💠"መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ::"💠
/(ማቴ ፫:፫/)
✝እንኳን አደረሰን!
🛑 ዝክረ ቅዱሳንን ላልደረሳቸው እናድርስ እናስፋ ስለ ሀገራችን እንጸልይ ንስሐ እንግባ!!🛑
✝ 5 ነገሮችን በደንብ ያዙ።
1, 🛑አላማ
2 ,🛑እምነት
3,🛑ጥረት
4 🛑ጥንቃቄ
5🛑ጽናት
=>እነዚህን ያዟቸው ተጠቀሙባቸዉ ኑሯቸው።
❇️9ኙ የቅድስና መንገዶች❇️
፩👉ሃይማኖት
፪👉ጾም
፫👉ጸሎት
፬👉ስግደት
፭👉ምጽዋት
፮👉ፍቅር
፯👉ትህትና
፰👉ትዕግስት
፱👉የዋህነት
✝ንስሐ የተጣመመውን ያቀናል።በኃጥያት የቆሸሸውን ያነጻል፤ንስሐ ለሚገቡ ሁሉ የመላዕክት ንጹሕ ልብስ ይሰጣችኃል።
(ቅዱስ መቃርስ ) ንስሐ ግቡ።✝
ዝክረቅዱሳን (ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት)
" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል::
አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
🛑በዩቲብለመከታተል👉https://www.youtube.com/@ZikereKedusan
🛑በቴሌግራም👉https://t.me/zikirekdusn
/(ማቴ ፫:፫/)
✝እንኳን አደረሰን!
🛑 ዝክረ ቅዱሳንን ላልደረሳቸው እናድርስ እናስፋ ስለ ሀገራችን እንጸልይ ንስሐ እንግባ!!🛑
✝ 5 ነገሮችን በደንብ ያዙ።
1, 🛑አላማ
2 ,🛑እምነት
3,🛑ጥረት
4 🛑ጥንቃቄ
5🛑ጽናት
=>እነዚህን ያዟቸው ተጠቀሙባቸዉ ኑሯቸው።
❇️9ኙ የቅድስና መንገዶች❇️
፩👉ሃይማኖት
፪👉ጾም
፫👉ጸሎት
፬👉ስግደት
፭👉ምጽዋት
፮👉ፍቅር
፯👉ትህትና
፰👉ትዕግስት
፱👉የዋህነት
✝ንስሐ የተጣመመውን ያቀናል።በኃጥያት የቆሸሸውን ያነጻል፤ንስሐ ለሚገቡ ሁሉ የመላዕክት ንጹሕ ልብስ ይሰጣችኃል።
(ቅዱስ መቃርስ ) ንስሐ ግቡ።✝
ዝክረቅዱሳን (ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት)
" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል::
አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
🛑በዩቲብለመከታተል👉https://www.youtube.com/@ZikereKedusan
🛑በቴሌግራም👉https://t.me/zikirekdusn
✝✞✝ እንኩዋን ለእናቶቻችን "ቅዱሳት አንስት" ዓመታዊ የመታሠቢያ በዓል በሰላም አደረሳችሁ +"+
+*" ቅዱሳት አንስት "*+
=>ከትንሳኤ ሳምንት ይህች ዕለት "ቅዱሳት አንስት" (የተቀደሱ ሴቶች) ተብላ ትጠራለች::
+በወቅቱ በኢየሩሳሌምና ዙሪያዋ ከተከተሉት ሴቶች ጌታችን 36ቱን መርጧል:: እነዚህ እናቶች ከዋለበት ውለው : ካደረበት አድረው : የቃሉን ትምሕርት ሰምተዋል:: የእጁንም ተአምራት አይተዋል:: ፈጽመውም አገልግለውታል::
+መጽሐፍ "አንስተ ገሊላ ኩሎን::
አዋልዲሃ ለጽዮን::
አስቆቀዋሁ ለመድኅን::
ከመ ዖፈ መንጢጥ እንዘ ይሤጽራ ገጾን::" ይላልና በዕለተ ዐርብ ፊታቸወውን እየነጩ : ደረታቸውን እየደቁ : እንባቸውም እንደ ጐርፍ እየፈሰሰ አብረውት ውለዋል::
+ጌታም ፍጹም ፍቅራቸውን ተመልክቷልና ከሁሉ አስቀድሞ ትንሳኤውን ለእነሱ ገለጠላቸው:: እነርሱም ትንሳኤውን በመፋጠን አብሥረዋል:: "ሰበካ ትንሳኤ፡ አዋልዲሃ ለጽዮን" እንዳለ ማኅሌታይ ቅዱስ ያሬድ፡፡ በዚህም ምክንያት ይህች ዕለት "ቅዱሳት አንስት" ተብላ ትከበራለች::
=>አምላካችን በፍቅርና በቅድስና ጌጥ ካጌጡ እናቶቻችን በረከትን ያድለን::
=>+"+ መልአኩም መልሶ ሴቶቹን አላቸው:- 'እናንተስ አትፍሩ:: የተሰቀለውን ኢየሱስን እንድትሹ አውቃለሁና:: እንደተናገረ ተነስቷልና በዚሕ የለም:: የተኛበትን ሥፍራ ኑና እዩ:: ፈጥናችሁም ሒዱና ከሙታን ተነሣ: እነሆም ወደ ገሊላ ይቀድማቹሃል:: በዚያም ታዩታላችሁ ብላችሁ ለደቀ መዛሙርቱ ንገሯቸው' . . . እነሆም ኢየሱስ አገኛቸውና ደስ ይበላችሁ አላቸው:: እነርሱም ቀርበው እግሩን ይዘው ሰገዱለት:: +"+ (ማቴ. 28:5-10)
<<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>>
✝️✝️✝️Resurrection Week - Pascha Week✝️✝️✝️
+*"❇️Resurrection Saturday – Day of Holy Women❇️ "*+
=>From Resurrection Week, this day, Saturday, is named Holy Women.
