ASTU Network ®️
የአንደኛ እና የሁለተኛ አመት ተማሪዎች ሲጠቀሙበት የነበረው ካፌ ለጊዜው አገልግሎት እየሰጠ ስላልሆነ ሁሉም ተማሪዎች በሲኒየር ካፌ እንዲጠቀሙ ተብሏል። || @ASTU_Network
#Update #Cafe
በትላንትናው ዕለት ለአንደኛ እና ለሁለተኛ አመት ተማሪዎች ወደ senior cafe ተቀይሮ የነበረው የመመገቢያ ቦታ አሁን ወደ ነበረበት ወደ fresh cafe ተመልሷል።
|| @ASTU_Network
በትላንትናው ዕለት ለአንደኛ እና ለሁለተኛ አመት ተማሪዎች ወደ senior cafe ተቀይሮ የነበረው የመመገቢያ ቦታ አሁን ወደ ነበረበት ወደ fresh cafe ተመልሷል።
|| @ASTU_Network
👍4👏4
#Update
The student portal is now reopened. If you have anything to check or edit, please do so before it closes.
🔗 Link 🔗
|| @ASTU_Network
The student portal is now reopened. If you have anything to check or edit, please do so before it closes.
🔗 Link 🔗
https://estudent.astu.edu.et
|| @ASTU_Network
😁11🙏3
ASTU Network ®️
Hmm... 🤔😕 የኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስቴር የ2018 የትምህርት ዘመንን አካዳሚክ ካላንደር ይፋ ማድረጉ የሚታወስ ነው። በዚህም መሰረት የሁሉም የቅድመ እና የድህረ ምረቃ መደበኛ እና ኢ-መደበኛ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርስቲ የሚገቡት ከመስከረም 05-10 ባለው ጊዜ ውስጥ ነው። ዩኒቨርስቲያችን ASTU ባወጣው አካዳሚክ ካላንደር መሰረት ደግሞ ወደ ዩኒቨርስቲ የምንገባው መስከረም 21 ነው። አሁን ላይ የተለያዩ…
#Update
ሁሉም ዩኒቨርስቲዎች ማለት በሚቻል ደረጃ ከመስከረም 04-10/2018 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ቀናት ለተማሪዎቻቸው ጥሪ እያደረጉ ነው።
ይህን ለየት የሚያደርገው ደግሞ የአዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲም ጭምር የተማሪዎች መግቢያ ከመስከረም 08-09/2018 ዓ.ም እንደሆነ አስታውቋል።
ይህንን ሁሉ ስንመለከት ASTUም ቀድሞ ያወጣውን ካላንደር revise አድርጎ በተመሳሳይ ጊዜ (ከመስከረም 05-10/2018 ዓ.ም) ባለው ጊዜ ውስጥ ሊጠራ ይችላል የሚለው ጥርጣሬያችን ከፍ እንዲል አድርጓል።
ሆኖም ግን ከዩኒቨርስቲው የወጣ ይፋዊ ማስታወቂያም ሆነ መረጃ የለም። ለማንኛውም አሁን ላይ ዩኒቨርስቲዎች እየጠሩ ባሉበት ቀናት ልንጠራ የምንችልበት እድል ሰፊ ስለሆነ ቀድሞ መዘጋጀቱ አይከፋም።
አዲስ ነገር ካለ ለማሳወቅ እንሞክራለን። እናንተም አዲስ ነገር ከሰማችሁ በግሩፓችን ላይ አሳውቁን።
|| @ASTU_Network
ሁሉም ዩኒቨርስቲዎች ማለት በሚቻል ደረጃ ከመስከረም 04-10/2018 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ቀናት ለተማሪዎቻቸው ጥሪ እያደረጉ ነው።
ይህን ለየት የሚያደርገው ደግሞ የአዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲም ጭምር የተማሪዎች መግቢያ ከመስከረም 08-09/2018 ዓ.ም እንደሆነ አስታውቋል።
ይህንን ሁሉ ስንመለከት ASTUም ቀድሞ ያወጣውን ካላንደር revise አድርጎ በተመሳሳይ ጊዜ (ከመስከረም 05-10/2018 ዓ.ም) ባለው ጊዜ ውስጥ ሊጠራ ይችላል የሚለው ጥርጣሬያችን ከፍ እንዲል አድርጓል።
ሆኖም ግን ከዩኒቨርስቲው የወጣ ይፋዊ ማስታወቂያም ሆነ መረጃ የለም። ለማንኛውም አሁን ላይ ዩኒቨርስቲዎች እየጠሩ ባሉበት ቀናት ልንጠራ የምንችልበት እድል ሰፊ ስለሆነ ቀድሞ መዘጋጀቱ አይከፋም።
አዲስ ነገር ካለ ለማሳወቅ እንሞክራለን። እናንተም አዲስ ነገር ከሰማችሁ በግሩፓችን ላይ አሳውቁን።
|| @ASTU_Network
😭45❤10👀4😁3🤷♀1🤔1🤬1💔1
#Update
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ነገ ይፋ ይደረጋል።
የትምህርት ሚኒስቴር የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ነገ ይፋ እንደሚደረግ አሳውቋል።
የፈተና ውጤቱን አስመልክቶ ነገ ከቀኑ 10 ሰዓት ጀምሮ መግለጫ ይሰጣል።
#MoE
©️ tikvahethiopia
|| @ASTU_Network
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ነገ ይፋ ይደረጋል።
የትምህርት ሚኒስቴር የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ነገ ይፋ እንደሚደረግ አሳውቋል።
