በነገው ዕለት ከሰአት በኋላ በአንድነት ፓርክ "ህልሜ ለሃገሬ " በሚል ርዕስ የዝነኛው ኢትዮ ጃዝ ባንድ አባላት ጎብኚዎቻችንን በሙዚቃ ያዝናናሉ። በዝግጀቱም አበጋዝ ሺዎታ ክብረወረቅ ፣ ሄኖክ ተመስገን ፣ግሩም መዝሙር ፣አሸናፊ አሊ እና ያሬድ ተፈራ ስራዎቻቸውን ያቀርባሉ። ጎብኚዎቻችን ከትኬት ክፍያ ውጪ ያለምንም ተጨማሪ ክፍያ ይህንን የመዝናኛ ዝግጅት መታደም ይችላሉ።
Happening tomorrow afternoon at Unity Park with the Theme "My dream for my country", members of the famous Ethio Jazz band, Abegaz Shiota Kibrework, Henok Temesgen, Girum Mezmur, Ashenafi Ali and Yared Tefera will present their works to the park visitors.
Visitors can enjoy this entertainment without any extra payment other than entrance fee.
Buy your tickets now at www.unitypark.et
Happening tomorrow afternoon at Unity Park with the Theme "My dream for my country", members of the famous Ethio Jazz band, Abegaz Shiota Kibrework, Henok Temesgen, Girum Mezmur, Ashenafi Ali and Yared Tefera will present their works to the park visitors.
Visitors can enjoy this entertainment without any extra payment other than entrance fee.
Buy your tickets now at www.unitypark.et
''ጠጥታችሁ አታሽከርክሩ" ያሉት ፖለቲከኛ ጠጥተው ሲያሸከረክሩ ተጋጩ
አሜሪካዊው ፖለቲከኛ አምደኛ በሆኑበት ጋዜጣ ላይ ሰዎች ጠጥተው እንዳያሽከረክሩ ከጻፉ በኋላ፤ ጠጥተው ሲያሽከርክሩ ተይዘዋል። ብራይንል ኮለበ የተባሉት ሪፐብሊካን በፈረንጆቹ አዲስ ዓመት ዋዜማ ላይ ኒው ዮርክ ከተማ ውስጥ ጠጥተው ሲያሽከረክሩ ተጋጭተዋል ብሏል ፖሊስ።
ይህ ከመሆኑ ከአንድ ሳምንት በፊት ፖለቲከኛው ብራይን፤ በጋዜጣ ላይ ባሳተሙት ጽሁፍ ሰዎች በምንም አይነት ጠጥተው ማሽከርከር እንደሌለባቸው ጽፈው ነበር። ከአንድ ሳምንት በኋላ እርሳቸው ጠጥተው ሲያሸከረክሩ ከግዑዝ ነገር ጋር ተጋጭተው በቁጥጥር ሥር ውለዋል። የ67 ዓመቱ ፖለቲከኛ በቁጥጥር ሥር ከዋሉ በኋላ በሰጡት ቃል "እጅግ በጣም ይቅርታ'' ብለዋል። "ማክሰኞ ምሽት ለተፈጸመው ነገር ምንም አይነት ማስተባበያ እና ምክንያት ላቀርብ አልችልም። የወሰደኩት እርምጃ ስህተት ነው። ለዚህም በጣም ተጸጽቻለሁ" ብለዋል ፖለቲከኛው። ፖሊስ እንዳለው ፖለቲከኛው መንግሥት የሰጣቸውን መኪና ከውሃ ማስወገጃ ቱቦ ጋር አጋጭተዋል። ፖለቲከኛው አደጋው በደረሰበት ወቅት እና ፖሊስ ጣቢያ ከደረሱ በኋላ የተደረገላቸውን የአልኮል ምርመራ ማለፍ አልቻሉም። ብራይን ኮለብ ሪፐብሊካኖችን ወክለው ከሚያደርጉትን ፖለቲካዊ ተሳትፎ ራሳቸውን እንዲያገሉ በተለያዩ አካላት እየተጠየቁ ነው።
@UnityPark