✝️Our Lord, during the time He ministered, chose 36 women from Jerusalem and the surroundings. And these mothers heard His teachings staying where He did. They saw the miracles made by His hands and served Him completely.
✝️As text states,
“All women of Galilee
And the daughters of Zion
Cried for the Savior
Like a swallow bird that grazes its face” they, on Great Friday, scratching their face, beating their chest and their tears falling like a flood spent the day with Him.
✝️And our Lord as He has seen their perfect love, revealed His resurrection before anyone to them. And they announced His resurrection hurriedly as Saint Yared had said, “The daughters of Zion, preached the resurrection.” And for this reason, this day, Resurrection Saturday, is commemorated as Holy Women.
=>May our God grant us from the blessings of our Mothers who are adorned with love and holiness.
+"+And the angel answered and said unto the women, Fear not ye: for I know that ye seek Jesus, which was crucified. He is not here: for he is risen, as he said. Come, see the place where the Lord lay. And go quickly, and tell his disciples that he is risen from the dead; and, behold, he goeth before you into Galilee; there shall ye see him . . . behold, Jesus met them, saying, All hail. And they came and held him by the feet, and worshipped him.+"+
(Matt. 28:5-10)
<<<Salutations to God>>>
https://t.me/zikirekdusn
+*" ቅዱሳት አንስት "*+
=>ከትንሳኤ ሳምንት ይህች ዕለት "ቅዱሳት አንስት" (የተቀደሱ ሴቶች) ተብላ ትጠራለች::
+በወቅቱ በኢየሩሳሌምና ዙሪያዋ ከተከተሉት ሴቶች ጌታችን 36ቱን መርጧል:: እነዚህ እናቶች ከዋለበት ውለው : ካደረበት አድረው : የቃሉን ትምሕርት ሰምተዋል:: የእጁንም ተአምራት አይተዋል:: ፈጽመውም አገልግለውታል::
+መጽሐፍ "አንስተ ገሊላ ኩሎን::
አዋልዲሃ ለጽዮን::
አስቆቀዋሁ ለመድኅን::
ከመ ዖፈ መንጢጥ እንዘ ይሤጽራ ገጾን::" ይላልና በዕለተ ዐርብ ፊታቸወውን እየነጩ : ደረታቸውን እየደቁ : እንባቸውም እንደ ጐርፍ እየፈሰሰ አብረውት ውለዋል::
+ጌታም ፍጹም ፍቅራቸውን ተመልክቷልና ከሁሉ አስቀድሞ ትንሳኤውን ለእነሱ ገለጠላቸው:: እነርሱም ትንሳኤውን በመፋጠን አብሥረዋል:: "ሰበካ ትንሳኤ፡ አዋልዲሃ ለጽዮን" እንዳለ ማኅሌታይ ቅዱስ ያሬድ፡፡ በዚህም ምክንያት ይህች ዕለት "ቅዱሳት አንስት" ተብላ ትከበራለች::
=>አምላካችን በፍቅርና በቅድስና ጌጥ ካጌጡ እናቶቻችን በረከትን ያድለን::
=>+"+ መልአኩም መልሶ ሴቶቹን አላቸው:- 'እናንተስ አትፍሩ:: የተሰቀለውን ኢየሱስን እንድትሹ አውቃለሁና:: እንደተናገረ ተነስቷልና በዚሕ የለም:: የተኛበትን ሥፍራ ኑና እዩ:: ፈጥናችሁም ሒዱና ከሙታን ተነሣ: እነሆም ወደ ገሊላ ይቀድማቹሃል:: በዚያም ታዩታላችሁ ብላችሁ ለደቀ መዛሙርቱ ንገሯቸው' . . . እነሆም ኢየሱስ አገኛቸውና ደስ ይበላችሁ አላቸው:: እነርሱም ቀርበው እግሩን ይዘው ሰገዱለት:: +"+ (ማቴ. 28:5-10)
<<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>>
✝️✝️✝️Resurrection Week - Pascha Week✝️✝️✝️
+*"❇️Resurrection Saturday – Day of Holy Women❇️ "*+
=>From Resurrection Week, this day, Saturday, is named Holy Women.
