الزواج في الإسلام /ትዳር በኢስላም
22K subscribers
372 photos
17 videos
7 files
913 links
﴿وَمِنْ آيَاتِهِ أَنْ خَلَقَ لَكُم مِّنْ أَنفُسِكُمْ أَزْوَاجًا لِّتَسْكُنُوا إِلَيْهَا وَجَعَلَ بَيْنَكُم مَّوَدَّةً وَرَحْمَةً﴾

ለማንኛዉም አስተያየት☞☞ @Tidarbaislam_bot
ለይ ያድርሱን

ለጥያቄ ☞☞ t.me/Hayatbintkedir
Download Telegram
::::‘'''#ፍቅር_በኢስላም::::::::::::
__________
ጋብቻ በኢስላም ልዩ ትኩረት ከተቸራቸው ማህበራዊ ጉዳዮች አንዱ ነው። ጋብቻ ኢስላም ከሰጣቸው እና ካበረታታቸው ጉዳዮች ውስጥ አንዱ ነው። የነብያት ፈለግም ነው።

《•ኢስላም ለትዳር ድንጋጌና ስርአትን በመዘርጋት ትኩረት ሰጥቶታል። የባለ ትዳሮች መብት መከበር የጋብቻው ግንኙነት እንዲያጎለብትና እንዲረጋ ያደርጋል። በመንፈስ የተረጋጋ፤ በእምነቱ የፀና ፣ በሁሉም የማህበራዊ ጉዳዮች ላይ ትኩረት ይሰጣል።

《•በጋብቻ ሰንሰለት የተቆራኘ ፍቅር አንድም ለስሜት አንድም የአምልኮ ዋጋ ያለው ነው። ከወንጀልም መጠበቂያ ነው። የረሡል ﷺ ሱና ነው።

《•የአላህን ዉዴታ በመሻት በምትለግሰው ምፅዋት ምንዳ ታገኛለህ ሌላው ቀርቶ ለባለቤትህ በምታጎርሳት ጉርሻ እንኳ ምንዳ አለህ አንቺም ምንዳ አለሽ።

《•አልሃምዱሊላህ ከኢስላማዊ ድንጋጌዎች መካከል ኢስላም ለአንድ ጋብቻ ትክክለኛነት በባልም ሆነ በሚስት በኩል የግድ ሊሟሉ የሚገባቸው መስፈርቶችን አስቀምጧል። በሀይማኖቷና በባህሪዋ ጠንካራዋን እንድንመርጥ ይመክራል።

《•ምክኒያቱም ወደፊት ለልጆችህ እናትና ተንከባካቢ፣ ለአንተ ደግሞ በመልካም ነገር ላይ የምታግዝህና የምታጠናክርህ በመሆኗ ነው።



《• ነብዩ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦ ባለ ሀይማኖቷን (ዲን ያላትን) ምረጥ አለያ እጅህ አመድ አፋሽ ትሆናለች። (አል ቡኻሪ 4802 /ሙስሊም 1466)

《• ባለቤትህ ጥብቅና ጨዋ መሆን አለባት። በዝሙትና በእንዝላልነት የምትታወቅ ሴትን ማግባት ክልክል ነው። አላህ ﷻ እንዲህ ይላል፦ ከምእመናት ጥብቆቹም ከእነዚያ ከእናንተ በፊት መጽሐፍን ከተሰጡት ሴቶች ጥብቆቹም፤ (ተፈቀዱላችሁ) አል ማኢዳህ 5፡5

《•ለዘላለሙ ሊያገባቸው እርም ከተደረጉ መሀሪሞች መካከል መሆን የለባትም። አንዲት ሴትን ከእህቷ ወይም ከአክስቶቿ ማለትም ከአባቷ እህት ወይም ከእናቷ እህት ጋር በአንድ ላይ ማግባት አይፈቀድለትም።

《•በጣምራዎች መካከል ፍቅር ሳይኖር ሳይዋደዱ አይሆንም በጭራሽ ፍቅር አንዱ ህይወታችን ነው። ሁሉመ ሰው ወደርሱ ይሮጣል ምድርን በሙሉ በቀኝም በግራ ፍቅርን ይፈልጋል። የሚወደውን ሲያጣ በጣም ያዝናል። አላህ ﷻ ይወደናል ፣ ይጠብቀናል፣ ይምረናል፣ ምንም ጥላቻ የሌለበት ላጣኸው ነገር አትዘን /አትዘኝ/ አላህ ማንንም አይበድልም።

