በኮሪደር ልማት ደህንነት ጥበቃ የታየውን መልካም ስራ በወንዝ ዳርቻ ብክለትና መከላከል ላይ ማስቀጠል እንደሚገባው ተገለፀ።
ግንቦት 19/2017 ዓ.ም
አዲስ አበባ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለስልጣን ለተለያዩ የሀይማኖት አባቶች ፣አባገዳዎች ፣ ሀዳ ስንቄዎች፣ የሀገር ሽማግሌዎች ፣ የኪነጥበብ ባለሙያዎች ፣ አርቲስቶች ፣ የብሎክ አደረጃጀት ሀላፊዎች እና ለየተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች በወንዝና የወንዝ ዳርቻዎች ልማት ብክለት ለመከላከል በወጣው ደንብ ቁጥር 180/2017 ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ሰጠ።
መድረኩ በሀይማኖት አባቶና በሀገር ሽማግሌዎች ምርቃት የተጀመረ።
የባለስልጣኑ ምክትል ስራ አስኪያጅ አቶ ንጋቱ ዳኛቸው ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር ከተማ አስተዳደሩ ወንዞችና የወንዞች ዳርቻ ልማት ከብክለት በመከላከል የኢኮኖሚ ምንጭ እንዲሆኑና በጤና ላይ የሚያደርሱት ጉዳት ለማስቆም ታሳቢ ያደረገ መሆኑ ጠቅሰዋል።
በመድረኩ በከተማ አስተዳደሩ የሚገኙ ከ70 በላይ ወንዞች ሲኖሩ ከመርዛማ ኬሚካል፣ ከመፀዳጃ ቤት ፍሳሾች እና ከበካይ ቆሻሻዎች መከላከል ደህንነታቸው ለማስጠበቅ ደንብ 180/2017 መውጣቱ አስታውቀዋል።
ስልጠናው በባለስልጣኑ የቅድመ መከላከልና ግንዛቤ ማስጨበጥ ዳይሬክቶሬት የግንዛቤ ማስጨበጥ ቡድን መሪ የሆኑት አቶ ደመረ በለጠ በሰነድ ቀረቧል።
በስልጠናው የአዲስ አበባ ከተማ ወንዞች ብክለት፣ በአካባቢ እና በጤና ላይ የሚያደርሰው ጉዳት ፣ መፍትሔዎች እንዲሁም የወንዞች ዳርቻ ልማት እና ብክለት ለመከላከል የወጣው ደንብ ቁጥር 180/2017 የተደነገጉ አስተዳደራዊ እርምጃዎ በዝርዝር ቀርቦ ግንዛቤ ተፈጥሯል።
በስልጠናው ተሳታፊዎች ባለስልጣኑ በሚያከናውናቸው ተግባራት የከተማዋ የጀርባ ኦጥንት በመሆኑን በተለይ በወንዝና በወንዝ ዳርቻ ብክለት መከላከል ላይ ተቋሙን በማገዝ የድርሻቸው እደሚወጡ ቃል ገብተዋል።
በእለቱ ከተሳታፊዎች ለተነሱ አስተያየት እና ጥያቄዎች ሰፊ ውይይት በማድረግ ባለስልጣኑ የቁጥጥር እና እርምጃ አወሳሰድ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ግሩም ወ/መስቀል እና በባለስልጣኑ የቅድመ መከላከልና ግንዛቤ ማስጨበጥ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰርካለም ጌታሁን ምላሽና ማብራሪያ ተሰጥቷል።
በመድረኩ መሠጠቃለያ የወጣው ደንብ ተግባራዊነት የህብረተሰብ እገዛ አስፈላጊ በመሆኑ የዛሬ ስልጠና መድረክ ተሳታፊዎች ለአካባቢአቸው የህብረተሰብ ክፍሎች ግንዛቤ እንዲፈጥሩ መልእክት ተላልፏል።
ዘገባው፦ የባለስልጣኑ የደንብ ማስከበር ባለሥልጣን ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳሬክቶሬት ነው፡፡
ግንቦት 19/2017 ዓ.ም
