ISLAMIC SCHOOL via @like
#የረሱል የትዳር ሂወት
👑ክፍል ሶስት~ ✍
:
📩ጋብቻ የሰላም የጤና እና የመረጋጋት ምንጭ እንደሆነ ሁሉ በተቃራኒው ትዳር አልባነት ደግሞ ለእብደት ከሚዳርጉ መንስኤወች አንዱ ተደርጎ ይቆጠራል( ኢማሙ አልጁወይኒይ አልሻፊኢ)"
-->ነብዩ ሙሐመድ ሰ ዐ ወ መጀመሪያ ለነብይነት በተመረጡ ሰአት ከጎናቸው የቆመችው ኸድጃ ረ ዐ ነች በገንዘቧ ረድታቸዋለች ..ሰወች ሲያስዋሿቸው ተቀብላቸዋለች .. ሰወች በሸሿቸው ግዜ ከጎናቸው በመሆን እረድታቸዋለች .. ነገር ግን ኸድጃ ስትሞት ረሱል በጣም አዝነው ነበር ከሞተች ሞተች ነው ሴት ቢሄድ ሴት ይተካል አላሉም እንደውም በጣም ከማዘናቸው የተነሳ አመቱ የሀዘን አመት በመባል ይታወቅ ነበር ......
🛍 ኸድጃ ከሞተች በኃላ ሰወች ጋር ሲሆኑ በተደጋጋሚ ያነሷት ነበር ጓደኞቿን ይንከባከቡ ነበር ዓዒሻ እስክትቀና ድረስ ....
=>ወንድሜ ሆይ ልብ በል👓 የነብይህን መንገድ ተከተል እሳቸውን ከተከተልክ ታተርፋለህ እንጅ አትከስርም ረሱል ሚስቶቻቸው በሂወት ሳይኖሩ ምን ያክል ይወዷቸው ጓደኞቻቸው ሳይቀሩ ይንከባከቡ እንደነበር ...
አንተ ግን በሂወት እያለች እንኳ ምን ያክል ለሚስትህ ቦታ ትሰጣታለህ ?
⛔️ወንድሜ ሚስትህ ያገባሀት እንደ እራስህ ልታያት እና ልትከባከባት እንጅ!ይሄን ስላልሰራሽ የተለያየ ምክናየት እየደረደርክ ሌላ ላገባ ነው ልደርብብሽ ነው እያልክ የምታስፈራራት የቤትህ ሰራተኛ አይደለችም❗️..
↪️እወቅ ሁለተኛ ለማግባት እኮ እንደ ማንኛውም ኢባዳ ሸርጥ አለውጂ! ምግብ ጨው ባነሰው እና ምሳ በወቅቱ ባልቀረበ ቁጥር ሌላ ላገባ ነው የሚል ነጠላ ዜማህ አይደለም !;
=> አንችም እህቴ በነጋ በመሸ ቁጥር ከአቅሙ በላይ የሆኑ ነገሮችን እየጠቀሽ መብቴ ነው ካልሆነ እከስሀለሁ እያልሽ እየነዘነዝሽ ሸሪአ ያስቀመጠልሽን ድንበር አትለፊ👀
🔮ነብዩ ሙሐመድ ሰ ዐ ወ ሚስቶቻቸው የተለያየ ህመም ይሁን የተለየ የሀዘን ስሜት ላይ በሚሆኑ ሰአት እጃቸውን ይይዙና በፍቅር ቃላት አይዞሽ ከጎንሽ ነኝ እያሉ ያበረታቷቸውና // ያፅናኗቸው ነበር ...