《• ረሡል ﷺ አንዲት ሴት የምታጠባው ልጅ እሳት ላይ እንዲወረወር ትፈልጋለችን?አሉ "ላ ላ ላ" ያረሡለሏህ ሲሏቸው አላህ ከዛም በላይ አዛኝ ነው። አሉ

《•የምትወዱትን ስታጡ አላህን አመስግኑ ለበጎ ነው። የሰው ልጅ ሀብታም፣ ደሃ፣ የተማረ፣ መሀይም..አለ ሁሉም ፍቅር ፈላጊ ነው።

《• ፍቅር የሰው ልጅ ሲከተለው እንደ ኳስ የሚንከባለል ይመስላል ፣ተስፋ እንቆርጣለን። ፍቅር አይንከባለልም የሚንከባለለው የሰው ልጅ ነው። የወደደ፣ ያፈቀረ፣ ጆሮው ሰምቶ ደንቆሮ ፣አይኑ አይቶ እውር ይሆናል፤ ፍቅር ሳይሆን እውሩ የሰው ልጅ ሲያፈቅር ባፈቀረው ሰው ምክኒያት የፈረደበት ደካማ ጎን ነው።

《• ምክኒያቱም፦ የሰው ልጅ ከፍተኛ ቦታ ለፍቅር ስለሚሰጥ። ወንድ ልጅ በፍቅር ምክኒያት ትንሽ ሊለዝብ ይችላል ሴት ልጅ ግን መለዘብ ሳይሆን ሙሉ በሙሉ አቋሟን ለእርሡ ብላ ትለውጣለች።

《• ሴት ልጅ ትዳሯን ቤቷን እንደ ቤተ መንግስት ነው የምታየው። ሴት ልጅ ሹመት ቢሰጣት አንድ ወንድ የሚያፈቅራትን ያክል ክብርና ኩራት አይሰማትም። ሴት ልጅ እውነተኛ ፍቅር ከያዛት ከልብ የሚያፈቅራት ወንድ ካገኘች ቤተ መንግሥት ውስጥ አለምን ከሚመራው ንጉስ የበለጠ ደስታ ይሰማታል።

ወንድ ልጅ ፍቅር በአይኑ ይገባዋል። ይህ ማለት ወንድ ልጅ ባገኘው አጋጣሚ፣ የተዋበች ቆንጆ ልጅ ሊያፈቅር ይችላል። በውበትም በአልባሳትም፣ በብልጭልጭ ነገሮች ላይ ሁሉ አይኑ ያርፋል

《• ሴት ደግሞ በጆሮዋ ነው ፍቅር የሚገባት ጥሩ ነገር የሚያወራትን፣ ባገኘው አጋጣሚ ፍቅሩን የሚገልፅላትን፣ ሲያስከፋት ይቅርታ የሚጠይቃትን ስጦታ (ሲዋክ ) እንኳ ቢሆን የሚገዛላትን እና ደግሞ ስታወራው በቁም ነገር የሚያዳምጣትን፣ ባታወራው እንኳ ፊቷን አይቶ መከፋቷን የሚረዳት ችግሯን ሳታወራው የሚፈታላት ትወዳለች።

《• ወንድ ልጅ አቀባበልን ይወዳል። ከውጭ ሲመጣ #ተኳኩላ_ምግብ_ሰርታ ማታ ከሆነ ልጆቿን አስተኝታ የምትጠብቀውን ሴት ይወዳል።

《•ባል እና ሚስት ከተሳካ የሚዋደዱ ቢሆኑ ይመረጣል። ግን እንደ እድል ሆኖ ባል እና ሚስት ሁሉም ባይሆን ብዙዎቹ የሚዋደዱ (የሚፋቀሩ) አይደሉም። ነገር ግን ትዳር በራሱ የራሱ ህግ ስላለው ተከባብረው ተደማምጠው ብዙ ልጆች ወልደው አብረው አርጅተው ይሞታሉ።

《• ትዳር የብዙዎች ፍላጎት ቢሆንም ለጥቂቶች ብቻ ነው የሚሳካው። አንዲት እንግሊዎት የመንግስት ልጅ ነበረች። ከአባቷ በጣም ብዙ ንብረት ወረሰች፣ እርሷ ግን ገንዘቧን አስቀምጣ ደሃ አገባች። አንድ ድሀ የሆነ በዜግነቱ ህንዳዊ አገባች። እቤቱ ወሰዳት ግን የምትፈልገውን ፍቅር አላገኘችም ተፈታች። ከዛም በኋላ እንግሊዛዋ ዶክተር አገባች ተፈታች። ፈረንሳዊ አገባች ተፈታች። ብዙ ባል አገባች ተፈታች። #በመጨረሻ_ግን_በጣም_ጥሩ_ትዳር_አገኘች ወለደች።