✝️Our Lord, during the time He ministered, chose 36 women from Jerusalem and the surroundings. And these mothers heard His teachings staying where He did. They saw the miracles made by His hands and served Him completely.
✝️As text states,
“All women of Galilee
And the daughters of Zion
Cried for the Savior
Like a swallow bird that grazes its face” they, on Great Friday, scratching their face, beating their chest and their tears falling like a flood spent the day with Him.
✝️And our Lord as He has seen their perfect love, revealed His resurrection before anyone to them. And they announced His resurrection hurriedly as Saint Yared had said, “The daughters of Zion, preached the resurrection.” And for this reason, this day, Resurrection Saturday, is commemorated as Holy Women.
=>May our God grant us from the blessings of our Mothers who are adorned with love and holiness.
+"+And the angel answered and said unto the women, Fear not ye: for I know that ye seek Jesus, which was crucified. He is not here: for he is risen, as he said. Come, see the place where the Lord lay. And go quickly, and tell his disciples that he is risen from the dead; and, behold, he goeth before you into Galilee; there shall ye see him . . . behold, Jesus met them, saying, All hail. And they came and held him by the feet, and worshipped him.+"+
(Matt. 28:5-10)
<<<Salutations to God>>>
https://t.me/zikirekdusn
Telegram
ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)
በዚህ ቻናል ዲ/ዮርዳኖስ የሚያስተምራቸው ወቅታዊ እና የነገረ ቅዱሳን (ዝክረ ቅዱሳን ትምህርቶችን ከእርሱ በመቀበል እናስተላልፋለን):: "ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ) pinned «https://youtu.be/dov8TbroHfg?si=1AGzC654kPdem1NG»
✝እንኳን አደረሰነ!
☞ወርኀ ሚያዝያ ቡሩክ፤ አመ ፲ወ፰፦
✝ተዝካረ ትንሣዔሁ ለመድኀኒነ ክርስቶስ
✝ተዝካረ ርደተ መንፈስ ቅዱስ (ጰራቅሊጦስ)
✞ወበዓለ ቅዱሳን ፦
✿ቡላ ሰማዕት (ገብሩ ለእግዚአብሔር)
✿አንስት ንጹሐት ዘኢየሩሳሌም (ዘሰበካ ትንሣዔሁ ለመድኀኒነ)
✿አውሳብዮስ ሰማዕት (ገብሩ ለቅዱስ ሱስንዮስ)
✿ጴጥሮስ ሰማዕት ኃያል (እኁሁ ለአባ ብሶይ)
✿ሰማዕታት እለ ተቀትሉ በሃገረ ተርሴስ
❖ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤
ኪያነኒ ይምሐረነ በጸሎቶሙ።
ወበረከቶሙ ይብጽሐነ፤ ለዓለመ ዓለም አሜን፡፡
https://t.me/zikirekdusn
☞ወርኀ ሚያዝያ ቡሩክ፤ አመ ፲ወ፰፦
✝ተዝካረ ትንሣዔሁ ለመድኀኒነ ክርስቶስ
✝ተዝካረ ርደተ መንፈስ ቅዱስ (ጰራቅሊጦስ)
✞ወበዓለ ቅዱሳን ፦
✿ቡላ ሰማዕት (ገብሩ ለእግዚአብሔር)
✿አንስት ንጹሐት ዘኢየሩሳሌም (ዘሰበካ ትንሣዔሁ ለመድኀኒነ)
✿አውሳብዮስ ሰማዕት (ገብሩ ለቅዱስ ሱስንዮስ)
✿ጴጥሮስ ሰማዕት ኃያል (እኁሁ ለአባ ብሶይ)
✿ሰማዕታት እለ ተቀትሉ በሃገረ ተርሴስ
❖ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤
ኪያነኒ ይምሐረነ በጸሎቶሙ።
ወበረከቶሙ ይብጽሐነ፤ ለዓለመ ዓለም አሜን፡፡
https://t.me/zikirekdusn
✞✞✞ እንኩዋን ለቅዱስ "ስምዖን ዘአርማንያ" ዓመታዊ የዕረፍት በዓል በሰላም አደረሳችሁ ✞✞✞
+*" ቅዱስ ስምዖን ሰማዕት "*+
