የሀዘን መግለጫ
የአዲስ አበበ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን በቂርቆስ ክፍለ ከተማ የወረዳ 11 ደንብ ማስከበር ጽ/ቤት ሃላፊ በነበሩት በወ/ሮ መሰሉ ገ/ወልድ ሞት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ይገልፃል።
ባለስልጣኑ ለቤተሰባቸው ፣ለስራ ባልደረቦቻቸው እና ለወዳጅ ዘመዶቻቸው መፅናናትን ይመኛል።
የቀብር ስነ-ስርዓታቸው በዛሬው እለት በቅዱስ ዮሴፍ ቤተ-ክርስቲያን ከቀኑ 6 ሰዓት የሚፈጸም
ይሆናል።
የአዲስ አበበ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን በቂርቆስ ክፍለ ከተማ የወረዳ 11 ደንብ ማስከበር ጽ/ቤት ሃላፊ በነበሩት በወ/ሮ መሰሉ ገ/ወልድ ሞት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ይገልፃል።
ባለስልጣኑ ለቤተሰባቸው ፣ለስራ ባልደረቦቻቸው እና ለወዳጅ ዘመዶቻቸው መፅናናትን ይመኛል።
የቀብር ስነ-ስርዓታቸው በዛሬው እለት በቅዱስ ዮሴፍ ቤተ-ክርስቲያን ከቀኑ 6 ሰዓት የሚፈጸም
ይሆናል።
😭11👎2
አዲስ አበባን ከብልሹ አሰራርና ከደንብ መተላለፎች ለማጽዳት በትብብር መስራት እንደሚገባ ተገለፀ
መጋቢት 6/7/2017 ዓ,ም
**የአዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ለኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ደንብ ማስከበር ፅ/ቤት ፓራ-ሚሊተሪ ኦፊሰሮች በስነ-ምግባር፣በመልካም አስተዳደር እና አገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ ስልጠና ሰጠ፡፡
ስልጠናው የሰጡት የባለስልጣኑ የስነ-ምግባር እና ፀረ ሙስና ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ እዮብ ከበደ ተቋሙ በሰጠው ስልጠና ግንዛቤ መሰረት በቀጣይ የስነ ምግባር ችግሮች የሚታይባቸው ሰራተኞች ላይ የሚወሰደውን እርምጃ አጠናክረን እንደሚቀጥል ገልፀዋል፡፡
የኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ደንብ ማስከበር ፅህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ሙሉ ጌታ ጎንፋ በበኩላቸው አመራሮችና ባለሙያዎች ተቋማዊ ለውጥን ለማረጋገጥ ሙያዊ ስነ-ምግባር በመላበሰ እንደሚገባቸው ገልፀዋል።
አክለውውም ኦፊሰሩ በስልጠናው መሠረት የአመለካከት ለውጥ በማምጣት የተገልጋዩን እርካታ ማሳደግና የመልካም አስተዳደር ችግሮችን መፍታት እንደሚገባቸው ተናግረዋል።
በስልጠናው የተገኙት የባለስልጣኑ የሰው ሃብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶሰለሞን ይልማ ተቋማዊ ለውጥ ለማምጣት የተቋሙን እሴቶች፣ በመላበስ የተሰጠን ተልእኮዎችን መፈፀም እንደሚገባ አሳስበዋል።
በዕለቱ የደንብ ማስከበር አመራርና ባለሙያዎች አዲስ አበባን ከብልሹ አሰራርና ከደንብ መተላለፎችና ለማጽዳት የተለወጠ አስተሳሰብ ለተቋማዊ ለውጥ አስፈላጊ እንደሆነ በመረዳት በትብብር ሊሰሩ እንደሚገባ ተገልጿል።
በመጨረሻም ከስልጠናው ተሳታፊዎች ጋር ውይይት የተደረገ ሲሆን በተነሱት ሀሳብና ጥያቄዎች ላይ ከመድረክ ማብራሪያና ምላሽ ተሰጥቷል።
መጋቢት 6/7/2017 ዓ,ም
**የአዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ለኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ደንብ ማስከበር ፅ/ቤት ፓራ-ሚሊተሪ ኦፊሰሮች በስነ-ምግባር፣በመልካም አስተዳደር እና አገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ ስልጠና ሰጠ፡፡
ስልጠናው የሰጡት የባለስልጣኑ የስነ-ምግባር እና ፀረ ሙስና ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ እዮብ ከበደ ተቋሙ በሰጠው ስልጠና ግንዛቤ መሰረት በቀጣይ የስነ ምግባር ችግሮች የሚታይባቸው ሰራተኞች ላይ የሚወሰደውን እርምጃ አጠናክረን እንደሚቀጥል ገልፀዋል፡፡
የኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ደንብ ማስከበር ፅህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ሙሉ ጌታ ጎንፋ በበኩላቸው አመራሮችና ባለሙያዎች ተቋማዊ ለውጥን ለማረጋገጥ ሙያዊ ስነ-ምግባር በመላበሰ እንደሚገባቸው ገልፀዋል።
አክለውውም ኦፊሰሩ በስልጠናው መሠረት የአመለካከት ለውጥ በማምጣት የተገልጋዩን እርካታ ማሳደግና የመልካም አስተዳደር ችግሮችን መፍታት እንደሚገባቸው ተናግረዋል።
በስልጠናው የተገኙት የባለስልጣኑ የሰው ሃብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶሰለሞን ይልማ ተቋማዊ ለውጥ ለማምጣት የተቋሙን እሴቶች፣ በመላበስ የተሰጠን ተልእኮዎችን መፈፀም እንደሚገባ አሳስበዋል።
በዕለቱ የደንብ ማስከበር አመራርና ባለሙያዎች አዲስ አበባን ከብልሹ አሰራርና ከደንብ መተላለፎችና ለማጽዳት የተለወጠ አስተሳሰብ ለተቋማዊ ለውጥ አስፈላጊ እንደሆነ በመረዳት በትብብር ሊሰሩ እንደሚገባ ተገልጿል።
በመጨረሻም ከስልጠናው ተሳታፊዎች ጋር ውይይት የተደረገ ሲሆን በተነሱት ሀሳብና ጥያቄዎች ላይ ከመድረክ ማብራሪያና ምላሽ ተሰጥቷል።
👍8❤1
ባለስልጣኑ በዛሬው እለት ደንብ ቁጥር 180/2017 የተላለፉ ድርጅቶች እና ግለሰቦችን 4,505,000 /አራት ሚሊየን አምስት መቶ አምስት ሺህ/ ብር መቅጣቱ አስታወቀ
07/07/2017 ዓ.ም
**አዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣ ከአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ጋር በመተባበር ወንዞችና የወንዞች ዳርቻ የበከሉ ድርጅቶችና ግለሰቦችን በዛሬው እለትም በደንብ ቁጥር 180/2017 መሰረት 4,505,000/ አራት ሚሊየን አምስት መቶ አምስት ሺህ/ ብር የገንዘብ ቅጣት በመቅጣት አስተዳደራዊ እርምጃ መውሰዱን አስታወቀ፡፡
ባለስልጣኑ በዛሬው እለት በየካ ክፍለ ከተማ 3,740,000 ብር፤በአራዳ ክፍለ ከተማ 600,000 ብር ፤በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ 165,000ብር ቅጣት ተቀጥቷል።
በአጠቃላይ በዛሬው እለት 10 ድርጅቶች እና
13 ግለሰቦችን በድምሩ 4,505,000 /አራት ሚሊየን አምስት መቶ አምስት ሺህ/ብር በመቅጣት አስተዳደራዊ እርምጃ ወስዷል።
ባለስልጣኑ ወንወዞችና የወንዞች ዳርቻ የሚበክሉ ድርጅቶችና ግለሰቦች ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ እያሳሰበ ህግ የማስከበሩ ስራ አጠናክሮ አንደሚቀጥል አስታውቋል።
መረጃው:- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ኮሙኔኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው።
07/07/2017 ዓ.ም
**አዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣ ከአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ጋር በመተባበር ወንዞችና የወንዞች ዳርቻ የበከሉ ድርጅቶችና ግለሰቦችን በዛሬው እለትም በደንብ ቁጥር 180/2017 መሰረት 4,505,000/ አራት ሚሊየን አምስት መቶ አምስት ሺህ/ ብር የገንዘብ ቅጣት በመቅጣት አስተዳደራዊ እርምጃ መውሰዱን አስታወቀ፡፡
ባለስልጣኑ በዛሬው እለት በየካ ክፍለ ከተማ 3,740,000 ብር፤በአራዳ ክፍለ ከተማ 600,000 ብር ፤በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ 165,000ብር ቅጣት ተቀጥቷል።
በአጠቃላይ በዛሬው እለት 10 ድርጅቶች እና
13 ግለሰቦችን በድምሩ 4,505,000 /አራት ሚሊየን አምስት መቶ አምስት ሺህ/ብር በመቅጣት አስተዳደራዊ እርምጃ ወስዷል።
ባለስልጣኑ ወንወዞችና የወንዞች ዳርቻ የሚበክሉ ድርጅቶችና ግለሰቦች ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ እያሳሰበ ህግ የማስከበሩ ስራ አጠናክሮ አንደሚቀጥል አስታውቋል።