《•ከዛ አንቺ እጅግ በጣም ሀብታም ነሽ ለምንድን ነበር እያገባሽ የምትፈችው በማለት ተጠየቀች። እሷም ጥሩ ህይወት እና የሚወደኝ እና የምወደው ባል ፈልጌ ነው አለች። የሚያግዘኝን የሚመቸኝን እየፈለግኩ ትዳር በገንዘብ ብዛት አይሳካም መተጋገዝን ፍቅርን ይጠይቃል።

《• ከሚወድሽ ወይም ከሚወድህ ሰው ጋር መኖር እረፍት ነው። ከደስታ ሁሉ ደስታ ከሚወዱት ጋር መኖር ነው። ለብዙዎች ባይሳካም ተስፋ አትቁረጡ ብዙ የለፉበት ነገር ትርፍ አለው።

#አንዳንድ_ሰዎች_መፍትሄውን እጃቸው ላይ አስቀምጠው እየረዱህ እንደሆነ ለማስመሰል ይጥራሉ።

#ለአንተ የሚያስፈልግህን ወሳኝ ነገር ከመስጠት ይልቅ ስትጣጣር ትንሽ ጥቅም ያለው ነገር ይመርጣሉ።

#በቀላሉ ማዳን እየቻሉ በቀላሉ ያጠፉሀል።

#ተስፋ በሚያስቆርጥ ሁኔታ ውስጥ ሆነህ ስትጣጣር ከማገዝ ይልቅ "አብሽር አይዞህ" እያሉ ምንም ሳያግዙህ አቅምህን ያስጨርሡሀል።

《• በእንደዚህ አይነት ሁኔታ ላይ ስትሆን አላህን አስታውስ እርሡ አላህ በጥቁር ጨለማ፣ በጥቁር ድንጋይ ላይ የምትራመድን ጥቁር #ጉንዳን_የእርምጃዋን_ኮቴ_የሚሰማ ታላቅ ጌታ ነውና! እርሱን ለምን (ተማፀን) በእርሡም ተመካ!
☞::::ፍቅር_በኢስላም::::☜

💍ጋብቻ በኢስላም ልዩ ትኩረት ከተቸራቸው ማህበራዊ ጉዳዮች አንዱ ነው። ጋብቻ ኢስላም ከሰጣቸው እና ካበረታታቸው ጉዳዮች ውስጥ አንዱ ነው። የነብያት ፈለግም ነው።

《•ኢስላም ለትዳር ድንጋጌና ስርአትን በመዘርጋት ትኩረት ሰጥቶታል። የባለ ትዳሮች መብት መከበር የጋብቻው ግንኙነት እንዲያጎለብትና እንዲረጋ ያደርጋል። በመንፈስ የተረጋጋ፤ በእምነቱ የፀና ፣ በሁሉም የማህበራዊ ጉዳዮች ላይ ትኩረት ይሰጣል።

《•በጋብቻ ሰንሰለት የተቆራኘ ፍቅር አንድም ለስሜት አንድም የአምልኮ ዋጋ ያለው ነው። ከወንጀልም መጠበቂያ ነው። የረሡል ﷺ ሱና ነው።

《•የአላህን ዉዴታ በመሻት በምትለግሰው ምፅዋት ምንዳ ታገኛለህ ሌላው ቀርቶ ለባለቤትህ በምታጎርሳት ጉርሻ እንኳ ምንዳ አለህ አንቺም ምንዳ አለሽ።

《•አልሃምዱሊላህ ከኢስላማዊ ድንጋጌዎች መካከል ኢስላም ለአንድ ጋብቻ ትክክለኛነት በባልም ሆነ በሚስት በኩል የግድ ሊሟሉ የሚገባቸው መስፈርቶችን አስቀምጧል። በሀይማኖቷና በባህሪዋ ጠንካራዋን እንድንመርጥ ይመክራል።