=>ቅዱስ ስምዖን የአርማንያ ሰው ቢሆንም ሰማዕትነትን
የተቀበለው በሃገረ ፋርስ (በአሁኗ ኢራን አካባቢ) ነው::
ፋርስ ከ1ኛው መቶ ክ/ዘ እስከ ተንባላት (መሐመዳውያን)
መነሳት (7ኛው መቶ ክ/ዘ) ድረስ ባለው ጊዜ ብዙ
ሰማዕታት ለክብር በቅተውባታል::
+ብዙዎቹ የዚያው (የፋርስ) ዜጐች ሲሆኑ ጥቂቶቹ ደግሞ
የተሰዉት ከሌላ ሃገር መጥተው ነው:: ፋርሳውያን
አብዝተው ፀሐይን ያመልኩ ነበርና ክርስቲያኖቹን
የሚያሰቃዩት ይህቺውን ፍጡር እያመለኩ እንዲንበረከኩ
ነበር::
+ቅዱስ ስምዖንም ከፋርስ ግዛቶች በአንዱ ኤዺስ
ቆዾስነትን (እረኝነትን) ተሹሞ ነበርና የመከራው ተሳታፊ
ሆኗል:: በጊዜው ክርስትና እንደ ዛሬው "ሠርግና ምላሽ"
አልነበረምና ቅዱስ ስምዖን (እረኛው) እና 150 የሚያህሉ
ልጆቹ (መንጋው) ስለ ክርስቶስ ፍቅር ብዙ ሆነዋል::
+በእምነታቸው ጸንተው በመገኘታቸውም እንዲገደሉ
ተወስኖባቸው 151ዱም ተሰውተዋል::
=>አምላከ ሰማዕታት በጽናታቸው አጽንቶ ከበረከታቸው
ይክፈለን::
=>ሚያዝያ 19 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.ቅዱስ ስምዖን ሰማዕት (አርማንያዊ)
2."150" ቅዱሳን ሰማዕታት (የስምዖን ማሕበር)
=>ወርሐዊ በዓላት
1.ቅዱስ ገብርኤል ሊቀ መላእክት
2.ቅዱስ ኤስድሮስ ሰማዕት
3.አቡነ ዓቢየ እግዚእ ጻድቅ
4.አቡነ ስነ ኢየሱስ
5.አቡነ ዮሴፍ ብርሃነ ዓለም
=>+"+ እግዚአብሔር ቅዱሳንን ስላገለገላችሁ: እስከ
አሁንም ስለምታገለግሏቸው ያደረጋችሁትን ሥራ:
ለስሙም ያሳያችሁትን ፍቅር ይረሳ ዘንድ ዓመጸኛ
አይደለምና:: በእምነትና በትእግስትም የተስፋውን ቃል
የሚወርሱትን እንድትመስሉ እንጂ ዳተኞች እንዳትሆኑ
ተስፋ እስኪሞላ ድረስ እያንዳንዳችሁ ያን ትጋት እስከ
መጨረሻ እንድታሳዩ እንመኛለን::+"+ (ዕብ. 6:10-13)
<<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>>
https://t.me/zikirekdusn
+*" ቅዱስ ስምዖን ሰማዕት "*+
=>ቅዱስ ስምዖን የአርማንያ ሰው ቢሆንም ሰማዕትነትን
የተቀበለው በሃገረ ፋርስ (በአሁኗ ኢራን አካባቢ) ነው::
ፋርስ ከ1ኛው መቶ ክ/ዘ እስከ ተንባላት (መሐመዳውያን)
መነሳት (7ኛው መቶ ክ/ዘ) ድረስ ባለው ጊዜ ብዙ
ሰማዕታት ለክብር በቅተውባታል::
+ብዙዎቹ የዚያው (የፋርስ) ዜጐች ሲሆኑ ጥቂቶቹ ደግሞ
የተሰዉት ከሌላ ሃገር መጥተው ነው:: ፋርሳውያን
አብዝተው ፀሐይን ያመልኩ ነበርና ክርስቲያኖቹን
የሚያሰቃዩት ይህቺውን ፍጡር እያመለኩ እንዲንበረከኩ
ነበር::
+ቅዱስ ስምዖንም ከፋርስ ግዛቶች በአንዱ ኤዺስ
ቆዾስነትን (እረኝነትን) ተሹሞ ነበርና የመከራው ተሳታፊ
ሆኗል:: በጊዜው ክርስትና እንደ ዛሬው "ሠርግና ምላሽ"
አልነበረምና ቅዱስ ስምዖን (እረኛው) እና 150 የሚያህሉ
ልጆቹ (መንጋው) ስለ ክርስቶስ ፍቅር ብዙ ሆነዋል::
+በእምነታቸው ጸንተው በመገኘታቸውም እንዲገደሉ
ተወስኖባቸው 151ዱም ተሰውተዋል::
=>አምላከ ሰማዕታት በጽናታቸው አጽንቶ ከበረከታቸው
ይክፈለን::
=>ሚያዝያ 19 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.ቅዱስ ስምዖን ሰማዕት (አርማንያዊ)
2."150" ቅዱሳን ሰማዕታት (የስምዖን ማሕበር)
=>ወርሐዊ በዓላት
1.ቅዱስ ገብርኤል ሊቀ መላእክት
2.ቅዱስ ኤስድሮስ ሰማዕት
3.አቡነ ዓቢየ እግዚእ ጻድቅ
4.አቡነ ስነ ኢየሱስ
5.አቡነ ዮሴፍ ብርሃነ ዓለም
=>+"+ እግዚአብሔር ቅዱሳንን ስላገለገላችሁ: እስከ
አሁንም ስለምታገለግሏቸው ያደረጋችሁትን ሥራ:
ለስሙም ያሳያችሁትን ፍቅር ይረሳ ዘንድ ዓመጸኛ
አይደለምና:: በእምነትና በትእግስትም የተስፋውን ቃል
የሚወርሱትን እንድትመስሉ እንጂ ዳተኞች እንዳትሆኑ
ተስፋ እስኪሞላ ድረስ እያንዳንዳችሁ ያን ትጋት እስከ
መጨረሻ እንድታሳዩ እንመኛለን::+"+ (ዕብ. 6:10-13)
<<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>>
https://t.me/zikirekdusn
Telegram
ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)
በዚህ ቻናል ዲ/ዮርዳኖስ የሚያስተምራቸው ወቅታዊ እና የነገረ ቅዱሳን (ዝክረ ቅዱሳን ትምህርቶችን ከእርሱ በመቀበል እናስተላልፋለን):: "ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
#Feasts of #Miyazia_19
✞✞✞On this day we commemorate the martyrdom of Saint Simeon the Armenian✞✞✞
✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞
✞✞✞St. Simeon the Martyr (the Armenian)✞✞✞
=>Though St. Simeon was an Armenian he received martyrdom in the land of Persia (the now Iran). Many martyrs were glorified (as pure offerings to the Lord) in Persia from the 1st century to the rise of Muslims in the 7th century.
✞Many of the martyrs were natives (citizens of Persia) but some were foreigners that came to the country and were martyred. Persians used to worship the Sun greatly and tortured Christians to worship and bow down to this creature.
✞As St. Simeon was appointed a Bishop of one of the provinces of Persia, he partook of the afflictions as well. In those days, Christianity was not a festivity as it is today hence, St. Simeon (the shepherd) and around 150 of his spiritual children (his flock) endured much for the sake of the love of Christ.
✞And because they were found steadfast in their faith all 151 were sentenced to death and were martyred.
✞✞✞May the God of the martyrs.
✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 19th of Miyazia
1. St. Simeon the Martyr (Armenian)
2. The 150 Martyrs (The followers of Simeon)
✞✞✞ Monthly Feasts
1. St. Gabriel the Archangel
2. St. Isidorus (Isidore) the Martyr
3. Abune Abiye Egzi the Righteous
4. Abune Sene Iyesus
5. Abune Yoseph Brihane Alem (Light of the world)
✞✞✞ “For God is not unrighteous to forget your work and labour of love, which ye have shewed toward his name, in that ye have ministered to the saints, and do minister. And we desire that every one of you do shew the same diligence to the full assurance of hope unto the end: That ye be not slothful, but followers of them who through faith and patience inherit the promises.”✞✞✞
Heb. 6:10-13
✞✞✞ Salutations to God ✞✞✞
(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)
https://t.me/zikirekdusn
✞✞✞On this day we commemorate the martyrdom of Saint Simeon the Armenian✞✞✞
✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞
✞✞✞St. Simeon the Martyr (the Armenian)✞✞✞
=>Though St. Simeon was an Armenian he received martyrdom in the land of Persia (the now Iran). Many martyrs were glorified (as pure offerings to the Lord) in Persia from the 1st century to the rise of Muslims in the 7th century.
✞Many of the martyrs were natives (citizens of Persia) but some were foreigners that came to the country and were martyred. Persians used to worship the Sun greatly and tortured Christians to worship and bow down to this creature.