የፈተና ውጤቱን አስመልክቶ ነገ ከቀኑ 10 ሰዓት ጀምሮ መግለጫ ይሰጣል።
#MoE
©️ tikvahethiopia
|| @ASTU_Network
👀4❤2
ASTU Network ®️
#Registration The text “No Active Semester for You!” is no longer on your portal. You will now see the 2025/2026 first semester instead. However, registration hasn't officially started. That text was present minutes ago, and now it's gone. They're fixing…
#Registration
#Update
For some students, particularly second-year students, registration has officially started. However, some students still haven’t seen the update.
|| @ASTU_Network
#Update
For some students, particularly second-year students, registration has officially started. However, some students still haven’t seen the update.
|| @ASTU_Network
🤷♀3👍1
ASTU Network ®️
#Registration #Update For some students, particularly second-year students, registration has officially started. However, some students still haven’t seen the update. || @ASTU_Network
#Update
For those who haven't registered due to the system's previous unavailability, you can now register as the system is fully operational.
🔗 Portal Link 🔗
Get registered and obtain your registration slip!
Thank you!
|| @ASTU_Network
For those who haven't registered due to the system's previous unavailability, you can now register as the system is fully operational.
🔗 Portal Link 🔗
https://estudent.astu.edu.et
Get registered and obtain your registration slip!
Thank you!
|| @ASTU_Network
❤5🙏3🤗1
All_2nd_Year_&_above_UG_1st_Semester_Class_Schedule_Finalized_.xlsx
41.1 KB
#Update
#ECE #EPCE
|| @ASTU_Network
#ECE #EPCE
Class schedule for Electronics & Communication and Electrical Power & Control Engineering departments for third, fourth and fifth year students
|| @ASTU_Network
🤷♀2❤1
ASTU Network ®️
#Library የዩኒቨርስቲው ላይብረሪዎች እስከዚህ ሳምንት መጨረሻ ድረስ የአዳር ፈረቃ ፕሮግራም አይጀምሩም ተብሏል። በመሆኑም አገልግሎት የሚሰጡት እስከ ምሽቱ 2 ሰዓት ብቻ ይሆናል። በሌላ መረጃ ፣ የኢንተርኔቱን ጉዳይ በተመለከተ WiFi እየሰራ ያይደለው በ ICT Center የሚገኘው የዩኒቨርስቲው ዋናው የኢንተርኔት ማከፋፈያ ቦርድ ስለተቃጠለ መሆኑን ሰምተናል። በመሆኑም የኢንተርኔት አገልግሎቱ የሚጀመረው…
#Library #Update
I just got informed that they're trying to fix the internet (WiFi) issues before the 24/7 service starts this Thursday. In fact, there are some changes, but now I see that they're working to resolve the network configuration issues and make it fully operational.
Please be patient and wait! 🖐🙌🏽😁
|| @ASTU_Network
I just got informed that they're trying to fix the internet (WiFi) issues before the 24/7 service starts this Thursday. In fact, there are some changes, but now I see that they're working to resolve the network configuration issues and make it fully operational.