መረጃው:- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ኮሙኔኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው።
👍14❤1
የስልጠናና ቅድመ መከላከል ዘርፍ የስራ አፈጻጸሙን ገመገመ።
08-07 -2017 ዓ.ም
አዲስ አበባ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለሥልጣን የስልጠናና ቅድመ መከላከል ዘርፍ ከአስራ አንዱንም ክ/ከተማ ከተወጣጡ የቅድመ መከላከልና ስልጠና አስተባባሪዎች ጋር የደንብ ቁጥር 180/2017 አፈፃፀም እና የ3ኛ ሩብ ዓመት የስራ አፈጻጸም ዙሪያ ውይይት አካሂዷል ።
በመድረኩ ንግግር ያደረጉት የባለስልጣኑ ም/ስራ አስኪያጅ አቶ ንጋቱ ዳኛቸው አንደተናገሩት በከተማችን የሚገኙ የህብረተሰብ አካላት የደንብ ጥሰትን እንዳይፈጽም እና እንዲጸየፍ ለማድረግ እየተሰጡ ያሉ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎችን ማጠናከር አስፈላጊ ነው።
ተሻሽለው የሚቀርቡትን ደንብ ፖራ ሚሊተሪ ኦፊሰሩ በቂ እውቀት ኖሮት እና የተሻለ ግንዛቤ በመያዝ ወደ ህብረተሰቡ በማውረድ ሰፊ ግንዛቤ መፍጠር እንዲቻል በማድረግና ህብረተሰቡ የደንብ ጥሰት መከላከል አላስፈላጊ መሆኑን በማስረዳት በጋራ አብሮን አንዲሰራ ማድረግ አንደሚገባ ም/ስራ አስኪያጁ ገልጸዋል ።
አክለውም ኦፊሰሮቻችን ስነምግባር የተላበሱ ከሙስናና ብልሹ አሰራር የጸዱ እንዲሆን የተለያዩ ስልጠናዎች እየተሰጡ መሆኑን ተናግረዋል ።
የመድረኩ ተሳታፊዎች የስራ አፈጻጻም የየክፍለ ከተማቸው ሪፖርት ያቀረቡ ሲሆን ደንብ ቁጥር 180/2017 ከቅጣቱ በፊት ግንዛቤ ላይ ትኩረት ተሰጥቶበት መሠራቱን ገልጸዋል ።
በመጨረሻም ከተሳታፊዎች ጋር ውይይት በማድረግ ለተነሱ ሀሳብና ጥያቄዎች ከመድረኩ ምላሽ ተሰጥቶበት ቀጣይ የስራ አቅጣጫ የባለስልጣኑ ም/ስራ አስኪያጅ አቶ ንጋቱ ዳኛቸው አስቀምጠዋል ።
ዘገበው ፡-የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለሥልጣን ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳሬክቶሬት ነው፡፡
08-07 -2017 ዓ.ም
አዲስ አበባ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለሥልጣን የስልጠናና ቅድመ መከላከል ዘርፍ ከአስራ አንዱንም ክ/ከተማ ከተወጣጡ የቅድመ መከላከልና ስልጠና አስተባባሪዎች ጋር የደንብ ቁጥር 180/2017 አፈፃፀም እና የ3ኛ ሩብ ዓመት የስራ አፈጻጸም ዙሪያ ውይይት አካሂዷል ።
በመድረኩ ንግግር ያደረጉት የባለስልጣኑ ም/ስራ አስኪያጅ አቶ ንጋቱ ዳኛቸው አንደተናገሩት በከተማችን የሚገኙ የህብረተሰብ አካላት የደንብ ጥሰትን እንዳይፈጽም እና እንዲጸየፍ ለማድረግ እየተሰጡ ያሉ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎችን ማጠናከር አስፈላጊ ነው።
ተሻሽለው የሚቀርቡትን ደንብ ፖራ ሚሊተሪ ኦፊሰሩ በቂ እውቀት ኖሮት እና የተሻለ ግንዛቤ በመያዝ ወደ ህብረተሰቡ በማውረድ ሰፊ ግንዛቤ መፍጠር እንዲቻል በማድረግና ህብረተሰቡ የደንብ ጥሰት መከላከል አላስፈላጊ መሆኑን በማስረዳት በጋራ አብሮን አንዲሰራ ማድረግ አንደሚገባ ም/ስራ አስኪያጁ ገልጸዋል ።
አክለውም ኦፊሰሮቻችን ስነምግባር የተላበሱ ከሙስናና ብልሹ አሰራር የጸዱ እንዲሆን የተለያዩ ስልጠናዎች እየተሰጡ መሆኑን ተናግረዋል ።
የመድረኩ ተሳታፊዎች የስራ አፈጻጻም የየክፍለ ከተማቸው ሪፖርት ያቀረቡ ሲሆን ደንብ ቁጥር 180/2017 ከቅጣቱ በፊት ግንዛቤ ላይ ትኩረት ተሰጥቶበት መሠራቱን ገልጸዋል ።
በመጨረሻም ከተሳታፊዎች ጋር ውይይት በማድረግ ለተነሱ ሀሳብና ጥያቄዎች ከመድረኩ ምላሽ ተሰጥቶበት ቀጣይ የስራ አቅጣጫ የባለስልጣኑ ም/ስራ አስኪያጅ አቶ ንጋቱ ዳኛቸው አስቀምጠዋል ።
ዘገበው ፡-የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለሥልጣን ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳሬክቶሬት ነው፡፡
👍5