✞As St. Simeon was appointed a Bishop of one of the provinces of Persia, he partook of the afflictions as well. In those days, Christianity was not a festivity as it is today hence, St. Simeon (the shepherd) and around 150 of his spiritual children (his flock) endured much for the sake of the love of Christ.
✞And because they were found steadfast in their faith all 151 were sentenced to death and were martyred.
✞✞✞May the God of the martyrs.
✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 19th of Miyazia
1. St. Simeon the Martyr (Armenian)
2. The 150 Martyrs (The followers of Simeon)
✞✞✞ Monthly Feasts
1. St. Gabriel the Archangel
2. St. Isidorus (Isidore) the Martyr
3. Abune Abiye Egzi the Righteous
4. Abune Sene Iyesus
5. Abune Yoseph Brihane Alem (Light of the world)
✞✞✞ “For God is not unrighteous to forget your work and labour of love, which ye have shewed toward his name, in that ye have ministered to the saints, and do minister. And we desire that every one of you do shew the same diligence to the full assurance of hope unto the end: That ye be not slothful, but followers of them who through faith and patience inherit the promises.”✞✞✞
Heb. 6:10-13
✞✞✞ Salutations to God ✞✞✞
(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)
https://t.me/zikirekdusn
Telegram
ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)
በዚህ ቻናል ዲ/ዮርዳኖስ የሚያስተምራቸው ወቅታዊ እና የነገረ ቅዱሳን (ዝክረ ቅዱሳን ትምህርቶችን ከእርሱ በመቀበል እናስተላልፋለን):: "ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
💠"መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ::"💠
/(ማቴ ፫:፫/)
✝እንኳን አደረሰን!
🛑 ዝክረ ቅዱሳንን ላልደረሳቸው እናድርስ እናስፋ ስለ ሀገራችን እንጸልይ ንስሐ እንግባ!!🛑
✝ 5 ነገሮችን በደንብ ያዙ።
1, 🛑አላማ
2 ,🛑እምነት
3,🛑ጥረት
4 🛑ጥንቃቄ
5🛑ጽናት
=>እነዚህን ያዟቸው ተጠቀሙባቸዉ ኑሯቸው።
❇️9ኙ የቅድስና መንገዶች❇️
፩👉ሃይማኖት
፪👉ጾም
፫👉ጸሎት
፬👉ስግደት
፭👉ምጽዋት
፮👉ፍቅር
፯👉ትህትና
፰👉ትዕግስት
፱👉የዋህነት
✝ንስሐ የተጣመመውን ያቀናል።በኃጥያት የቆሸሸውን ያነጻል፤ንስሐ ለሚገቡ ሁሉ የመላዕክት ንጹሕ ልብስ ይሰጣችኃል።
(ቅዱስ መቃርስ ) ንስሐ ግቡ።✝
ዝክረቅዱሳን (ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት)
" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል::
አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
🛑በዩቲብለመከታተል👉https://www.youtube.com/@ZikereKedusan
🛑በቴሌግራም👉https://t.me/zikirekdusn
/(ማቴ ፫:፫/)
✝እንኳን አደረሰን!
🛑 ዝክረ ቅዱሳንን ላልደረሳቸው እናድርስ እናስፋ ስለ ሀገራችን እንጸልይ ንስሐ እንግባ!!🛑
✝ 5 ነገሮችን በደንብ ያዙ።
1, 🛑አላማ
2 ,🛑እምነት
3,🛑ጥረት
4 🛑ጥንቃቄ
5🛑ጽናት
=>እነዚህን ያዟቸው ተጠቀሙባቸዉ ኑሯቸው።
❇️9ኙ የቅድስና መንገዶች❇️
፩👉ሃይማኖት
፪👉ጾም
፫👉ጸሎት
፬👉ስግደት
፭👉ምጽዋት
፮👉ፍቅር
፯👉ትህትና
፰👉ትዕግስት
፱👉የዋህነት
✝ንስሐ የተጣመመውን ያቀናል።በኃጥያት የቆሸሸውን ያነጻል፤ንስሐ ለሚገቡ ሁሉ የመላዕክት ንጹሕ ልብስ ይሰጣችኃል።
(ቅዱስ መቃርስ ) ንስሐ ግቡ።✝
ዝክረቅዱሳን (ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት)
" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል::
አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
🛑በዩቲብለመከታተል👉https://www.youtube.com/@ZikereKedusan
🛑በቴሌግራም👉https://t.me/zikirekdusn
✝✝✝ እንኩዋን ለዳግሚያ ትንሳኤ በሰላም አደረሳችሁ ✝✝✝
=>ለስም አጠራሩ ጌትነት ይድረሰውና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከቅድስት ትንሳኤው በሁዋላ ለደቀ መዛሙርቱ በጉባኤ 3 ጊዜ ተገልጦላቸዋል:-
1.በዕለተ ትንሳኤ ምሽት በፍርሃት ሳሉ
2.ያላመነ ቶማስን ለማሳመን በተነሳ በ8ኛው ቀን (ማለትም ዛሬ)
3.ከተነሳ ከ23 ቀናት በሁዋላ በጥብርያዶስ ባሕር ዳርቻ ላይ ነው::
+ጌታ አርባውን ቀን ለአንዱም: ለሁለቱም በግል ይገለጥላቸው ነበር:: እመቤታችንን ግን ፈጽሞ አይለያትም ነበር::
+ጌታችን ከተነሳ በሁዋላ ለሳምንት ተለይቷቸው ስለ ነበር በቤተ ክርስቲያን ውዳሴ ማርያም እንጂ መልክዐ ኢየሱስ በማሕበር አይደገምም::
+በዚሕች ዕለት ደቀ መዛሙርቱ በጽርሐ ጽዮን ሳሉ ጌታችን "ሰላም ለእናንተ ይሁን" ብሏቸዋል:: ቶማስንም "ና ዳስሰኝ" ብሎታል:: ሐዋርያው እጁን ከተወጋ ጐኑ ላይ ቢያሳርፍ በመቃጠሉ "ጌታየ አምላኬም" ሲል ጮሆ ምስጢረ ተዋሕዶውን መስክሯል::
+ጌታም ቶማስን "እስመ ርኢከኒሁ አመንከኒ" (ማለትም ስላየኸኝ አመንከኝ)! "ብጹዐንሰ እለ እንዘ ኢይሬእዩኒ የአምኑኒ" (ሳያዩ የሚያምኑ ግን ብጹዐን (ማለትም ንዑዳን ክቡራን) ናቸው ብሎታል:: (ዮሐ. 20:24)
=>ከጌታችን ከትንሳኤው: ከቅዱሱም ሐዋርያ በረከት አይለየን::
=>+"+ ደጆች ተዘግተው ሳሉ ኢየሱስ መጣ:: በመካከላቸውም ቆሞ 'ሰላም ለእናንተ ይሁን' አላቸው:: ከዚያም በሁዋላ ቶማስን 'ጣትህን ወደዚህ አምጣና እጆቼን እይ:: እጅህንም አምጣና በጐኔ አግባው:: ያመንህ እንጂ ያላመንህ አትሁን' አለው:: ቶማስም 'ጌታዬ አምላኬም' ብሎ መለሰለት:: ኢየሱስም 'ስላየኸኝ አምነሃል:: ሳያዩ የሚያምኑ ብጹዓን ናቸው' አለው:: +"+ (ዮሐ. 20:26-29)
<<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>>
✝️✝️✝️Resurrection Week - Pascha Week✝️✝️✝️
+*"❇️Antipascha – Dagem Tensa’e❇️ "*+
=>Glory be to the invocation of His name, the Holy Savior Jesus Christ, after His Holy Resurrection appeared to the disciples in a group setting trice.
1. During the night of the Day of Resurrection while they were frightened
2. To make doubting Thomas believe on the 8th day after His Resurrection (which is today)
3. And at the shore of the sea of Tiberias 23 days after His Resurrection.
✝️The Lord used to appear only to one or to two of His disciples during the forty days [before His ascent]. Nevertheless, He never left our Lady.
✝️Because our Lord was not with the disciples for a week after He rose, in the Church the doxology dedicated to Jesus is not recited in a congregation but the Theotokion is prayed.
✝️On this day, while the disciples were at the Upper Room/Tsereha Tsion, our Lord said, “Peace be unto you”. He also said to Thomas “Come and touch Me”. And when the Apostle placed his hand on the Lord’s pierced side, because he was burned, Thomas cried out, “My Lord and my God” and attested the mystery of Tewahedo (the mystery of the Hypostatic Union).
✝️And the Lord said to Thomas “be not faithless, but believing!”, “blessed are they that have not seen, and yet have believed.” (John 20:24-29)
=>May our Lord not separate us from the blessings of His Resurrection and the Holy Apostle.