🎁ባሁን ሰአት ሚስቱ እቤት በምትታመም ሰአት ምንም ትኩረት የማይሰጡ እንዳሉ ብዙወቹ የምናውቀው የምንሰማው ነው እየተደረገም ያለ ነገር ነው ሀቂቃ መሆን ያለበት አንድ ሰው እንኳን በትዳር አብረው እየኖሩ አይደለም እንኳን ኢስላም አዞን እንኳን እረሱል አዘው አይደለም እንደ ሰብአዊነት አንድ ሰው ሲታመም ሌላኛው ለሌላኛው ሊያዝን ይገባል.. ግድ ነው ።
💐ረሱል በምድር ያሉትን ፍጥረታት እዘኑላቸው በሰማይ ያለው ያዝንላችሆል ብለዋል
ከሚስቱ ጋር በኒካህ ተሳስሮ እየኖረ አላህ በቁርአን ላይ እርህራሄና እዝነትን ውዴታን አስቀምጧል ✅✅
#Part4⃣
ይቀጥላል✍
☟ 🎖SHARE🎖 ☟
@Islam_and_Science @Islam_and_Science
👑ክፍል ሶስት~ ✍
:
📩ጋብቻ የሰላም የጤና እና የመረጋጋት ምንጭ እንደሆነ ሁሉ በተቃራኒው ትዳር አልባነት ደግሞ ለእብደት ከሚዳርጉ መንስኤወች አንዱ ተደርጎ ይቆጠራል( ኢማሙ አልጁወይኒይ አልሻፊኢ)"
-->ነብዩ ሙሐመድ ሰ ዐ ወ መጀመሪያ ለነብይነት በተመረጡ ሰአት ከጎናቸው የቆመችው ኸድጃ ረ ዐ ነች በገንዘቧ ረድታቸዋለች ..ሰወች ሲያስዋሿቸው ተቀብላቸዋለች .. ሰወች በሸሿቸው ግዜ ከጎናቸው በመሆን እረድታቸዋለች .. ነገር ግን ኸድጃ ስትሞት ረሱል በጣም አዝነው ነበር ከሞተች ሞተች ነው ሴት ቢሄድ ሴት ይተካል አላሉም እንደውም በጣም ከማዘናቸው የተነሳ አመቱ የሀዘን አመት በመባል ይታወቅ ነበር ......
🛍 ኸድጃ ከሞተች በኃላ ሰወች ጋር ሲሆኑ በተደጋጋሚ ያነሷት ነበር ጓደኞቿን ይንከባከቡ ነበር ዓዒሻ እስክትቀና ድረስ ....
=>ወንድሜ ሆይ ልብ በል👓 የነብይህን መንገድ ተከተል እሳቸውን ከተከተልክ ታተርፋለህ እንጅ አትከስርም ረሱል ሚስቶቻቸው በሂወት ሳይኖሩ ምን ያክል ይወዷቸው ጓደኞቻቸው ሳይቀሩ ይንከባከቡ እንደነበር ...
አንተ ግን በሂወት እያለች እንኳ ምን ያክል ለሚስትህ ቦታ ትሰጣታለህ ?
⛔️ወንድሜ ሚስትህ ያገባሀት እንደ እራስህ ልታያት እና ልትከባከባት እንጅ!ይሄን ስላልሰራሽ የተለያየ ምክናየት እየደረደርክ ሌላ ላገባ ነው ልደርብብሽ ነው እያልክ የምታስፈራራት የቤትህ ሰራተኛ አይደለችም❗️..
↪️እወቅ ሁለተኛ ለማግባት እኮ እንደ ማንኛውም ኢባዳ ሸርጥ አለውጂ! ምግብ ጨው ባነሰው እና ምሳ በወቅቱ ባልቀረበ ቁጥር ሌላ ላገባ ነው የሚል ነጠላ ዜማህ አይደለም !;
=> አንችም እህቴ በነጋ በመሸ ቁጥር ከአቅሙ በላይ የሆኑ ነገሮችን እየጠቀሽ መብቴ ነው ካልሆነ እከስሀለሁ እያልሽ እየነዘነዝሽ ሸሪአ ያስቀመጠልሽን ድንበር አትለፊ👀
🔮ነብዩ ሙሐመድ ሰ ዐ ወ ሚስቶቻቸው የተለያየ ህመም ይሁን የተለየ የሀዘን ስሜት ላይ በሚሆኑ ሰአት እጃቸውን ይይዙና በፍቅር ቃላት አይዞሽ ከጎንሽ ነኝ እያሉ ያበረታቷቸውና // ያፅናኗቸው ነበር ...
🎁ባሁን ሰአት ሚስቱ እቤት በምትታመም ሰአት ምንም ትኩረት የማይሰጡ እንዳሉ ብዙወቹ የምናውቀው የምንሰማው ነው እየተደረገም ያለ ነገር ነው ሀቂቃ መሆን ያለበት አንድ ሰው እንኳን በትዳር አብረው እየኖሩ አይደለም እንኳን ኢስላም አዞን እንኳን እረሱል አዘው አይደለም እንደ ሰብአዊነት አንድ ሰው ሲታመም ሌላኛው ለሌላኛው ሊያዝን ይገባል.. ግድ ነው ።
💐ረሱል በምድር ያሉትን ፍጥረታት እዘኑላቸው በሰማይ ያለው ያዝንላችሆል ብለዋል
ከሚስቱ ጋር በኒካህ ተሳስሮ እየኖረ አላህ በቁርአን ላይ እርህራሄና እዝነትን ውዴታን አስቀምጧል ✅✅
#Part4⃣
ይቀጥላል✍
☟ 🎖SHARE🎖 ☟
@Islam_and_Science @Islam_and_Science