Please be patient and wait! 🖐🙌🏽😁
|| @ASTU_Network
😭12❤2🤷♀1😡1
ASTU Network ®️
#Non_Cafe የነን ካፌ ገንዘብ ከተማሪዎች አገልግሎት ወደ ዩኒቨርስቲው ፋይናንስ ቢሮ እንደተመራ ፣ አሁን የሚቀረው የፋይናንስ ቢሮ ወደ ተማሪዎች አካውንት ገንዘቡን የማስገባት አንድ እርምጃ ወይም ውሳኔ ብቻ እንደሆነ እና ከፊታችን ባሉት ጥቂት ጊዜያት (ቀናት) ገንዘቡ ወደ ተማሪዎች አካውንት እንደሚገባ ትላንት ነግረናችሁ ነበር። አሁን የነን ካፌ ገንዘብ ወደ ተማሪዎች አካውንት እንዲገባ የቀረው…
#Non_Cafe #Update
የነን ካፌ ተጠቃሚዎች ገንዘብ ወደ ተማሪዎች አካውንት መግባት ጀምሯል። ቅድም ባልነው መሰረት እየገባ ያለው የገንዘብ መጠን ሶስት ሺህ ስምንት መቶ ብር (3,800 ብር) መሆኑን አረጋግጠናል።
ASTU Network — ተአማኒ የመረጃ ምንጭ 🤗😎😅
|| @ASTU_Network
የነን ካፌ ተጠቃሚዎች ገንዘብ ወደ ተማሪዎች አካውንት መግባት ጀምሯል። ቅድም ባልነው መሰረት እየገባ ያለው የገንዘብ መጠን ሶስት ሺህ ስምንት መቶ ብር (3,800 ብር) መሆኑን አረጋግጠናል።
ASTU Network — ተአማኒ የመረጃ ምንጭ 🤗😎😅
|| @ASTU_Network
🎉22😁4❤2👌1
ASTU Network ®️
#ማስታወቂያ‼️ #Library ➲ የዩኒቨርስቲው የ24 ሰዓት የቤተመጽሐፍት አገልግሎት መሰጠት የሚጀምረው ቀጣይ ሳምንት ጥቅምት 13/2018 ዓ.ም ፣ ሐሙስ ዕለት እንደሆነ የአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ የቤተመጽሐፍት አገልግሎት አስታውቋል። || @ASTU_Network
#Library #Update
ከዚህ በፊት የዩኒቨርስቲው ላይብረሪዎች በዛሬው ቀን የአዳር ፈረቃ አገልግሎት እንደሚጀምሩ ባሳወቅነው መሰረት የአዳር ፈረቃ አገልግሎቱ ዛሬ መጀመሩን አረጋግጠናል። በመሆኑም ተማሪዎች ከዛሬ ጀምሮ ማታ ማታ ላይብረሪ መጠቀም ትችላላችሁ።
እሁድ እለት ከዚህ በፊት የአዳር ፈረቃ አገልግሎት እንደማይሰጠው ሁሉ አሁንም በተመሳሳይ መልኩ ይቀጥላል። ከሰኞ እስከ ቅዳሜ ባሉት ቀናት ማታ ማታ ላይብረሪ ክፍት ነው።
|| @ASTU_Network
ከዚህ በፊት የዩኒቨርስቲው ላይብረሪዎች በዛሬው ቀን የአዳር ፈረቃ አገልግሎት እንደሚጀምሩ ባሳወቅነው መሰረት የአዳር ፈረቃ አገልግሎቱ ዛሬ መጀመሩን አረጋግጠናል። በመሆኑም ተማሪዎች ከዛሬ ጀምሮ ማታ ማታ ላይብረሪ መጠቀም ትችላላችሁ።
እሁድ እለት ከዚህ በፊት የአዳር ፈረቃ አገልግሎት እንደማይሰጠው ሁሉ አሁንም በተመሳሳይ መልኩ ይቀጥላል። ከሰኞ እስከ ቅዳሜ ባሉት ቀናት ማታ ማታ ላይብረሪ ክፍት ነው።
|| @ASTU_Network
👏15❤3👍2🤗2