አዲስ አበባ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለስልጣን ለተለያዩ የሀይማኖት አባቶች ፣አባገዳዎች ፣ ሀዳ ስንቄዎች፣ የሀገር ሽማግሌዎች ፣ የኪነጥበብ ባለሙያዎች ፣ አርቲስቶች ፣ የብሎክ አደረጃጀት ሀላፊዎች እና ለየተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች በወንዝና የወንዝ ዳርቻዎች ልማት ብክለት ለመከላከል በወጣው ደንብ ቁጥር 180/2017 ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ሰጠ።
መድረኩ በሀይማኖት አባቶና በሀገር ሽማግሌዎች ምርቃት የተጀመረ።
የባለስልጣኑ ምክትል ስራ አስኪያጅ አቶ ንጋቱ ዳኛቸው ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር ከተማ አስተዳደሩ ወንዞችና የወንዞች ዳርቻ ልማት ከብክለት በመከላከል የኢኮኖሚ ምንጭ እንዲሆኑና በጤና ላይ የሚያደርሱት ጉዳት ለማስቆም ታሳቢ ያደረገ መሆኑ ጠቅሰዋል።
በመድረኩ በከተማ አስተዳደሩ የሚገኙ ከ70 በላይ ወንዞች ሲኖሩ ከመርዛማ ኬሚካል፣ ከመፀዳጃ ቤት ፍሳሾች እና ከበካይ ቆሻሻዎች መከላከል ደህንነታቸው ለማስጠበቅ ደንብ 180/2017 መውጣቱ አስታውቀዋል።
ስልጠናው በባለስልጣኑ የቅድመ መከላከልና ግንዛቤ ማስጨበጥ ዳይሬክቶሬት የግንዛቤ ማስጨበጥ ቡድን መሪ የሆኑት አቶ ደመረ በለጠ በሰነድ ቀረቧል።
በስልጠናው የአዲስ አበባ ከተማ ወንዞች ብክለት፣ በአካባቢ እና በጤና ላይ የሚያደርሰው ጉዳት ፣ መፍትሔዎች እንዲሁም የወንዞች ዳርቻ ልማት እና ብክለት ለመከላከል የወጣው ደንብ ቁጥር 180/2017 የተደነገጉ አስተዳደራዊ እርምጃዎ በዝርዝር ቀርቦ ግንዛቤ ተፈጥሯል።
በስልጠናው ተሳታፊዎች ባለስልጣኑ በሚያከናውናቸው ተግባራት የከተማዋ የጀርባ ኦጥንት በመሆኑን በተለይ በወንዝና በወንዝ ዳርቻ ብክለት መከላከል ላይ ተቋሙን በማገዝ የድርሻቸው እደሚወጡ ቃል ገብተዋል።
በእለቱ ከተሳታፊዎች ለተነሱ አስተያየት እና ጥያቄዎች ሰፊ ውይይት በማድረግ ባለስልጣኑ የቁጥጥር እና እርምጃ አወሳሰድ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ግሩም ወ/መስቀል እና በባለስልጣኑ የቅድመ መከላከልና ግንዛቤ ማስጨበጥ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰርካለም ጌታሁን ምላሽና ማብራሪያ ተሰጥቷል።
በመድረኩ መሠጠቃለያ የወጣው ደንብ ተግባራዊነት የህብረተሰብ እገዛ አስፈላጊ በመሆኑ የዛሬ ስልጠና መድረክ ተሳታፊዎች ለአካባቢአቸው የህብረተሰብ ክፍሎች ግንዛቤ እንዲፈጥሩ መልእክት ተላልፏል።
ዘገባው፦ የባለስልጣኑ የደንብ ማስከበር ባለሥልጣን ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳሬክቶሬት ነው፡፡
ብልሹ አሰራር ለመታገል የአመራሩ ሚና ከፍተኛ መሆኑ ተገለፀ።
19/09/2017 ዓ.ም
**አዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ለማዕከል፣ ክፍለ ከተማና ወረዳ አመራሮች ብልሹ አሠራርን ለመታገል የአመራሩ ሚና የላቀ መሆኑን የሚገልፅ የምክክር መድረክ ተካሄዷል።
ሳሬም ሆቴል አዳራሽ በተዘጋጀው ስልጠና ላይ የተገኙት የባለስልጣኑ ዋና ስራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ እንደተናገሩት የስነ-ምግባርና ብልሹ አሠራርን ለመታገል ሁሌም አመራሩ ግንባር ቀደም በመሆን ታግሎ የሚያታግል ሊሆን እንደሚገባ አስገንዝበዋል።