《•ምክኒያቱም ወደፊት ለልጆችህ እናትና ተንከባካቢ፣ ለአንተ ደግሞ በመልካም ነገር ላይ የምታግዝህና የምታጠናክርህ በመሆኗ ነው።



《• ነብዩ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦ ባለ ሀይማኖቷን (ዲን ያላትን) ምረጥ አለያ እጅህ አመድ አፋሽ ትሆናለች። (አል ቡኻሪ 4802 /ሙስሊም 1466)

《• ባለቤትህ ጥብቅና ጨዋ መሆን አለባት። በዝሙትና በእንዝላልነት የምትታወቅ ሴትን ማግባት ክልክል ነው። አላህ ﷻ እንዲህ ይላል፦ ከምእመናት ጥብቆቹም ከእነዚያ ከእናንተ በፊት መጽሐፍን ከተሰጡት ሴቶች ጥብቆቹም፤ (ተፈቀዱላችሁ) አል ማኢዳህ 5፡5

《•ለዘላለሙ ሊያገባቸው እርም ከተደረጉ መሀሪሞች መካከል መሆን የለባትም። አንዲት ሴትን ከእህቷ ወይም ከአክስቶቿ ማለትም ከአባቷ እህት ወይም ከእናቷ እህት ጋር በአንድ ላይ ማግባት አይፈቀድለትም።

《•በጣምራዎች መካከል ፍቅር ሳይኖር ሳይዋደዱ አይሆንም በጭራሽ ፍቅር አንዱ ህይወታችን ነው። ሁሉመ ሰው ወደርሱ ይሮጣል ምድርን በሙሉ በቀኝም በግራ ፍቅርን ይፈልጋል። የሚወደውን ሲያጣ በጣም ያዝናል። አላህ ﷻ ይወደናል ፣ ይጠብቀናል፣ ይምረናል፣ ምንም ጥላቻ የሌለበት ላጣኸው ነገር አትዘን /አትዘኝ/ አላህ ማንንም አይበድልም።

《• ረሡል ﷺ አንዲት ሴት የምታጠባው ልጅ እሳት ላይ እንዲወረወር ትፈልጋለችን?አሉ "ላ ላ ላ" ያረሡለሏህ ሲሏቸው አላህ ከዛም በላይ አዛኝ ነው። አሉ

《•የምትወዱትን ስታጡ አላህን አመስግኑ ለበጎ ነው። የሰው ልጅ ሀብታም፣ ደሃ፣ የተማረ፣ መሀይም..አለ ሁሉም ፍቅር ፈላጊ ነው።

《• ፍቅር የሰው ልጅ ሲከተለው እንደ ኳስ የሚንከባለል ይመስላል ፣ተስፋ እንቆርጣለን። ፍቅር አይንከባለልም የሚንከባለለው የሰው ልጅ ነው። የወደደ፣ ያፈቀረ፣ ጆሮው ሰምቶ ደንቆሮ ፣አይኑ አይቶ እውር ይሆናል፤ ፍቅር ሳይሆን እውሩ የሰው ልጅ ሲያፈቅር ባፈቀረው ሰው ምክኒያት የፈረደበት ደካማ ጎን ነው።

《• ምክኒያቱም፦ የሰው ልጅ ከፍተኛ ቦታ ለፍቅር ስለሚሰጥ። ወንድ ልጅ በፍቅር ምክኒያት ትንሽ ሊለዝብ ይችላል ሴት ልጅ ግን መለዘብ ሳይሆን ሙሉ በሙሉ አቋሟን ለእርሡ ብላ ትለውጣለች።

《• ሴት ልጅ ትዳሯን ቤቷን እንደ ቤተ መንግስት ነው የምታየው። ሴት ልጅ ሹመት ቢሰጣት አንድ ወንድ የሚያፈቅራትን ያክል ክብርና ኩራት አይሰማትም። ሴት ልጅ እውነተኛ ፍቅር ከያዛት ከልብ የሚያፈቅራት ወንድ ካገኘች ቤተ መንግሥት ውስጥ አለምን ከሚመራው ንጉስ የበለጠ ደስታ ይሰማታል።

ወንድ ልጅ ፍቅር በአይኑ ይገባዋል። ይህ ማለት ወንድ ልጅ ባገኘው አጋጣሚ፣ የተዋበች ቆንጆ ልጅ ሊያፈቅር ይችላል። በውበትም በአልባሳትም፣ በብልጭልጭ ነገሮች ላይ ሁሉ አይኑ ያርፋል

