ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ቤቴ
131 subscribers
532 photos
4 videos
13 links
ለፕሮፋይል የሚሆኑ የቤተ ክርስቲያን ይዘት ያላቸው ፎቶዎች መገኛ
Download Telegram
"ሕማማት" ክፍል 33
ዝማሬ ዳዊት On Telegram
👉 የኢየሱስን ልብስ ገፈፉት
ጸሐፊ ፦ ዲ/ሄኖክ ኃይሌ
🎤 ተራኩ ፦ ኢዮብ ዮናስ
#ሼር
https://t.me/abreshpp_seilatmgegna
ንሴብሆ ለእግዚአብሔር
ዝማሬ ዳዊት On Telegram
ንሴብሖ

ንሴብሖ /2/ ለእግዚአብሔር /2/ 
ስቡሐ ዘተሰብሐ /4 
እናመስግነው /2/ እግዚአብሔርን /2/ 
ምስጉን ነው የተመሰገነ /4/ 

ባህሩን ተሻግረን ወንዙ ደረቅ ሆነ
በጠላታችን ላይ ድሉ የኛ ሆነ
ከባርነት ቀንበር ፍፁም ነፃ ወጣን
ህይወት የሚሰጠን መና ነው ምግባችን

አስፈሪ ነው ያልነው ብዙ ነገር ነበር
ሁሉንም አለፍነው አምላካችን ይክበር
ጉልበታችን ቢዝል መከራም ቢበዛ
ሃይላችን ጌታ ነው የዓለም ቤዛ

ከአለት ላይ ውሃ ፈልቆ እንደጠጣነው
ይህን ታላቅ አምላክ ኑ እናመስግነው
ሰዎች ደስ ይበለን ሕይወታችን ድኗል
ሰይጣን ጠላታችን አፍሮ ተመልሷል

አስፈሪ ነው ያልነው ብዙ ነገር ነበር
ሁሉንም አለፍነው አምላካችን ይክበር
ጉልበታችን ቢዝል ፈተናው ቢበዛ
ሃይላችን ጌታ ነው የዓ
#ሼር

https://t.me/abreshpp_seilatmgegna
ክርስቶስ ተንስዓ ሙታን
በዓብይ ኃይል ወስልጣን
አሰሮ ለሰይጣን
አግዐዞ ለአዳም
ሰላም
እምይዕዜሰ
ኮነ
ፍሰኀ ወሰላም

ውድ የ ኑ አብረን እንዘምር ቤተሰቦች ከሰላምታ ጋር እንኳን ለብርሀነ ትንሳዔው በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን።
እያልን መልካም ምኞታችንን እንገልፃለን
መልካም በዓል ይሁንላችሁ!!!

#ሼር


https://t.me/abreshpp_seilatmgegna
#ሼር

ለእናንተ Profile ካዘጋጀናቸው ፎቶ

#ሼር
https://t.me/abreshpp_seilatmgegna
"የክርስቶስን ሕማም ማሰብ ነፍስን ከምረት (ከቂም) ይፈውሳታል። ይኸውም የክርስቶስን ትዕግሥት በማስታወስ በራሷ (በምረቷ) እንድታፍር በማድረግ ነው"

                  (ቅዱስ ዮሐንስ ቅሊማቆስ)

*የክርስቶስን ሕማምና ሞት በአእምሮው ሳይሆን በልቡ የተረዳ (የተዋሐደው) ሰው  ቂም ሊይዝ አይቻለውም።
#ሼር
https://t.me/abreshpp_seilatmgegna
ሰይጣንም የአንቺን ምስጋና ወሬ ሲሰማ በብስጭት ጥርሱን ያፏጫል፤ የምስጋናሽ ወሬ በእርሱ ዘንድ መራጃ ነውና እራሱን ይቆርጠዋል፡፡ ከስምሽ አጠራር የተነሣ መብረቅ በኃይል ሲጮህ እንደ ሰማ ሁሉ ይደነግጣል፡፡ አንቺ ከተወለድሽ ጀምሮ ፈጽሞ ዕረፍት አላገኘም፡፡ በአንቺ ታመመ በልጅሽም ተጨነቀ በአንድ ልጅሽ መስቀል ሥቃይ አገኘው፡፡ ከፍጡራን ወገኖች ሁሉ ይልቅ ሰይጣል አንቺን ይጠላል፡፡"

#አባ_ጊዮርጊስ_ዘጋስጫ

#ሼር