አሜሪካዊው ፖለቲከኛ አምደኛ በሆኑበት ጋዜጣ ላይ ሰዎች ጠጥተው እንዳያሽከረክሩ ከጻፉ በኋላ፤ ጠጥተው ሲያሽከርክሩ ተይዘዋል። ብራይንል ኮለበ የተባሉት ሪፐብሊካን በፈረንጆቹ አዲስ ዓመት ዋዜማ ላይ ኒው ዮርክ ከተማ ውስጥ ጠጥተው ሲያሽከረክሩ ተጋጭተዋል ብሏል ፖሊስ።
ይህ ከመሆኑ ከአንድ ሳምንት በፊት ፖለቲከኛው ብራይን፤ በጋዜጣ ላይ ባሳተሙት ጽሁፍ ሰዎች በምንም አይነት ጠጥተው ማሽከርከር እንደሌለባቸው ጽፈው ነበር። ከአንድ ሳምንት በኋላ እርሳቸው ጠጥተው ሲያሸከረክሩ ከግዑዝ ነገር ጋር ተጋጭተው በቁጥጥር ሥር ውለዋል። የ67 ዓመቱ ፖለቲከኛ በቁጥጥር ሥር ከዋሉ በኋላ በሰጡት ቃል "እጅግ በጣም ይቅርታ'' ብለዋል። "ማክሰኞ ምሽት ለተፈጸመው ነገር ምንም አይነት ማስተባበያ እና ምክንያት ላቀርብ አልችልም። የወሰደኩት እርምጃ ስህተት ነው። ለዚህም በጣም ተጸጽቻለሁ" ብለዋል ፖለቲከኛው። ፖሊስ እንዳለው ፖለቲከኛው መንግሥት የሰጣቸውን መኪና ከውሃ ማስወገጃ ቱቦ ጋር አጋጭተዋል። ፖለቲከኛው አደጋው በደረሰበት ወቅት እና ፖሊስ ጣቢያ ከደረሱ በኋላ የተደረገላቸውን የአልኮል ምርመራ ማለፍ አልቻሉም። ብራይን ኮለብ ሪፐብሊካኖችን ወክለው ከሚያደርጉትን ፖለቲካዊ ተሳትፎ ራሳቸውን እንዲያገሉ በተለያዩ አካላት እየተጠየቁ ነው።
@UnityPark
በዛሬው ዕለት ከሰአት በኋላ በአንድነት ፓርክ "ህልሜ ለሃገሬ " በሚል ርዕስ የዝነኛው ኢትዮ ጃዝ ባንድ አባላት ጎብኚዎቻችንን በሙዚቃ ያዝናናሉ። በዝግጀቱም አበጋዝ ሺዎታ ክብረወረቅ ፣ ሄኖክ ተመስገን ፣ግሩም መዝሙር ፣አሸናፊ አሊ እና ያሬድ ተፈራ ስራዎቻቸውን ያቀርባሉ። ጎብኚዎቻችን ከትኬት ክፍያ ውጪ ያለምንም ተጨማሪ ክፍያ ይህንን የመዝናኛ ዝግጅት መታደም ይችላሉ።
በዛሬው ዕለት አረጋውያን፣ህፃናት እና አካል ጉዳተኞች የገና በዓልን ከጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ጋር በአንድነት ፓርክ ያከበሩ ሲሆን በቆይታቸውም በፓርኩ ውስጥ የሚገኙ መስህቦችን ጎብኝተዋል።
Among our yesterday visitors.
Buy your tickets now at www.unitypark.et
#unitypark
#unityparkethiopia
#አንድነትፓርክ
#ETHIOPIA
@unitypark
Buy your tickets now at www.unitypark.et
#unitypark
#unityparkethiopia
#አንድነትፓርክ
#ETHIOPIA
@unitypark
ከቅዳሜ ጥር 30 እስከ ረቡዕ የካቲት 4 ድረስ የአንድነት ፓርክ ለጎብኚዎች ዝግ እንደሚሆን እየገለፅን በእነዚህ ቀናትም ፓርኩን ለመጎብኘት ትኬት አስቀድማችሁ የቆረጣችሁ ጎብኚዎች ከሀሙስ የካቲት 5 ጀምሮ ጉብኝታችሁን ማከናወን የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።
From Saturday, February 08 to Wednesday, February 12 Unity Park will be closed for visitors.Visitors who already bought entrance ticket can visit the park from Thursday, February13 onward.
From Saturday, February 08 to Wednesday, February 12 Unity Park will be closed for visitors.Visitors who already bought entrance ticket can visit the park from Thursday, February13 onward.