《• ሴት ደግሞ በጆሮዋ ነው ፍቅር የሚገባት ጥሩ ነገር የሚያወራትን፣ ባገኘው አጋጣሚ ፍቅሩን የሚገልፅላትን፣ ሲያስከፋት ይቅርታ የሚጠይቃትን ስጦታ (ሲዋክ ) እንኳ ቢሆን የሚገዛላትን እና ደግሞ ስታወራው በቁም ነገር የሚያዳምጣትን፣ ባታወራው እንኳ ፊቷን አይቶ መከፋቷን የሚረዳት ችግሯን ሳታወራው የሚፈታላት ትወዳለች።

《• ወንድ ልጅ አቀባበልን ይወዳል። ከውጭ ሲመጣ #ተኳኩላ_ምግብ_ሰርታ ማታ ከሆነ ልጆቿን አስተኝታ የምትጠብቀውን ሴት ይወዳል።

《•ባል እና ሚስት ከተሳካ የሚዋደዱ ቢሆኑ ይመረጣል። ግን እንደ እድል ሆኖ ባል እና ሚስት ሁሉም ባይሆን ብዙዎቹ የሚዋደዱ (የሚፋቀሩ) አይደሉም። ነገር ግን ትዳር በራሱ የራሱ ህግ ስላለው ተከባብረው ተደማምጠው ብዙ ልጆች ወልደው አብረው አርጅተው ይሞታሉ።

《• ትዳር የብዙዎች ፍላጎት ቢሆንም ለጥቂቶች ብቻ ነው የሚሳካው። አንዲት እንግሊዎት የመንግስት ልጅ ነበረች። ከአባቷ በጣም ብዙ ንብረት ወረሰች፣ እርሷ ግን ገንዘቧን አስቀምጣ ደሃ አገባች። አንድ ድሀ የሆነ በዜግነቱ ህንዳዊ አገባች። እቤቱ ወሰዳት ግን የምትፈልገውን ፍቅር አላገኘችም ተፈታች። ከዛም በኋላ እንግሊዛዋ ዶክተር አገባች ተፈታች። ፈረንሳዊ አገባች ተፈታች። ብዙ ባል አገባች ተፈታች። #በመጨረሻ_ግን_በጣም_ጥሩ_ትዳር_አገኘች ወለደች።

《•ከዛ አንቺ እጅግ በጣም ሀብታም ነሽ ለምንድን ነበር እያገባሽ የምትፈችው በማለት ተጠየቀች። እሷም ጥሩ ህይወት እና የሚወደኝ እና የምወደው ባል ፈልጌ ነው አለች። የሚያግዘኝን የሚመቸኝን እየፈለግኩ ትዳር በገንዘብ ብዛት አይሳካም መተጋገዝን ፍቅርን ይጠይቃል።

《• ከሚወድሽ ወይም ከሚወድህ ሰው ጋር መኖር እረፍት ነው። ከደስታ ሁሉ ደስታ ከሚወዱት ጋር መኖር ነው። ለብዙዎች ባይሳካም ተስፋ አትቁረጡ ብዙ የለፉበት ነገር ትርፍ አለው።

#አንዳንድ_ሰዎች_መፍትሄውን እጃቸው ላይ አስቀምጠው እየረዱህ እንደሆነ ለማስመሰል ይጥራሉ።

#ለአንተ የሚያስፈልግህን ወሳኝ ነገር ከመስጠት ይልቅ ስትጣጣር ትንሽ ጥቅም ያለው ነገር ይመርጣሉ።

#በቀላሉ ማዳን እየቻሉ በቀላሉ ያጠፉሀል።

#ተስፋ በሚያስቆርጥ ሁኔታ ውስጥ ሆነህ ስትጣጣር ከማገዝ ይልቅ "አብሽር አይዞህ" እያሉ ምንም ሳያግዙህ አቅምህን ያስጨርሡሀል።

《• በእንደዚህ አይነት ሁኔታ ላይ ስትሆን አላህን አስታውስ እርሡ አላህ በጥቁር ጨለማ፣ በጥቁር ድንጋይ ላይ የምትራመድን ጥቁር #ጉንዳን_የእርምጃዋን_ኮቴ_የሚሰማ ታላቅ ጌታ ነውና! እርሱን ለምን (ተማፀን) በእርሡም ተመካ!

💍:::::::ቴሌግራማችን:::::::💍

╰➤ ❝@Tidar_Be_Islam🌸🍃
╭┈─────── ೄྀ࿐ ˊˎ-
╰➤ ❝@Tidar_Be_Islam🌸🍃