ASTU Network ®️
4.21K subscribers
1.49K photos
33 videos
292 files
356 links
🛜 ASTU Network ®️

➲ Join us || @ASTU_Network ||
|| @ASTU_Network_Group ||

📚 Library: @ASTU_Network_Library

👁‍🗨 We are here to keep you updated!

➲ Admin 📩
👤 @NS_Nazu

Ⓝ Ŋazarene Ŝon [🥷]

|➲| @ASTU_Network
Download Telegram
ASTU Network ®️
የአንደኛ እና የሁለተኛ አመት ተማሪዎች ሲጠቀሙበት የነበረው ካፌ ለጊዜው አገልግሎት እየሰጠ ስላልሆነ ሁሉም ተማሪዎች በሲኒየር ካፌ እንዲጠቀሙ ተብሏል። || @ASTU_Network
#Update #Cafe

በትላንትናው ዕለት ለአንደኛ እና ለሁለተኛ አመት ተማሪዎች ወደ senior cafe ተቀይሮ የነበረው የመመገቢያ ቦታ አሁን ወደ ነበረበት ወደ fresh cafe ተመልሷል።

|| @ASTU_Network
👍4👏4
#Update

The student portal is now reopened. If you have anything to check or edit, please do so before it closes.

🔗 Link 🔗
https://estudent.astu.edu.et


||
@ASTU_Network
😁11🙏3
ASTU Network ®️
Hmm... 🤔😕 የኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስቴር የ2018 የትምህርት ዘመንን አካዳሚክ ካላንደር ይፋ ማድረጉ የሚታወስ ነው። በዚህም መሰረት የሁሉም የቅድመ እና የድህረ ምረቃ መደበኛ እና ኢ-መደበኛ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርስቲ የሚገቡት ከመስከረም 05-10 ባለው ጊዜ ውስጥ ነው። ዩኒቨርስቲያችን ASTU ባወጣው አካዳሚክ ካላንደር መሰረት ደግሞ ወደ ዩኒቨርስቲ የምንገባው መስከረም 21 ነው። አሁን ላይ የተለያዩ…
#Update

ሁሉም ዩኒቨርስቲዎች ማለት በሚቻል ደረጃ ከመስከረም 04-10/2018 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ቀናት ለተማሪዎቻቸው ጥሪ እያደረጉ ነው።

ይህን ለየት የሚያደርገው ደግሞ የአዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲም ጭምር የተማሪዎች መግቢያ ከመስከረም 08-09/2018 ዓ.ም እንደሆነ አስታውቋል።

ይህንን ሁሉ ስንመለከት ASTUም ቀድሞ ያወጣውን ካላንደር revise አድርጎ በተመሳሳይ ጊዜ (ከመስከረም 05-10/2018 ዓ.ም) ባለው ጊዜ ውስጥ ሊጠራ ይችላል የሚለው ጥርጣሬያችን ከፍ እንዲል አድርጓል።

ሆኖም ግን ከዩኒቨርስቲው የወጣ ይፋዊ ማስታወቂያም ሆነ መረጃ የለም። ለማንኛውም አሁን ላይ ዩኒቨርስቲዎች እየጠሩ ባሉበት ቀናት ልንጠራ የምንችልበት እድል ሰፊ ስለሆነ ቀድሞ መዘጋጀቱ አይከፋም።

አዲስ ነገር ካለ ለማሳወቅ እንሞክራለን። እናንተም አዲስ ነገር ከሰማችሁ በግሩፓችን ላይ አሳውቁን።

|| @ASTU_Network
😭4510👀4😁3🤷‍♀1🤔1🤬1💔1
#Update

የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ነገ ይፋ ይደረጋል።

የትምህርት ሚኒስቴር የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ነገ ይፋ እንደሚደረግ አሳውቋል።

የፈተና ውጤቱን አስመልክቶ ነገ ከቀኑ 10 ሰዓት ጀምሮ መግለጫ ይሰጣል።

#MoE

©️ tikvahethiopia

||
@ASTU_Network
👀42
ASTU Network ®️
#Registration #Update For some students, particularly second-year students, registration has officially started. However, some students still haven’t seen the update. || @ASTU_Network
#Update

For those who haven't registered due to the system's previous unavailability, you can now register as the system is fully operational.

🔗 Portal Link 🔗
https://estudent.astu.edu.et


Get registered and obtain your registration slip!

Thank you!

||
@ASTU_Network
5🙏3🤗1
All_2nd_Year_&_above_UG_1st_Semester_Class_Schedule_Finalized_.xlsx
41.1 KB
#Update

#ECE #EPCE

Class schedule for Electronics & Communication and Electrical Power & Control Engineering departments for third, fourth and fifth year students


|| @ASTU_Network
🤷‍♀21
ASTU Network ®️
#ማስታወቂያ‼️ #Library ➲ የዩኒቨርስቲው የ24 ሰዓት የቤተመጽሐፍት አገልግሎት መሰጠት የሚጀምረው ቀጣይ ሳምንት ጥቅምት 13/2018 ዓ.ም ፣ ሐሙስ ዕለት እንደሆነ የአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ የቤተመጽሐፍት አገልግሎት አስታውቋል። || @ASTU_Network
#Library #Update

ከዚህ በፊት የዩኒቨርስቲው ላይብረሪዎች በዛሬው ቀን የአዳር ፈረቃ አገልግሎት እንደሚጀምሩ ባሳወቅነው መሰረት የአዳር ፈረቃ አገልግሎቱ ዛሬ መጀመሩን አረጋግጠናል። በመሆኑም ተማሪዎች ከዛሬ ጀምሮ ማታ ማታ ላይብረሪ መጠቀም ትችላላችሁ።

እሁድ እለት ከዚህ በፊት የአዳር ፈረቃ አገልግሎት እንደማይሰጠው ሁሉ አሁንም በተመሳሳይ መልኩ ይቀጥላል። ከሰኞ እስከ ቅዳሜ ባሉት ቀናት ማታ ማታ ላይብረሪ ክፍት ነው።

|| @ASTU_Network
👏153👍2🤗2