Congratulations to all Ethiopians in all corners of the country for finalizing a successful #GreenLegacy season this year with 6.7bil seedlings planted, surpassing our set target.
ለኢትዮጵያዊነታችን ብዝኃነታችን ማገሩ፣ ጀግንነታችን አጥሩ፣ አንድነታችን ዓምዱ፣ ነጻነታችን መንገዱ ነው ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር። 2/2
የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ በወሎ ግንባር በነበረ ውጊያ ኢትዮጵያውያን ያልሆኑ ኃይሎች ተሳትፈዋል አሉ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት ለከፍተኛ የመንግሥት አመራሮች በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ማብራሪያ በሰጡበት ወቅት ነው።
" በወሎ ግንባር በነበረው ውጊያ ኢትዮጵያውያን ያልሆኑ ኃይሎች ከአሸባሪው ቡድን ጋር ተሳትፈዋል" ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጦርነቱ የተሳተፉት እንነዚህ አካላት ኢትዮጵያውያን ያልሆኑና የኢትዮጵያውያን ዝርያ የሌላቸው #ነጮች እና #ጥቁሮች ናቸው ብለዋል ፤ በጦርነቱ ላይ ተሳትፈውም መስዋትነት መክፈላቸውን ገልፀዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ኢትዮጵያ የገጠመችው ጦርነት ከአንድ ወገን ጋር ብቻ እንዳልሆነ በመረዳት ህዝቡ ዋጋ ለመክፈል ያለውን ፍቅር በተግባር ሊገልጽ እንደሚገባ አሳስበዋል ሲል ኤፍ ቢ ሲ ዘግቧል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት ለከፍተኛ የመንግሥት አመራሮች በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ማብራሪያ በሰጡበት ወቅት ነው።
" በወሎ ግንባር በነበረው ውጊያ ኢትዮጵያውያን ያልሆኑ ኃይሎች ከአሸባሪው ቡድን ጋር ተሳትፈዋል" ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጦርነቱ የተሳተፉት እንነዚህ አካላት ኢትዮጵያውያን ያልሆኑና የኢትዮጵያውያን ዝርያ የሌላቸው #ነጮች እና #ጥቁሮች ናቸው ብለዋል ፤ በጦርነቱ ላይ ተሳትፈውም መስዋትነት መክፈላቸውን ገልፀዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ኢትዮጵያ የገጠመችው ጦርነት ከአንድ ወገን ጋር ብቻ እንዳልሆነ በመረዳት ህዝቡ ዋጋ ለመክፈል ያለውን ፍቅር በተግባር ሊገልጽ እንደሚገባ አሳስበዋል ሲል ኤፍ ቢ ሲ ዘግቧል።
Unity Park-አንድነት ፓርክ
Video
Video : የኢትዮጵያ ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ወደ ግንባር ዘምተው ሰራዊቱን እንደሚመሩ በይፋ ካሳወቁ በኃላ ዛሬ በቴሌቪዥን መስኮት ለህዝብ ታይተዋል።
እየመሩት ያለው ሰራዊት ከፍተኛ ድል እያስመዘገበ መሆኑን አሳውቀዋል።
ጠ/ሚኒስትሩ ለሚዲያ በሰጡት አጭር መግለጫ ካሳጊታ መያዙን ዛሬ ደግሞ ጭፍራ እንዲሁም ቡርቃ እንደሚያዙ ገልፀዋል። "ነገምይቀጥላል ትላልቅ ድሎች አሉ " ብለዋል።
ዶክተር ዐቢይ አህመድ ፥ "የምንፈልገው እኛ ሞተን የምትቆም ኢትዮጵያን ማየት ነው" ያሉ ሲሆን " የኢትዮጵያ ነጻነት አስኪረጋገጥ ወደ ኋላ ማለት የለም " ብለዋል።
አክለውም ፥ " በአሁኑ ሰዓት የኢትዮጵያ ሰራዊት ሞራል ከፍተኛ ነው ፤ ጠላት ከእኛ ጋር ለመፎካከር የሚያስችል ቁመና የለውም " ሲሉ ተናግረዋል።
እየመሩት ያለው ሰራዊት ከፍተኛ ድል እያስመዘገበ መሆኑን አሳውቀዋል።
ጠ/ሚኒስትሩ ለሚዲያ በሰጡት አጭር መግለጫ ካሳጊታ መያዙን ዛሬ ደግሞ ጭፍራ እንዲሁም ቡርቃ እንደሚያዙ ገልፀዋል። "ነገምይቀጥላል ትላልቅ ድሎች አሉ " ብለዋል።
ዶክተር ዐቢይ አህመድ ፥ "የምንፈልገው እኛ ሞተን የምትቆም ኢትዮጵያን ማየት ነው" ያሉ ሲሆን " የኢትዮጵያ ነጻነት አስኪረጋገጥ ወደ ኋላ ማለት የለም " ብለዋል።
አክለውም ፥ " በአሁኑ ሰዓት የኢትዮጵያ ሰራዊት ሞራል ከፍተኛ ነው ፤ ጠላት ከእኛ ጋር ለመፎካከር የሚያስችል ቁመና የለውም " ሲሉ ተናግረዋል።