣በደንብ ቁጥር 167/2017 በተደነገጉ አስተዳደራዊ ቅጣቶች እና የፓራ ሚሊተሪ ኦፊሰሮች የዲሲፕሊን መመሪያ ቁጥር 31/2015 ላይ ስልጠና ሰጠ።
ስልጠናውን ያስጀመሩት የባለሰልጣኑ ምክትል ስራ አስኪያጅ እና የስልጠናና ቅድመ መከለከል ዘርፍ ኃላፊ አቶ ንጋቱ ዳኛቸው በበጀት አመቱ ከከተማው ፅዳት አስተዳደር ኤጀንሲ ጋር በደረቅ ቆሻሻ አወጋገድ ዙርያ በርካታ ውጤታማ ስራዎች ሲሰራ መቆየቱን ገልፀዋል።
አያይዘውም በደረቅቅ ቆሻሻ አወጋገድ እና በደንብ 167/2017 ዙርያ የሚሰጠው ስልጠና በጋራ ለሚሰሩ ስራዎች አቅም የሚፈጥር በመሆኑ ግንዛቤውን ወስዶ ለማህበረሰቡ ማድረስ እንደሚገባ አሳስበዋል ።
ከአዲስ አበባ ከተማ ፅዳት አስተዳደር ኤጀንሲ የግንዛቤና ስርፀት ከፍተኛ ባለሙያ የሆኑት አቶ ዳዊት ተክሉ ስለ ድርቅ ቆሻሻ ምንነት ፣ምንጮቹ ፣ አይነቶች፣ አወጋገድ፣ የደረቅ ቆሻሻ እርከኖች እና ደረቅ ቆሻሻን መልሶ ለመጠቀም ሀገራት ያሉበትን ደረጃ በተመለከተ ግንዛቤ ፈጥረዋል።
በደንብ ቁጥር 167/2017 ዙርያ ባሉት 36 የቅጣት እርከኖች ከግለሰብ እሰከ ድርጅት በሎም ቆሻሻውን ከሚያነሱ አደረጃጀቶችን ጨምሮ ለሚያጠፋት ጥፋት የሚጣሉትን አስተዳዳራዊ ቅጣቶች እስከ አንድ መቶ ሺህ ብር ድረስ እንደሚያስቀጣ አቶ ዳዊት ገልፀዋል።
በመድረኩ የዲሲፕሊን መመሪያ ቁጥር 31/2015 ዙርያ የተዘጋጀ ስልጠና የባለስልጣኑ የህግ አገልግሎት ቡድን መሪ በአቶ ብርሃኑ ኮርሣ አማካኝነት ተሰጥቷል ።
በግንዛቤው ስለ ቀላላና ከባድ የዲሲፕሊን ቅጣቶች፣ሰለ ዲስፕሊን ጥፋት አይነቶች አመዳደብ፣ ሰለ ዲሲፕሊን ክስ አመሰራረት ፣ሰለ ውሳኔ አሰጣጥ እና በቅሬታ አቀራረብ ዙርያ በስፋት በመዳሰስ ስልጠና ተሰጥቷል።
ስልጠናው በማዕከል እና በክ/ከተማ ደረጃ ለሚገኙ ዳይሬክተሮች ፣ ቡድን መሪዎች እና ባለሙያዎች የተሰጠ ሲሆን በእለቱ የተለያዩ አስተያየት እና አግባብ ያላቸው ጥያቄዎች ተነስተው በአሰልጣኞቹ ምላሽ ተሰጥቶባቸው ስልጠናው ተጠናቋል።
ዘገባው፦ የባለስልጣኑ ኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው።
ግንቦት 5/2017 ዓ.ም
አዲሰ አበባ
የኢዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን በደረቅ ቆሻሻ አወጋገድ ዙርያ ፣በደንብ ቁጥር 167/2017 በተደነገጉ አስተዳደራዊ ቅጣቶች እና የፓራ ሚሊተሪ ኦፊሰሮች የዲሲፕሊን መመሪያ ቁጥር 31/2015 ላይ ስልጠና ሰጠ።
ስልጠናውን ያስጀመሩት የባለሰልጣኑ ምክትል ስራ አስኪያጅ እና የስልጠናና ቅድመ መከለከል ዘርፍ ኃላፊ አቶ ንጋቱ ዳኛቸው በበጀት አመቱ ከከተማው ፅዳት አስተዳደር ኤጀንሲ ጋር በደረቅ ቆሻሻ አወጋገድ ዙርያ በርካታ ውጤታማ ስራዎች ሲሰራ መቆየቱን ገልፀዋል።