በባለስልጣኑ ስነ-ምግባር እና ፀረ ሙስና ዳይሬክተር አቶ እዮብ ከበደ መነሻ የሆነ ጥናታዊ ፅሁፍ ቀርቦ ሰፊ ውይይትና ምክክር ተካሄዶበታል።
በስልጠናው ተሳታፊዎችም የተለያዩ ሃሳብና አስተያየቶች የተነሱ ሲሆን መሰል ስልጠናዎች ለስራ ቅልጥፍና እና ብልሹ አሰራሮችን ለማስወገድ ያለው ሚና የላቀ በመሆኑ መሠል ስልጠናዎች ተጠናክሮ መቀጠል እዳለበት አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።
ዋና ስራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ በማጠቃለያው እንደተናገሩት ከላይ እስከ ታች ድረስ ያለው አመራር አስቀድሞ ተቋሙን መውደድና በእኔነት ስሜት ለፈፃሚው ስራን ማውረድና ግልፅና ተጠያቂነት ባለው መልኩ ተግባሩ መከናወኑን ማረጋገጥ ይገባል ብለዋል።
ቴክኖሎጂን በመጠቀም የተከናወኑ ተግባራትን በወቅቱ ለሚመለከተው አካል ተደራሽ ማድረግና ማንኛው ከተቋሙ አገልግሎት ፈልጎ የሚመጣን አካል በፍፁም ሰብአዊነት ማገልገል እንደሚገባ አሳስበዋል።
በመጨረሻም በዋና ስራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ የቀጣይ የስራ አቅጣጫዎች በማስቀመጥ መድረኩ ጠናቋል።
ዘገባው:- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ኮሙኔኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ነው።
19/09/2017 ዓ.ም
**አዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ለማዕከል፣ ክፍለ ከተማና ወረዳ አመራሮች ብልሹ አሠራርን ለመታገል የአመራሩ ሚና የላቀ መሆኑን የሚገልፅ የምክክር መድረክ ተካሄዷል።
ሳሬም ሆቴል አዳራሽ በተዘጋጀው ስልጠና ላይ የተገኙት የባለስልጣኑ ዋና ስራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ እንደተናገሩት የስነ-ምግባርና ብልሹ አሠራርን ለመታገል ሁሌም አመራሩ ግንባር ቀደም በመሆን ታግሎ የሚያታግል ሊሆን እንደሚገባ አስገንዝበዋል።
በባለስልጣኑ ስነ-ምግባር እና ፀረ ሙስና ዳይሬክተር አቶ እዮብ ከበደ መነሻ የሆነ ጥናታዊ ፅሁፍ ቀርቦ ሰፊ ውይይትና ምክክር ተካሄዶበታል።
በስልጠናው ተሳታፊዎችም የተለያዩ ሃሳብና አስተያየቶች የተነሱ ሲሆን መሰል ስልጠናዎች ለስራ ቅልጥፍና እና ብልሹ አሰራሮችን ለማስወገድ ያለው ሚና የላቀ በመሆኑ መሠል ስልጠናዎች ተጠናክሮ መቀጠል እዳለበት አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።
ዋና ስራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ በማጠቃለያው እንደተናገሩት ከላይ እስከ ታች ድረስ ያለው አመራር አስቀድሞ ተቋሙን መውደድና በእኔነት ስሜት ለፈፃሚው ስራን ማውረድና ግልፅና ተጠያቂነት ባለው መልኩ ተግባሩ መከናወኑን ማረጋገጥ ይገባል ብለዋል።
ቴክኖሎጂን በመጠቀም የተከናወኑ ተግባራትን በወቅቱ ለሚመለከተው አካል ተደራሽ ማድረግና ማንኛው ከተቋሙ አገልግሎት ፈልጎ የሚመጣን አካል በፍፁም ሰብአዊነት ማገልገል እንደሚገባ አሳስበዋል።
በመጨረሻም በዋና ስራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ የቀጣይ የስራ አቅጣጫዎች በማስቀመጥ መድረኩ ጠናቋል።