+"+And after eight days again his disciples were within, and Thomas with them: then came Jesus, the doors being shut, and stood in the midst, and said, Peace be unto you. Then saith he to Thomas, Reach hither thy finger, and behold my hands; and reach hither thy hand, and thrust it into my side: and be not faithless, but believing. And Thomas answered and said unto him, My Lord and my God. Jesus saith unto him, Thomas, because thou hast seen me, thou hast believed: blessed are they that have not seen, and yet have believed.+"+
(John 20:26-29)
<<<Salutations to God>>>
=>ለስም አጠራሩ ጌትነት ይድረሰውና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከቅድስት ትንሳኤው በሁዋላ ለደቀ መዛሙርቱ በጉባኤ 3 ጊዜ ተገልጦላቸዋል:-
1.በዕለተ ትንሳኤ ምሽት በፍርሃት ሳሉ
2.ያላመነ ቶማስን ለማሳመን በተነሳ በ8ኛው ቀን (ማለትም ዛሬ)
3.ከተነሳ ከ23 ቀናት በሁዋላ በጥብርያዶስ ባሕር ዳርቻ ላይ ነው::
+ጌታ አርባውን ቀን ለአንዱም: ለሁለቱም በግል ይገለጥላቸው ነበር:: እመቤታችንን ግን ፈጽሞ አይለያትም ነበር::
+ጌታችን ከተነሳ በሁዋላ ለሳምንት ተለይቷቸው ስለ ነበር በቤተ ክርስቲያን ውዳሴ ማርያም እንጂ መልክዐ ኢየሱስ በማሕበር አይደገምም::
+በዚሕች ዕለት ደቀ መዛሙርቱ በጽርሐ ጽዮን ሳሉ ጌታችን "ሰላም ለእናንተ ይሁን" ብሏቸዋል:: ቶማስንም "ና ዳስሰኝ" ብሎታል:: ሐዋርያው እጁን ከተወጋ ጐኑ ላይ ቢያሳርፍ በመቃጠሉ "ጌታየ አምላኬም" ሲል ጮሆ ምስጢረ ተዋሕዶውን መስክሯል::
+ጌታም ቶማስን "እስመ ርኢከኒሁ አመንከኒ" (ማለትም ስላየኸኝ አመንከኝ)! "ብጹዐንሰ እለ እንዘ ኢይሬእዩኒ የአምኑኒ" (ሳያዩ የሚያምኑ ግን ብጹዐን (ማለትም ንዑዳን ክቡራን) ናቸው ብሎታል:: (ዮሐ. 20:24)
=>ከጌታችን ከትንሳኤው: ከቅዱሱም ሐዋርያ በረከት አይለየን::
=>+"+ ደጆች ተዘግተው ሳሉ ኢየሱስ መጣ:: በመካከላቸውም ቆሞ 'ሰላም ለእናንተ ይሁን' አላቸው:: ከዚያም በሁዋላ ቶማስን 'ጣትህን ወደዚህ አምጣና እጆቼን እይ:: እጅህንም አምጣና በጐኔ አግባው:: ያመንህ እንጂ ያላመንህ አትሁን' አለው:: ቶማስም 'ጌታዬ አምላኬም' ብሎ መለሰለት:: ኢየሱስም 'ስላየኸኝ አምነሃል:: ሳያዩ የሚያምኑ ብጹዓን ናቸው' አለው:: +"+ (ዮሐ. 20:26-29)
<<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>>
✝️✝️✝️Resurrection Week - Pascha Week✝️✝️✝️
+*"❇️Antipascha – Dagem Tensa’e❇️ "*+
=>Glory be to the invocation of His name, the Holy Savior Jesus Christ, after His Holy Resurrection appeared to the disciples in a group setting trice.
1. During the night of the Day of Resurrection while they were frightened
2. To make doubting Thomas believe on the 8th day after His Resurrection (which is today)
3. And at the shore of the sea of Tiberias 23 days after His Resurrection.
✝️The Lord used to appear only to one or to two of His disciples during the forty days [before His ascent]. Nevertheless, He never left our Lady.
✝️Because our Lord was not with the disciples for a week after He rose, in the Church the doxology dedicated to Jesus is not recited in a congregation but the Theotokion is prayed.
✝️On this day, while the disciples were at the Upper Room/Tsereha Tsion, our Lord said, “Peace be unto you”. He also said to Thomas “Come and touch Me”. And when the Apostle placed his hand on the Lord’s pierced side, because he was burned, Thomas cried out, “My Lord and my God” and attested the mystery of Tewahedo (the mystery of the Hypostatic Union).
✝️And the Lord said to Thomas “be not faithless, but believing!”, “blessed are they that have not seen, and yet have believed.” (John 20:24-29)
=>May our Lord not separate us from the blessings of His Resurrection and the Holy Apostle.
+"+And after eight days again his disciples were within, and Thomas with them: then came Jesus, the doors being shut, and stood in the midst, and said, Peace be unto you. Then saith he to Thomas, Reach hither thy finger, and behold my hands; and reach hither thy hand, and thrust it into my side: and be not faithless, but believing. And Thomas answered and said unto him, My Lord and my God. Jesus saith unto him, Thomas, because thou hast seen me, thou hast believed: blessed are they that have not seen, and yet have believed.+"+
(John 20:26-29)
<<<Salutations to God>>>