አያይዘውም በደረቅቅ ቆሻሻ አወጋገድ እና በደንብ 167/2017 ዙርያ የሚሰጠው ስልጠና በጋራ ለሚሰሩ ስራዎች አቅም የሚፈጥር በመሆኑ ግንዛቤውን ወስዶ ለማህበረሰቡ ማድረስ እንደሚገባ አሳስበዋል ።
ከአዲስ አበባ ከተማ ፅዳት አስተዳደር ኤጀንሲ የግንዛቤና ስርፀት ከፍተኛ ባለሙያ የሆኑት አቶ ዳዊት ተክሉ ስለ ድርቅ ቆሻሻ ምንነት ፣ምንጮቹ ፣ አይነቶች፣ አወጋገድ፣ የደረቅ ቆሻሻ እርከኖች እና ደረቅ ቆሻሻን መልሶ ለመጠቀም ሀገራት ያሉበትን ደረጃ በተመለከተ ግንዛቤ ፈጥረዋል።
በደንብ ቁጥር 167/2017 ዙርያ ባሉት 36 የቅጣት እርከኖች ከግለሰብ እሰከ ድርጅት በሎም ቆሻሻውን ከሚያነሱ አደረጃጀቶችን ጨምሮ ለሚያጠፋት ጥፋት የሚጣሉትን አስተዳዳራዊ ቅጣቶች እስከ አንድ መቶ ሺህ ብር ድረስ እንደሚያስቀጣ አቶ ዳዊት ገልፀዋል።
በመድረኩ የዲሲፕሊን መመሪያ ቁጥር 31/2015 ዙርያ የተዘጋጀ ስልጠና የባለስልጣኑ የህግ አገልግሎት ቡድን መሪ በአቶ ብርሃኑ ኮርሣ አማካኝነት ተሰጥቷል ።
በግንዛቤው ስለ ቀላላና ከባድ የዲሲፕሊን ቅጣቶች፣ሰለ ዲስፕሊን ጥፋት አይነቶች አመዳደብ፣ ሰለ ዲሲፕሊን ክስ አመሰራረት ፣ሰለ ውሳኔ አሰጣጥ እና በቅሬታ አቀራረብ ዙርያ በስፋት በመዳሰስ ስልጠና ተሰጥቷል።
ስልጠናው በማዕከል እና በክ/ከተማ ደረጃ ለሚገኙ ዳይሬክተሮች ፣ ቡድን መሪዎች እና ባለሙያዎች የተሰጠ ሲሆን በእለቱ የተለያዩ አስተያየት እና አግባብ ያላቸው ጥያቄዎች ተነስተው በአሰልጣኞቹ ምላሽ ተሰጥቶባቸው ስልጠናው ተጠናቋል።
ዘገባው፦ የባለስልጣኑ ኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው።
ባለስልጣኑ የቀጣይ 90 ቀናት እቅድ ከጠቅላላ ፕሮሰስ ካውንስል አባላት ጋር ውይይት አካሄደ
06/10/2017 ዓ.ም
**አዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለሥልጣን የቀጣይ 90 ቀናት ዕቅድ በተመለከተ የባለስልጣኑ ከጠቅላላ ፕሮሰስ ካውንስል አባላት ጋር ውይይት አካሄደ።
በመድረኩ የባለሥልጣኑ ዋና-ስራ አስኪያጅ ከ2017 በጀት አመት ልምድ በመውሰድ የቀጣይ 90 ቀናት እቅድ መፈጸምና የማስፈፀም አቅምን በማጎልበት እቅዱ ተግባራዊ መደረግ እንዳለበት አቅጣጫ ሰጥተዋል ።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለሥልጣን የ 90 ቀናት ዕቅድ በባለስልጣኑ ምክትል ስራ አስኪያጅ በአቶ ንጋተ ዳኛቸው ቀርቧል ።
በእቅዱ መደበኛ የተቋሙ ስራዎችና ሰው ተኮር ተግባራት ከማዕከል እስከ ወረዳ በተሰኩረት እንደሚከናወኑ በሰነዱ ተመላክቷል።