ዘገባው:- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ኮሙኔኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ነው።
👍2😁1
ህገ-ወጥ እርድ በማከናወን ስጋ ለማከፋፈል የሞከረን ግለሰብ በቁጥጥር በማዎል 16 የቁም እንስሳና 15 ሺህ ብር መቀጣቱ ተገለፀ
ግንቦት 20/2017ዓ/ም
**የአዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 9 በመኖሪያ ግቢ ውስጥ ህገ-ወጥ እርድ በማከናወን ስጋ በማከፋፈል የነበረን ግለሰብ በቁጥጥር በማዎል 16 የቁም እንስሳቶች በመውረስ 15 ሺህ ብር መቀጣቱ ገለፀ።
በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ የወረዳ 9 ደንብ ማስከበር ፅ/ቤት ሃላፊ የሆኑት ወ/ሮ ሂርጴ ጅፋራ ከዚህ በፊት በወረዳው ለግለሰብና ለተቋም ሰፊ ግንዛቤ መፈጠሩ በመግለጽ በዛሬው ዕለት ከጧቱ አንድ ሰዓት አካባቢ ከህብረተሰቡ በተገኘው ጥቆማ መሰረት በተደረገ ክትትል በህብረተሰባችን ጤና ለማስጠበቅና የአካባቢ ውበት ለማስጠበቅ ሲባል በደንቡ መሠረት እርምጃ መወሰዱን ገልፀዎል።
በቦታው የተገኘው የታረዱ ከ20 በላይ የፍየልና የበግ ስጋ ለቄራዎች ድርጅት እንዲወገድ ማስረከባቸው የገለጹ ሲሆን መረጃው ለሰጡ የህብረለሰብ ክፍሎችና ኦፕሬሽኑ ለሰሩ ኦፊሰሮች ምስጋና አቅርበዋል።
ባለስልጣኑ ህብረተሰቡ የመንግስትና የህዝብ ገቢ በማሳጣት በህብረተሰቡ የጤና ችግርና የአካባቢ የውበት የሚያበላሽ መሆኑ በመረዳት ህገ-ወጥ ተግባራትን ሲመለከት በነፃ የስልክ መስመር 9995 በመጠቆምና ሀላፊነቱ እንዲወጣ መልዕክቱን አስተላልፏል ፡፡
መረጃው :- የአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው።
ግንቦት 20/2017ዓ/ም
**የአዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 9 በመኖሪያ ግቢ ውስጥ ህገ-ወጥ እርድ በማከናወን ስጋ በማከፋፈል የነበረን ግለሰብ በቁጥጥር በማዎል 16 የቁም እንስሳቶች በመውረስ 15 ሺህ ብር መቀጣቱ ገለፀ።
በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ የወረዳ 9 ደንብ ማስከበር ፅ/ቤት ሃላፊ የሆኑት ወ/ሮ ሂርጴ ጅፋራ ከዚህ በፊት በወረዳው ለግለሰብና ለተቋም ሰፊ ግንዛቤ መፈጠሩ በመግለጽ በዛሬው ዕለት ከጧቱ አንድ ሰዓት አካባቢ ከህብረተሰቡ በተገኘው ጥቆማ መሰረት በተደረገ ክትትል በህብረተሰባችን ጤና ለማስጠበቅና የአካባቢ ውበት ለማስጠበቅ ሲባል በደንቡ መሠረት እርምጃ መወሰዱን ገልፀዎል።
በቦታው የተገኘው የታረዱ ከ20 በላይ የፍየልና የበግ ስጋ ለቄራዎች ድርጅት እንዲወገድ ማስረከባቸው የገለጹ ሲሆን መረጃው ለሰጡ የህብረለሰብ ክፍሎችና ኦፕሬሽኑ ለሰሩ ኦፊሰሮች ምስጋና አቅርበዋል።
ባለስልጣኑ ህብረተሰቡ የመንግስትና የህዝብ ገቢ በማሳጣት በህብረተሰቡ የጤና ችግርና የአካባቢ የውበት የሚያበላሽ መሆኑ በመረዳት ህገ-ወጥ ተግባራትን ሲመለከት በነፃ የስልክ መስመር 9995 በመጠቆምና ሀላፊነቱ እንዲወጣ መልዕክቱን አስተላልፏል ፡፡
መረጃው :- የአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው።
👍3🖕1