EvaSUE |ኢቫሱ
8.18K subscribers
2.23K photos
15 videos
5 files
477 links
የኢትዮጵያ ወንጌላውያን ክርስቲያን ተማሪዎችና ምሩቃን ማሕበር [ኢቫሱ] -ከ1950ዎቹ ጀምሮ

#ተቀዳሚ_ዐላማ፤የምንኖርለት:-

<<ተማሪዎችን በማገልገል የእግዚአብሔርን መንግስት ማስፋት>>

ኢቫሱ፣ በመላው ኢትዮጵያ የሚገኙ #176 የዩኒቨርሲቲና ኮሌጅ ወንጌላውያን ክርስቲያን ተማሪዎች ሕብረቶችን በማቀፍ ያገለግላል።

#በዚህ_ቻናል:-
☞ለካምፓስ ሕብረቶች የሚጠቅሙ መልእክቶች ይተላለፉበታል!
Download Telegram
የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የሚመለሱበት ቀን ታውቋል ?

በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ሳቢያ ከትምህርት ተቋማት የወጡ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ወደትምህርት / ወደሚማሩበት ተቋም / የሚመለሱበት ቀን እስካሁን ድረስ በመንግስት ተወስኖ አልተገለፀም።

በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች 'የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የሚመለሱበት ቀን ታወቀ' ፣ 'የዘንድሮ ተመራቂ ተማሪዎችን የምርቃት ቀናቸው ተወሰነ' በሚል የሚሰራጨው መረጃ #ሀሰተኛ ነው።

በቅርቡ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ተማሪዎች እስኪጠሩ ድረስ ከቫይረሱ ራሳቸውን በመከላከል ባሉበት ሆነው ንባባቸውን እንዲቀጥሉና በቂ ዝግጅት እንዲያደርጉ እንዲሁም በአከባቢያቸው ያሉ ወገኖችን እንዲያስተምሩ መልዕክት ማስተላለፉ ይዘነጋም።
------------------
@tikvahethiopia