በተዘጋጀው እቅድ ላይ ሰፊ ውይይቱ የተደረገ ሲሆን በእቅዱ ላይ የተነሱ ጠቃሚ ሀሳቦች በማካተት መሠራተሰ እንዳለበት ተገልጿል ።
መረጃው፡-የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለሥልጣን ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳሬክቶሬት ነው፡፡
06/10/2017 ዓ.ም
**አዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለሥልጣን የቀጣይ 90 ቀናት ዕቅድ በተመለከተ የባለስልጣኑ ከጠቅላላ ፕሮሰስ ካውንስል አባላት ጋር ውይይት አካሄደ።
በመድረኩ የባለሥልጣኑ ዋና-ስራ አስኪያጅ ከ2017 በጀት አመት ልምድ በመውሰድ የቀጣይ 90 ቀናት እቅድ መፈጸምና የማስፈፀም አቅምን በማጎልበት እቅዱ ተግባራዊ መደረግ እንዳለበት አቅጣጫ ሰጥተዋል ።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለሥልጣን የ 90 ቀናት ዕቅድ በባለስልጣኑ ምክትል ስራ አስኪያጅ በአቶ ንጋተ ዳኛቸው ቀርቧል ።
በእቅዱ መደበኛ የተቋሙ ስራዎችና ሰው ተኮር ተግባራት ከማዕከል እስከ ወረዳ በተሰኩረት እንደሚከናወኑ በሰነዱ ተመላክቷል።
በተዘጋጀው እቅድ ላይ ሰፊ ውይይቱ የተደረገ ሲሆን በእቅዱ ላይ የተነሱ ጠቃሚ ሀሳቦች በማካተት መሠራተሰ እንዳለበት ተገልጿል ።
መረጃው፡-የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለሥልጣን ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳሬክቶሬት ነው፡፡
👍10❤4
ባለስልጣኑ አስከ ምሽቱ 4 ሰዓት አገልግሎት ለመስጠት ውይይት አካሄደ
06/10/2017 ዓ.ም
**አዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለሥልጣን የከተማው የምሽት የስራ እንቅስቃሴ መሠረት በማድረግ የስራ ሰዓቱን እሰከ ምሽቱ 4 ሰዓት በ3 ሺፍት ለመስራት የሚያስችል አሰራር ለማስጀመር ከክፍለ ከተማና ከወረዳ ደንብ ማስከበር ፅ/ቤት አመራርሮች ጋር ውይይት አደረገ ።
በመድረኩ ንግግር ያደረጉት የባለስልጣኑ ዋና ስራ-አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ ተቋማችን በከተማ አስተዳደሩ በተሰጡት ሀላፊነት መሠረት ኃለፊነቶችን በአግባቡ ለመወጣት አዲስ የተመረቁ ኦፊሰሮች መሠረት ያደረገ የአሰራር ስርዓት መዘርጋት አስፈላጊ መሆኑ ገልፀዋል።
አክለውም ከተማውና ወቅቱን ያገናዘበ የደንብ መተላለፎች መከላከልና መቆጣጠር እንዲቻል በምሽትና በሦስት ሽፍት እንዲሰራ መወሰኑ ገልፀዋል።
የባለሥልጣኑ በ3 ሽፍት መስራት የሚያስችል የአመራርና የኦፊሰር ስምሪት ማስፈጸሚያ አጭር እቅድ በባለስልጣኑ የደንብ መተላለፍ ክትትል ቁጥጥርና እርምጃ አወሳሰድ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር በአቶ ግሩም ወ/መስቀል ቀርቧል።
በእቅዱ በከተማ አስተዳደሩ በየጊዜው መልካቸው እየቀየሩ የመጡት ለደንብ መተላለፎች ለመቆጣጠር ምሽትንም ጭምር በመስራት በቦታና በጊዜ ስምሪት በመስጠት ለሚፈጠረው ክፍተት ተጠያቂነት ማስፈን ለማስቻል መሆኑን አቶ ግሩም ወ/መስቀል ገልጸዋል ።
በተዘጋጀው እቅድ ላይ ሰፊ ውይይቱ የተደረገ ሲሆን በእቅዱ ተፈፃሚነት ላይ ሊያጋጥሙ የሚችሉ ተግዳሮቶችና መደረግ ያለባቸው ቅድመ ዝግጅቶች በተመለከተ አቅጣጫ በማስቀመጥ መድረኩ ተጠናቋል ።
መረጃው፡-የባለሥልጣኑ ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳሬክቶሬት ነው፡፡
06/10/2017 ዓ.ም
**አዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለሥልጣን የከተማው የምሽት የስራ እንቅስቃሴ መሠረት በማድረግ የስራ ሰዓቱን እሰከ ምሽቱ 4 ሰዓት በ3 ሺፍት ለመስራት የሚያስችል አሰራር ለማስጀመር ከክፍለ ከተማና ከወረዳ ደንብ ማስከበር ፅ/ቤት አመራርሮች ጋር ውይይት አደረገ ።
በመድረኩ ንግግር ያደረጉት የባለስልጣኑ ዋና ስራ-አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ ተቋማችን በከተማ አስተዳደሩ በተሰጡት ሀላፊነት መሠረት ኃለፊነቶችን በአግባቡ ለመወጣት አዲስ የተመረቁ ኦፊሰሮች መሠረት ያደረገ የአሰራር ስርዓት መዘርጋት አስፈላጊ መሆኑ ገልፀዋል።
አክለውም ከተማውና ወቅቱን ያገናዘበ የደንብ መተላለፎች መከላከልና መቆጣጠር እንዲቻል በምሽትና በሦስት ሽፍት እንዲሰራ መወሰኑ ገልፀዋል።
የባለሥልጣኑ በ3 ሽፍት መስራት የሚያስችል የአመራርና የኦፊሰር ስምሪት ማስፈጸሚያ አጭር እቅድ በባለስልጣኑ የደንብ መተላለፍ ክትትል ቁጥጥርና እርምጃ አወሳሰድ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር በአቶ ግሩም ወ/መስቀል ቀርቧል።
በእቅዱ በከተማ አስተዳደሩ በየጊዜው መልካቸው እየቀየሩ የመጡት ለደንብ መተላለፎች ለመቆጣጠር ምሽትንም ጭምር በመስራት በቦታና በጊዜ ስምሪት በመስጠት ለሚፈጠረው ክፍተት ተጠያቂነት ማስፈን ለማስቻል መሆኑን አቶ ግሩም ወ/መስቀል ገልጸዋል ።
በተዘጋጀው እቅድ ላይ ሰፊ ውይይቱ የተደረገ ሲሆን በእቅዱ ተፈፃሚነት ላይ ሊያጋጥሙ የሚችሉ ተግዳሮቶችና መደረግ ያለባቸው ቅድመ ዝግጅቶች በተመለከተ አቅጣጫ በማስቀመጥ መድረኩ ተጠናቋል ።
መረጃው፡-የባለሥልጣኑ ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳሬክቶሬት ነው፡፡
👍3